2 Chronicles 6:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምዚ ድማ በሎም፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ኣብ ሰማይን ኣብ ምድሪን ከማኻ ዝበለ ኣምላኽ የልቦን። ኪዳን ሓልዩ ነቶም ብሙሉእ ልቦም ኣብ ቅድሜኻ ዝመላለሱ ባሮትካ ምሕረት ዘርእየካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም አለ፥ “አቤቱ የእስራኤል አምላክ ሆይ፥ በሰማይም በምድርም አንተን የሚመስል አምላክ የለም፤ በፍጹም ልባቸው በፊትህ ለሚሄዱ ባሪያዎችህ ቃል ኪዳንንና ምሕረትን የምታጸናና የምትጠብቅ አንተ ነህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤቱ የእስራኤል አምላክ ሆይ፥ በሰማይ ወይም በምድር አንተን የሚመስል አምላክ የለም፤ በፍጹም ልባቸው በፊትህ ለሚሄዱ ባሪያዎችህ ቃል ኪዳንንና ምሕረትን የምትጠብቅ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱ እንዲህ አለ፦ “አቤቱ የእስራኤል አምላክ ሆይ! በሰማይ ወይም በምድር አንተን የሚመስል አምላክ የለም፤ በፍጹም ልባቸው በፊትህ ለሚሄዱ ባርያዎችህ ቃል ኪዳንንና ጽኑ ፍቅርን የምትጠብቅ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቲደ ሀዋዳን ያጊደ ዎሴዳ፤ “አቤት መና ጎዳዉ፥ እስራኤልያ ጾሳዉ፥ ሳሉዋን ዎይ ሳኣን ነ ማላ ጾስ ባዋ። ኔን ነ ቃላ ጫቁዋ ናጋሳ፤ ባረንቱ ኩመን ዎዛናፐ ነ ስንን ሀመቴዳ ነ ቆማቱዋ አገና ሲቁዋን ሲቃሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatiide hawaadan yaagiide woosseedda; «Abeet Med'inaa Godaw, Israa'eeliyaa S'oossaw, saluwaan woy sa'aan ne mala s'oossi baawa. Neeni ne k'aalaa c'aak'uwaa naagaasa; barenttu kumentsaa wozanaappe ne sintsan hametteedda ne k'oomatuwaa aggena siik'uwaan siik'aasa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi, «Abeet GODAWU, Isra7eele Xoossawu! Salon woykko sa7an ne mala xoossi deenna. Bantta kumeththa wozinappe ne sinththan hemettiza ne aylletas ne maaroteththaanne ne caaqqida caaqo qaalaa naagaasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ፥ «ኣቤት ጎዳዉ፥ ኢስራኤሌ ጾሳዉ! ሳሎን ዎይኮ ሳኣን ኔ ማላ ጾሲ ዴና። ባንታ ኩሜ ዎዚናፔ ኔ ሲንን ሄሜቲዛ ኔ ኣይሌታስ ኔ ማሮቴኔ ኔ ጫቂዳ ጫቆ ቃላ ናጋሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ሀይሳዳ ያግድ ዎስስ፦ “አቤት ጎዳዉ፥ እስራኤለ ፆሳዉ፥ ሳሎን ዎይኮ ሳአን ነ መላ ፆሲ ባዋ። ኔኒ ነ ኡፋይሳ ቃላ ናጋሳ፤ ባንታ ኩመ ዎዛናፐ ነ ስንን ሄመትዳ ነ አይለታ መርና ሲቁዋን ዶሳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I haysada yaagidi woossis: “Abeeti Godaw, Isra7eele Xoossaw, salon woyko sa7an ne mela xoossi baawa. Neeni ne ufaysa qaala naagasa; banta kumetha wozanaape ne sinthan hemetida ne aylleta merina siiquwan dosadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም አለ፤ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ በፍጹም ልባቸው በመንገድህ ከሚሄዱት ባሪያዎችህ ጋር የፍቅር ኪዳንህን የምትጠብቅ፣ በሰማይም ሆነ በምድር እንደ አንተ ያለ አምላክ የለም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ! በሰማይም ሆነ በምድር ሁሉ እንደ አንተ ያለ አምላክ ከቶ የለም፤ አንተ ከሕዝብህ ጋር የገባኸውን ቃል ኪዳን ትጠብቃለህ፤ በፍጹም ልባቸው በመንገድህ ለሚሄዱ ዘለዓለማዊ ፍቅርህን ትገልጥላቸዋለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ኢሉ ድማ ፀለየ፦ “ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል! ነቶም ብምሉእ ልቦም ብትእዛዝካ ዝነብሩ ባሮትካ ኺዳንን ምሕረትን እትሕሉ፥ ኣብ ሰማይ ኮነ፤ ኣብ ምድሪ ከማኻ ዝበለ ኣምላኽ የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በለ ኸኣ፡ ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ነቶም ኣብ ቅድሜኻ ብምሉእ ልቦም እተመላለሱ ባሮትካ ኪዳንን ምሕረትን እትሕሉ ኣምላኽ፡ ኣብ ሰማይ ኰነ ኣብ ምድሪ ኸማኻ ዝበለ የልቦን። |