2 Chronicles 5:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሰሎሞን ንዓበይቲ እስራኤልን ንዅሎም ርእስታት ነገዳትን፡ ርእስታት ዓሌታት ደቂ እስራኤልን፡ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ካብታ ዘላ ኸተማ ዳዊት ንኼውጽእዎ ኣብ የሩሳሌም ኪእከቡ ገበረ። ጽዮን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ጊዜም ሰሎሞን የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት ከዳዊት ከተማ ከጽዮን ያወጡ ዘንድ የእስራኤልን ሽማግሌዎችና የነገድ አለቆችን ሁሉ፥ የእስራኤልንም ልጆች አባቶች ቤቶች መሳፍንት ወደ ኢየሩሳሌም ሰበሰበ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜም ሰሎሞን የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት ከዳዊት ከተማ ከጽዮን ያወጡ ዘንድ የእስራኤልን ሽማግሌዎችና የነገድ አለቆች ሁሉ የእስራኤልንም ልጆች አባቶች ቤቶች መሳፍንት ወደ ኢየሩሳሌም ሰበሰበ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜም ሰሎሞን የጌታን ቃል ኪዳን ታቦት ከዳዊት ከተማ ከጽዮን እንዲያመጡ የእስራኤልን ሽማግሌዎችና የነገድ አለቆችን ሁሉ የእስራኤልንም ልጆች አባቶች ቤቶች መሳፍንት ወደ ኢየሩሳሌም ሰበሰበ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ካቲ ሶሎሞነ መና ጎዳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ዳዊታ ካታማፐ፥ ጽዮነፐ አሀናዳን እስራኤልያ ጭማቱዋ፥ ዛራቱዋ ኡባ ካፓቱዋነ እስራኤልያ ጎልያ አሳቱዋ ካለያዋንታ የሩሳላመ ካታማ ሺሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Kaatii Solomone Med'inaa Godaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa Daawita Katamaappe, S'iyooneppe ahanaadan Israa'eeliyaa c'imatuwaa, zaratuwaa ubbaa kaappatuwaanne Israa'eeliyaa golliyaa asatuwaa kaaletsiyaawantta Yerusaalame katamaa shiishsheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Kawo Solomooney Godaa Xoossa Taabotaa Dawite Kataman Xiyooneppe ehana mala Isra7eele cimata, korapinnetanne keeththa asaa Yerusalaame katamaa shiishshides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ሶሎሞኔይ ጎዳ ጾሳ ታቦታ ዳዊቴ ካታማን ጺዮኔፔ ኤሃና ማላ ኢስራኤሌ ጪማታ፥ ኮራፒኔታኔ ኬ ኣሳ ዬሩሳላሜ ካታማ ሺሺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ካዎይ ሶሎሞነይ ጎዳ ቃላ ጫቆ ታቦትያ ዳዊታ ካታማ ግድዳ ፅዮነፐ ኤሀና መላ እስራኤለ ጭማታ፥ እስራኤለ ኮቻታነ ሶ አሳ ሀላቃታ የሩሳላመ ሺሽስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Kawoy Solomoney Godaa Qaala caaqo Taabotiya Dawita Katama gidida Xiyoonepe ehana mela Isra7eele cimata, Isra7eele kochatanne soo asaa halaqata Yerusalaame shiishis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያ በኋላ ሰሎሞን የእግዚአብሔርን የኪዳን ታቦት ከዳዊት ከተማ ከጽዮን እንዲያመጡ፣ የእስራኤልን ሽማግሌዎች፣ የየነገዱን መሪዎች ሁሉና የእስራኤላውያንን የቤተ ሰብ አለቆች በኢየሩሳሌም ሰበሰበ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሰሎሞን የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት የዳዊት ከተማ ከሆነችው ከጽዮን ወደ ቤተ መቅደሱ ያመጡ ዘንድ የእስራኤል ሽማግሌዎች፥ የነገድና የቤተሰብ አለቆች ሁሉ በኢየሩሳሌም እንዲሰበሰቡ ትእዛዝ ሰጠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሰሎሞን ንዓበይቲ እስራኤልን፥ ንዅሎም ኣሕሉቕ ነገዳትን እቶም ሹመኛታት ማይ ቤት ኣቦታት ደቂ እስራኤል፥ ንታቦት ቃል ኪዳን እግዚኣብሄር ካብ ከተማ ዳዊት፥ ካብ ፅዮን ከደይብዎ፥ ናብ ኢየሩሳሌም ኣከቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሰሎሞን ንዓበይቲ እስራኤልን ንዂሎም ሓላቑ ነገዳት፡ እቶም ሹማምንቲ ማይ ቤት ኣቦታት ደቂ እስራኤልን፡ ንታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ካብ ከተማ ዳዊት፡ ማለት ጽዮን፡ ከደይብዎ፡ ናብ የሩሳሌም አከቦም። |