2 Chronicles 6:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምዚ ድማ በሎም፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ኣብ ሰማይን ኣብ ምድሪን ከማኻ ዝበለ ኣምላኽ የልቦን። ኪዳን ሓልዩ ነቶም ብሙሉእ ልቦም ኣብ ቅድሜኻ ዝመላለሱ ባሮትካ ምሕረት ዘርእየካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም አለ፥ “አቤቱ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ ሆይ፥ በሰ​ማ​ይም በም​ድ​ርም አን​ተን የሚ​መ​ስል አም​ላክ የለም፤ በፍ​ጹም ልባ​ቸው በፊ​ትህ ለሚ​ሄዱ ባሪ​ያ​ዎ​ችህ ቃል ኪዳ​ን​ንና ምሕ​ረ​ትን የም​ታ​ጸ​ናና የም​ት​ጠ​ብቅ አንተ ነህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ የእስራኤል አምላክ ሆይ፥ በሰማይ ወይም በምድር አንተን የሚመስል አምላክ የለም፤ በፍጹም ልባቸው በፊትህ ለሚሄዱ ባሪያዎችህ ቃል ኪዳንንና ምሕረትን የምትጠብቅ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱ እንዲህ አለ፦ “አቤቱ የእስራኤል አምላክ ሆይ! በሰማይ ወይም በምድር አንተን የሚመስል አምላክ የለም፤ በፍጹም ልባቸው በፊትህ ለሚሄዱ ባርያዎችህ ቃል ኪዳንንና ጽኑ ፍቅርን የምትጠብቅ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቲደ ሀዋዳን ያጊደ ዎሴዳ፤ “አቤት መና ጎዳዉ፥ እስራኤልያ ጾሳዉ፥ ሳሉዋን ዎይ ሳኣን ነ ማላ ጾስ ባዋ። ኔን ነ ቃላ ጫቁዋ ናጋሳ፤ ባረንቱ ኩመን ዎዛናፐ ነ ስንን ሀመቴዳ ነ ቆማቱዋ አገና ሲቁዋን ሲቃሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatiide hawaadan yaagiide woosseedda; «Abeet Med'inaa Godaw, Israa'eeliyaa S'oossaw, saluwaan woy sa'aan ne mala s'oossi baawa. Neeni ne k'aalaa c'aak'uwaa naagaasa; barenttu kumentsaa wozanaappe ne sintsan hametteedda ne k'oomatuwaa aggena siik'uwaan siik'aasa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi, «Abeet GODAWU, Isra7eele Xoossawu! Salon woykko sa7an ne mala xoossi deenna. Bantta kumeththa wozinappe ne sinththan hemettiza ne aylletas ne maaroteththaanne ne caaqqida caaqo qaalaa naagaasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ፥ «ኣቤት ጎዳዉ፥ ኢስራኤሌ ጾሳዉ! ሳሎን ዎይኮ ሳኣን ኔ ማላ ጾሲ ዴና። ባንታ ኩሜ ዎዚናፔ ኔ ሲንን ሄሜቲዛ ኔ ኣይሌታስ ኔ ማሮቴኔ ኔ ጫቂዳ ጫቆ ቃላ ናጋሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ሀይሳዳ ያግድ ዎስስ፦ “አቤት ጎዳዉ፥ እስራኤለ ፆሳዉ፥ ሳሎን ዎይኮ ሳአን ነ መላ ፆሲ ባዋ። ኔኒ ነ ኡፋይሳ ቃላ ናጋሳ፤ ባንታ ኩመ ዎዛናፐ ነ ስንን ሄመትዳ ነ አይለታ መርና ሲቁዋን ዶሳዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I haysada yaagidi woossis: “Abeeti Godaw, Isra7eele Xoossaw, salon woyko sa7an ne mela xoossi baawa. Neeni ne ufaysa qaala naagasa; banta kumetha wozanaape ne sinthan hemetida ne aylleta merina siiquwan dosadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም አለ፤ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ በፍጹም ልባቸው በመንገድህ ከሚሄዱት ባሪያዎችህ ጋር የፍቅር ኪዳንህን የምትጠብቅ፣ በሰማይም ሆነ በምድር እንደ አንተ ያለ አምላክ የለም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ! በሰማይም ሆነ በምድር ሁሉ እንደ አንተ ያለ አምላክ ከቶ የለም፤ አንተ ከሕዝብህ ጋር የገባኸውን ቃል ኪዳን ትጠብቃለህ፤ በፍጹም ልባቸው በመንገድህ ለሚሄዱ ዘለዓለማዊ ፍቅርህን ትገልጥላቸዋለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ኢሉ ድማ ፀለየ፦ “ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል! ነቶም ብምሉእ ልቦም ብትእዛዝካ ዝነብሩ ባሮትካ ኺዳንን ምሕረትን እትሕሉ፥ ኣብ ሰማይ ኮነ፤ ኣብ ምድሪ ከማኻ ዝበለ ኣምላኽ የለን።
Amharic Tigrinya 2011 በለ ኸኣ፡ ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ነቶም ኣብ ቅድሜኻ ብምሉእ ልቦም እተመላለሱ ባሮትካ ኪዳንን ምሕረትን እትሕሉ ኣምላኽ፡ ኣብ ሰማይ ኰነ ኣብ ምድሪ ኸማኻ ዝበለ የልቦን።