2 Chronicles 6:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ግና ብሓቂ ምስቶም ኣብ ምድሪ ዘለዉ ሰባት ኪነብር ድዩ፧ እንሆ ሰማይን ሰማያት ሰማያትን ክሕዙኹም ኣይክእሉን እዮም፤ እዛ ዝሃነጽክዋ ቤት ክንደይ ትውሕድ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በውኑ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሰው ጋር በም​ድር ላይ ይኖ​ራ​ልን? እነሆ፥ ሰማይ ሰማየ ሰማ​ያ​ትም ይወ​ስ​ንህ ዘንድ አይ​ች​ልም፤ እን​ግ​ዲ​ያስ እኔ የሠ​ራ​ሁት ይህ ቤት ምን​ድን ነው?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በውኑ እግዚአብሔር ከሰው ጋር በምድር ላይ ይኖራልን? እነሆ፥ ሰማይ ከሰማያትም በላይ ያለ ሰማይ ይይዝህ ዘንድ አይችልም፤ ይልቁንስ እኔ የሠራሁት ቤት እንዴት ያንስ ይሆን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በውኑ እግዚአብሔር ከሰው ጋር በምድር ላይ ይኖራልን? እነሆ፥ ሰማይ ከሰማያትም በላይ ያለ ሰማይ አንተን መያዝ አይችልም፤ ይልቁንስ እኔ የሠራሁት ቤት እንዴት ያንስ ይሆን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሽን ጾሳይ ቱሙ፥ አሳና እትፐ ሀ ሳኣን ደአኔየ? በአ፥ ሳሎቱ፥ ኡባፐ ቃን ደእያ ሳሎቱካ ነዉ ግዳናዉ ዳንዳይክኖ። ያትና፥ ሀ ታን ኬጼዳ ጌሻ ጎሊ ነዉ አያ ኬሻ ጉጻንዴሻ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Shin S'oossay tumu, asaana ittippe ha sa'aan de'aneeyye? Be'a, salotuu, ubbaappe d'ok'k'an de'iyaa salotuukka new gidanaw danddaykkino. Yaatina, ha taani kees's'eedda Geeshsha Gollii new ayaa keeshshaa guus's'anddeeshsha!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Gido attiin Xoossay tumappe asara issife ha sa7an de7anee? Be7a, saloti, salotappe bollan de7iza salotikka nena oykkanaas dandayettenna. Histtiin hayssi tani keexxida Xoossa Keeththay nees ay keena guuxxandeeshaa!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጊዶ ኣቲን ጾሳይ ቱማፔ ኣሳራ ኢሲፌ ሃ ሳኣን ዴኣኔ? ቤኣ፥ ሳሎቲ፥ ሳሎታፔ ቦላን ዴኢዛ ሳሎቲካ ኔና ኦይካናስ ዳንዳዬቴና። ሂስቲን ሃይሲ ታኒ ኬጺዳ ጾሳ ኬይ ኔስ ኣይ ኬና ጉጻንዴሻ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሽን ፆሲ ቱማ፥ አሳራ ሳአን ደእዬ? ሄኮ፥ ሳሎይ፥ ኡባፈ ቃ ሳሎይ ነና ኦይካናዉ ዳንዳኤና። ያትን፥ ሀ ታ ኬፅዳ ኬይ ነዉ አይ መላ ጉፃንደሻ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Shin Xoossi tuma, asara sa7an de7iyee? Heko, saloy, ubbaafe dhoqa saloy nena oykanaw danda7enna. Yaatin, ha ta keexida keethay new ay mela guuxandesha!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በውኑ እግዚአብሔር ከሰው ጋር በምድር ላይ ይኖራልን? እነሆ፤ ሰማያትና ሰማየ ሰማያት እንኳ አንተን ሊይዙህ አይችሉም፤ ታዲያ እኔ የሠራሁት ይህ ቤተ መቅደስማ ምንኛ ያንስ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ነገር ግን በእውነት እግዚአብሔር በምድር ላይ ከሰዎች ጋር ይኖራልን? እነሆ፥ ሰማይ፥ ከሰማያትም በላይ ያለ ሰማይ ይይዝህ ዘንድ አይችልም፤ ይልቁንስ እኔ የሠራሁት ቤትማ ምንኛ ያንስ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ግና፥ ብሓቂዶ እግዚኣብሄር ምስ ሰብ ኣብ ምድሪ ይነብር እዩ? እንሆ፥ ሰማያትን ሰማየ ሰማያትን ክሕዙኻ ኣይኽእሉን። እዛ ኣነ ዝሰራሕክዋ ቤተ መቕደስ ደኣ ኸመይ ትንእስ?
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ብሓቂዶ ኣምላኽሲ ምስ ሰብ ኣብ ምድሪ ይነብር እዩ እንሆ፡ ሰማያትን ሰማየ ሰማያትን ኪሕዙኻ ኣይኽእሉን፡ እዛ ኣነ ዝሰራሕክዋ ቤት ደኣ ግዳ ኸመይ ገይራ