2 Chronicles 6:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እምበኣር፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ነቲ ኣብ ዝፋን እስራኤል ዚቕመጥ ኣብ ቅድሚ ኣዒንተይ ሰብ ኣይኪጐድለካን እዩ። ግናኸ ደቅኹም ከምቲ ንስኻትኩም ኣብ ቅድመይ ዝመላለስኩም ብሕገይ ኪመላለሱ መገዶም ይሓስቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም አቤቱ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ ሆይ፥ አንተ በፊቴ እንደ ሄድህ ልጆ​ችህ በሕጌ ይሄዱ ዘንድ መን​ገ​ዳ​ቸ​ውን ቢጠ​ብቁ በእ​ስ​ራ​ኤል ዙፋን የሚ​ቀ​መጥ ሰው በፊቴ አይ​ታ​ጣም ብለህ የተ​ና​ገ​ር​ኸ​ውን ለባ​ሪ​ያህ ለአ​ባቴ ለዳ​ዊት ጠብቅ፤ አጽ​ናም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም፥ አቤቱ የእስራኤል አምላክ ሆይ። አንተ በፊቴ እንደ ሄድህ ልጆችህ በሕጌ ይሄዱ ዘንድ መንገዳቸውን ቢጠብቁ በእስራኤል ዙፋን የሚቀመጥ ሰው በፊቴ አታጣም ብለህ ተስፋ የሰጠኸውን ለባሪያህ ለአባቴ ለዳዊት ጠብቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንግዲህ አሁን፥ አቤቱ የእስራኤል አምላክ ሆይ! ‘አንተ በፊቴ እንደ ሄድህ ልጆችህ በሕጌ እንዲሄዱ መንገዳቸውን ቢጠብቁ በእስራኤል ዙፋን የሚቀመጥ ሰው በፊቴ አታጣም’ ብለህ ተስፋ የሰጠኸውን ለባርያህ ለአባቴ ለዳዊት ጠብቅ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሀእካ አቤት መና ጎዳዉ፥ እስራኤልያ ጾሳዉ፥ ኔን ነ ቆማዉ፥ ታ አዉዋ ዳዊታዉ፥ ‘ኔን ታ ስንን ሀመቴዳዋዳን ነ ናናይካ ታ ህግያን ሀመታናዉ ባረንቱ ኦግያ ናጎፐ፥ እስራኤልያ ካዉተ አራታን ኡትያ አሳ ኔን ኡባካ ያካ’ ያጌዳ ቃላ ፖላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ha"ikka abeet Med'inaa Godaw, Israa'eeliyaa S'oossaw, neeni ne k'oomaw, ta aawuwaa Daawitaw, ‹Neeni ta sintsan hametteeddawaadan ne naanaykka ta higgiyan hamettanaw barenttu ogiyaa naagooppe, Israa'eeliyaa kawutetsaa araatan uttiyaa asaa neeni ubbakka d'ayakka› yaageedda k'aalaa pola.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha7ikka abeet GODAWU, Isra7eele Xoossawu! Neni ne ashkaraa, ta aawa Dawites, ‹Neni ta sinththan hemettida mala ne naytikka ta wogan hemettanaas bantta oge naagikko, Isra7eele kawota araatan uttiza as neni mulekka dhayakka› gida qaalaa minththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኢካ ኣቤት ጎዳዉ፥ ኢስራኤሌ ጾሳዉ! ኔኒ ኔ ኣሽካራ፥ ታ ኣዋ ዳዊቴስ፥ ‹ኔኒ ታ ሲንን ሄሜቲዳ ማላ ኔ ናይቲካ ታ ዎጋን ሄሜታናስ ባንታ ኦጌ ናጊኮ፥ ኢስራኤሌ ካዎታ ኣራታን ኡቲዛ ኣስ ኔኒ ሙሌካ ያካ› ጊዳ ቃላ ሚን።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አቤት ጎዳዉ፥ እስራኤለ ፆሳዉ ኔኒ ነ አይልያ፥ ታ አዋ ዳዊታስ፥ ‘ኔኒ ታ ስንን ሄመትዳይሳዳ ነ ናይትካ ታ ህግያን ሄመታናዉ ባንታ ኦግያ ናግኮ፥ እስራኤለ አራታን ኡትያ አሰ ያካ’ ያግዳ ቃላ ፖላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeeti Godaw, Isra7eele Xoossaw neeni ne aylliya, ta aawa Dawitas, ‘Neeni ta sinthan hemetidaysada ne naytika ta higgiyan hemetanaw banta ogiya naagiko, Isra7eele araatan uttiya ase dhayaka’ yaagida qaala pola.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሁንም የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ ለባሪያህ ለአባቴ ለዳዊት፣ ‘ልጆችህ አንተ እንደ አደረግኸው ሁሉ በሚያደርጉት ሁሉ ሕጌን በመጠበቅ በፊቴ ቢመላለሱ፣ በእራኤል ዙፋን ላይ በፊቴ የሚቀመጥ ሰው ከቶ አታጣም’ ብለህ የሰጠኸውን ተስፋ አጽናለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ! ለአባቴ ለዳዊት ‘አንተ ሕጌን በጥንቃቄ እንደ ጠበቅህ ልጆችህም ቢጠብቁ፥ ከዘርህ መካከል በእስራኤል ላይ በፊቴ የሚነግሥ ዘወትር ይኖራል’ በማለት የገባህለትን ቃል ኪዳን አሁን እንድታጸናልኝ እለምንሃለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሕዚ ድማ፥ ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል! ንባርያኻ ነቦይ ዳዊት ‘ከምቲ ንስኻ ብትእዛዛተይ ዝነበርካ፥ ደቅኻ ኸዓ ብሕገይ ንኽኸዱ፥ ኣካይዳኦም እንተ ሓልዮም፥ ኣብ ቅድመይ ኣብ ዙፋን እስራኤል ዝቕመጥ ሰብ ኣይሰኣንን እዩ’ ኢልካ ዝሃብካዮ ተስፋ ሓልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ድማ፡ ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ንባርያኻ ነቦይ ዳዊት፡ ከምቲ ንስኻ ኣብ ቅድመይ እተመላለስካ፡ ደቅኻ ኸኣ ብሕገይ ንምኻድ መገዶም ጥራይ እንተ ደኣ ሐልዮምሲ፡ ኣብ ቅድመይ ኣብ ዝፋን እስራኤል ዚቕመጥ ሰብ ኣይኪሰኣነካን እዩ፡ ኢልካ እተዛረብካዮ ሐሉ።