2 Chronicles 5:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ሰሎሞንን ኣብ ቅድሚ ታቦት ምስኡ እተኣከበ ብዘሎ ኣኼባ እስራኤልን ድማ፡ ብሰንኪ እቲ ብዙሕ ክቝጸሩን ኪቝጸሩን ዘይከኣሉ ኣባጊዕን ከብትን ሰውኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ሰሎሞንና የእስራኤል ማኅበር ሁሉ፥ እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሁሉ በአንድነት በታቦቷ ፊት ሆነው ከብዛት የተነሣ የማይቈጠሩትንና የማይመጠኑትን በጎችና በሬዎች ይሠዉ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ሰሎሞን ከእርሱም ጋር የተሰበሰቡ የእስራኤል ማኅበር ሁሉ በታቦቱ ፊት ሆነው ከብዛት የተነሣ የማይቈጠሩትንና የማይመጠኑትን በጎችና በሬዎች ይሠዉ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ሰሎሞን ከእርሱም ጋር የተሰበሰቡ የእስራኤል ማኅበር ሁሉ በታቦቱ ፊት ሆነው ከብዛታቸው የተነሣ የማይቈጠሩትንና በቍጥር የማይለኩትን በጎችና በሬዎች ይሠዉ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ሶሎሞንነ አናና እትፐ ደእያ እስራኤልያ ያአይ ኩመንይ ታቦታ ስንን ሺቂደ፥ ፓይዳናዉ ዳንዳየተና፥ ጮራ ዶርሳነ መህያ ያርሼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Solomoninne aanana ittippe de'iyaa Israa'eeliyaa yaa'ay kumentsay Taabootaa sintsan shiik'iide, paydanaw danddayettenna, c'ora dorssaanne mehiyaa yarshsheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Solomooneynne izara issife de7iza Isra7eele duulatay kumeth Taabotaa sinththan shiiqidi qoodanaas dandayettontta cora dorsatanne boorata yarshida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሶሎሞኔይኔ ኢዛራ ኢሲፌ ዴኢዛ ኢስራኤሌ ዱላታይ ኩሜ ታቦታ ሲንን ሺቂዲ ቆዳናስ ዳንዳዬቶንታ ጮራ ዶርሳታኔ ቦራታ ያርሺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሶሎሞነይነ እያራ ደእያ እስራኤለ ማባራ ኡባይ ታቦትያ ስንን ሺቅድ፥ ታይባናዉ ዳንዳኤቶና ዳሮ ዶርሰነ መሄ ያርሽዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Solomoneynne iyara de7iya Isra7eele maabara ubbay Taabotiya sinthan shiiqidi, taybanaw danda7etonna daro dorsenne mehe yarshidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሥ ሰሎሞንና በአጠገቡ የተሰበሰበው መላው የእስራኤል ጉባኤ ስፍር ቍጥር የሌላቸውን በጎችና በሬዎች በታቦቱ ፊት ሠዉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሰሎሞንና ሕዝቡ ሁሉ በቃል ኪዳኑ ታቦት ፊት ለፊት ተሰበሰቡ፤ ከዚህም በኋላ ከብዛታቸው የተነሣ ሊቈጠሩ የማይችሉ እጅግ ብዙ በጎችንና የቀንድ ከብቶችን መሥዋዕት አድርገው አቀረቡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሰሎሞንን ኵሎም እቶም ኣብኡ ተኣኪቦም ዝነበሩ ደቂ እስራኤልን፥ ኣብ ቅድሚ እቲ ታቦት ኮይኖም፥ ካብ ምብዛሐን ዝተልዓለ ዘይቚፀራን ዘይግመታን ኣባጊዕን ከፍትን ሰውኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ሰሎሞን ብዘሎ እቲ ናብኡ ተኣኪቡ ዝነበረ ኣኼባ እስራኤል ኣብ ቅድሚ ታቦት ኰይኖም፡ ካብ ምብዛሔን እተላዕለ ዘይጽብጸባን ዘይቊጸራን ኣባጊዕን ኣሓን ሰውኡ። |