2 Chronicles 6:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ግና ብሓቂ ምስቶም ኣብ ምድሪ ዘለዉ ሰባት ኪነብር ድዩ፧ እንሆ ሰማይን ሰማያት ሰማያትን ክሕዙኹም ኣይክእሉን እዮም፤ እዛ ዝሃነጽክዋ ቤት ክንደይ ትውሕድ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በውኑ እግዚአብሔር ከሰው ጋር በምድር ላይ ይኖራልን? እነሆ፥ ሰማይ ሰማየ ሰማያትም ይወስንህ ዘንድ አይችልም፤ እንግዲያስ እኔ የሠራሁት ይህ ቤት ምንድን ነው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውኑ እግዚአብሔር ከሰው ጋር በምድር ላይ ይኖራልን? እነሆ፥ ሰማይ ከሰማያትም በላይ ያለ ሰማይ ይይዝህ ዘንድ አይችልም፤ ይልቁንስ እኔ የሠራሁት ቤት እንዴት ያንስ ይሆን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በውኑ እግዚአብሔር ከሰው ጋር በምድር ላይ ይኖራልን? እነሆ፥ ሰማይ ከሰማያትም በላይ ያለ ሰማይ አንተን መያዝ አይችልም፤ ይልቁንስ እኔ የሠራሁት ቤት እንዴት ያንስ ይሆን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሽን ጾሳይ ቱሙ፥ አሳና እትፐ ሀ ሳኣን ደአኔየ? በአ፥ ሳሎቱ፥ ኡባፐ ቃን ደእያ ሳሎቱካ ነዉ ግዳናዉ ዳንዳይክኖ። ያትና፥ ሀ ታን ኬጼዳ ጌሻ ጎሊ ነዉ አያ ኬሻ ጉጻንዴሻ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Shin S'oossay tumu, asaana ittippe ha sa'aan de'aneeyye? Be'a, salotuu, ubbaappe d'ok'k'an de'iyaa salotuukka new gidanaw danddaykkino. Yaatina, ha taani kees's'eedda Geeshsha Gollii new ayaa keeshshaa guus's'anddeeshsha! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Gido attiin Xoossay tumappe asara issife ha sa7an de7anee? Be7a, saloti, salotappe bollan de7iza salotikka nena oykkanaas dandayettenna. Histtiin hayssi tani keexxida Xoossa Keeththay nees ay keena guuxxandeeshaa! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጊዶ ኣቲን ጾሳይ ቱማፔ ኣሳራ ኢሲፌ ሃ ሳኣን ዴኣኔ? ቤኣ፥ ሳሎቲ፥ ሳሎታፔ ቦላን ዴኢዛ ሳሎቲካ ኔና ኦይካናስ ዳንዳዬቴና። ሂስቲን ሃይሲ ታኒ ኬጺዳ ጾሳ ኬይ ኔስ ኣይ ኬና ጉጻንዴሻ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሽን ፆሲ ቱማ፥ አሳራ ሳአን ደእዬ? ሄኮ፥ ሳሎይ፥ ኡባፈ ቃ ሳሎይ ነና ኦይካናዉ ዳንዳኤና። ያትን፥ ሀ ታ ኬፅዳ ኬይ ነዉ አይ መላ ጉፃንደሻ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Shin Xoossi tuma, asara sa7an de7iyee? Heko, saloy, ubbaafe dhoqa saloy nena oykanaw danda7enna. Yaatin, ha ta keexida keethay new ay mela guuxandesha! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በውኑ እግዚአብሔር ከሰው ጋር በምድር ላይ ይኖራልን? እነሆ፤ ሰማያትና ሰማየ ሰማያት እንኳ አንተን ሊይዙህ አይችሉም፤ ታዲያ እኔ የሠራሁት ይህ ቤተ መቅደስማ ምንኛ ያንስ! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ነገር ግን በእውነት እግዚአብሔር በምድር ላይ ከሰዎች ጋር ይኖራልን? እነሆ፥ ሰማይ፥ ከሰማያትም በላይ ያለ ሰማይ ይይዝህ ዘንድ አይችልም፤ ይልቁንስ እኔ የሠራሁት ቤትማ ምንኛ ያንስ? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ግና፥ ብሓቂዶ እግዚኣብሄር ምስ ሰብ ኣብ ምድሪ ይነብር እዩ? እንሆ፥ ሰማያትን ሰማየ ሰማያትን ክሕዙኻ ኣይኽእሉን። እዛ ኣነ ዝሰራሕክዋ ቤተ መቕደስ ደኣ ኸመይ ትንእስ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ብሓቂዶ ኣምላኽሲ ምስ ሰብ ኣብ ምድሪ ይነብር እዩ እንሆ፡ ሰማያትን ሰማየ ሰማያትን ኪሕዙኻ ኣይኽእሉን፡ እዛ ኣነ ዝሰራሕክዋ ቤት ደኣ ግዳ ኸመይ ገይራ |