2 Chronicles 5:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሰሎሞን ንዓበይቲ እስራኤልን ንዅሎም ርእስታት ነገዳትን፡ ርእስታት ዓሌታት ደቂ እስራኤልን፡ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ካብታ ዘላ ኸተማ ዳዊት ንኼውጽእዎ ኣብ የሩሳሌም ኪእከቡ ገበረ። ጽዮን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያ ጊዜም ሰሎ​ሞን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ኪዳን ታቦት ከዳ​ዊት ከተማ ከጽ​ዮን ያወጡ ዘንድ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ችና የነ​ገድ አለ​ቆ​ችን ሁሉ፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንም ልጆች አባ​ቶች ቤቶች መሳ​ፍ​ንት ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ሰበ​ሰበ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያን ጊዜም ሰሎሞን የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት ከዳዊት ከተማ ከጽዮን ያወጡ ዘንድ የእስራኤልን ሽማግሌዎችና የነገድ አለቆች ሁሉ የእስራኤልንም ልጆች አባቶች ቤቶች መሳፍንት ወደ ኢየሩሳሌም ሰበሰበ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ጊዜም ሰሎሞን የጌታን ቃል ኪዳን ታቦት ከዳዊት ከተማ ከጽዮን እንዲያመጡ የእስራኤልን ሽማግሌዎችና የነገድ አለቆችን ሁሉ የእስራኤልንም ልጆች አባቶች ቤቶች መሳፍንት ወደ ኢየሩሳሌም ሰበሰበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ካቲ ሶሎሞነ መና ጎዳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ዳዊታ ካታማፐ፥ ጽዮነፐ አሀናዳን እስራኤልያ ጭማቱዋ፥ ዛራቱዋ ኡባ ካፓቱዋነ እስራኤልያ ጎልያ አሳቱዋ ካለያዋንታ የሩሳላመ ካታማ ሺሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Kaatii Solomone Med'inaa Godaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa Daawita Katamaappe, S'iyooneppe ahanaadan Israa'eeliyaa c'imatuwaa, zaratuwaa ubbaa kaappatuwaanne Israa'eeliyaa golliyaa asatuwaa kaaletsiyaawantta Yerusaalame katamaa shiishsheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Kawo Solomooney Godaa Xoossa Taabotaa Dawite Kataman Xiyooneppe ehana mala Isra7eele cimata, korapinnetanne keeththa asaa Yerusalaame katamaa shiishshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ሶሎሞኔይ ጎዳ ጾሳ ታቦታ ዳዊቴ ካታማን ጺዮኔፔ ኤሃና ማላ ኢስራኤሌ ጪማታ፥ ኮራፒኔታኔ ኬ ኣሳ ዬሩሳላሜ ካታማ ሺሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ካዎይ ሶሎሞነይ ጎዳ ቃላ ጫቆ ታቦትያ ዳዊታ ካታማ ግድዳ ፅዮነፐ ኤሀና መላ እስራኤለ ጭማታ፥ እስራኤለ ኮቻታነ ሶ አሳ ሀላቃታ የሩሳላመ ሺሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Kawoy Solomoney Godaa Qaala caaqo Taabotiya Dawita Katama gidida Xiyoonepe ehana mela Isra7eele cimata, Isra7eele kochatanne soo asaa halaqata Yerusalaame shiishis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያ በኋላ ሰሎሞን የእግዚአብሔርን የኪዳን ታቦት ከዳዊት ከተማ ከጽዮን እንዲያመጡ፣ የእስራኤልን ሽማግሌዎች፣ የየነገዱን መሪዎች ሁሉና የእስራኤላውያንን የቤተ ሰብ አለቆች በኢየሩሳሌም ሰበሰበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሰሎሞን የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት የዳዊት ከተማ ከሆነችው ከጽዮን ወደ ቤተ መቅደሱ ያመጡ ዘንድ የእስራኤል ሽማግሌዎች፥ የነገድና የቤተሰብ አለቆች ሁሉ በኢየሩሳሌም እንዲሰበሰቡ ትእዛዝ ሰጠ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሰሎሞን ንዓበይቲ እስራኤልን፥ ንዅሎም ኣሕሉቕ ነገዳትን እቶም ሹመኛታት ማይ ቤት ኣቦታት ደቂ እስራኤል፥ ንታቦት ቃል ኪዳን እግዚኣብሄር ካብ ከተማ ዳዊት፥ ካብ ፅዮን ከደይብዎ፥ ናብ ኢየሩሳሌም ኣከቦም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሰሎሞን ንዓበይቲ እስራኤልን ንዂሎም ሓላቑ ነገዳት፡ እቶም ሹማምንቲ ማይ ቤት ኣቦታት ደቂ እስራኤልን፡ ንታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ካብ ከተማ ዳዊት፡ ማለት ጽዮን፡ ከደይብዎ፡ ናብ የሩሳሌም አከቦም።