2 Chronicles 5:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካ እተን እግዚኣብሄር ምስ ደቂ እስራኤል ካብ ግብጺ ምስ ወጹ ኪዳን ምስ ኣተወ ሙሴ ኣብ ሆሬብ ዘቐመጣ ክልተ ጽላት፡ ኣብቲ ታቦት ሓንቲ እኳ ኣይነበረትን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በታቦቷም ውስጥ የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ምድር በወጡ ጊዜ፥ እግዚአብሔርም ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን ባደረገ ጊዜ ሙሴ በኮሬብ ካስቀመጣቸው ከሁለቱ ጽላት በቀር ምንም አልነበረባትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በታቦቱም ውስጥ የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ምድር በወጡ ጊዜ፥ እግዚአብሔርም ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን ባደረገ ጊዜ ሙሴ በኮሬብ ካስቀመጣቸው ከሁለቱ ጽላቶች በቀር ምንም አልነበረበትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በታቦቱም ውስጥ የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ምድር በወጡ ጊዜ፥ ጌታም ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን ባደረገ ጊዜ ሙሴ በኮሬብ ካስቀመጣቸው ከሁለቱ ጽላቶች በቀር ምንም አልነበረበትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ ዎደ፥ መና ጎዳይ ኡንቱንቱና ቃላ ጫቁዋ ጫቀቴዳ ሲና ደርያን ሙሴ ዎዳ ላኡ ማሰቴዳ ሹቻቱዋፐ አትና፥ ታቦታ ግዶን ሀራባይ አያይነ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay Gibs'e gadiyaappe kesseedda wode, Med'inaa Goday unttunttunna k'aalaa c'aak'uwaa c'aak'k'eteedda Siinaa Deriyan Muse wotseedda laa"u masetteedda shuchchatuwaappe attina, Taabootaa giddon harabay ayaynne baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Gibxe biittafe kezida wode GODAY isttara caaqettida Korebe zuman Musey woththida nam7u lochcha shuchchatappe attiin Taabotaa giddon haray aykkoyka deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ጊብጼ ቢታፌ ኬዚዳ ዎዴ ጎዳይ ኢስታራ ጫቄቲዳ ኮሬቤ ዙማን ሙሴይ ዎዳ ናምኡ ሎቻ ሹቻታፔ ኣቲን ታቦታ ጊዶን ሃራይ ኣይኮይካ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ግብፀ ቢታፈ ከይዳ ዎደ ጎዳይ ኤንታራ ጫቅዳ ኮሬባ ዙማን ሙሰይ ዎዳ ናምኡ ሎቸ ሹቻታፐ አትሽን፥ ታቦትያ ግዶን ሀራባይ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Gibxe biittafe keyida wode Goday entara caaqida Koreeba zuman Musey wothida nam7u loche shuchatape attishin, Taabotiya giddon harabay baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን ከግብፅ ከወጡ በኋላ እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር ኪዳን ባደረገ ጊዜ፣ ሙሴ በኮሬብ ተራራ በውስጡ ካስቀመጣቸው ከሁለቱ ጽላቶች በቀር በታቦቱ ውስጥ ምንም አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ከግብጽ እንደ ወጡ እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን በገባ ጊዜ ሙሴ በሲና ተራራ በቃል ኪዳኑ ታቦት ውስጥ ካስቀመጣቸው ከሁለቱ ጽላቶች በቀር በታቦቱ ውስጥ ሌላ ነገር አልነበረም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ውሽጢ እቲ ታቦት፥ ደቂ እስራኤል ካብ ምድሪ ግብፂ ምስ ወፁ፥ እግዚኣብሄር ምስኣቶም ቃል ኪዳን ኣብ ዝኣተወሉ ጊዜ፥ እንትርፊ እተን ሙሴ ኣብ ኮሬብ ዘቐመጠን ክልተ ፅላት ካልእ ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ ታቦት ብዘይ እተን ሙሴ ኣብ ሆሬብ ናብኡ ዘእተወን ክልተ ጽላት ገለ ኻልእ ኣይነበረን፡ እዚ በቲ እግዚኣብሄር ምስ ደቂ እስራኤል፡ ንሳቶም ካብ ግብጺ ምስ ወጹ፡ ኪዳን ዝኣተወሉ ጊዜ ዀነ። |