2 Chronicles 4:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓሰርተ ሰደቓታት እውን ሰሪሑ ኣብ ቤተ መቕደስ፡ ሓሙሽተ ብየማን፡ ሓሙሽተ ድማ ብጸጋም ኣቐመጦ። ሚእቲ ሳእኒ ወርቂ ድማ ሰረሐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዐሥሩንም የወርቅ ገበታዎች ሠርቶ አምስቱን በቀኝ፥ አምስቱንም በግራ በመቅደሱ ውስጥ አኖራቸው። አንድ መቶም የወርቅ ጽዋዎችን ሠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሥሩንም ገበታዎች ሠርቶ አምስቱን በቀኝ፥ አምስቱንም በግራ በመቅደሱ ውስጥ አኖራቸው። አንድ መቶም የወርቅ ድስቶች ሠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሥሩንም ገበታዎች ሠርቶ አምስቱን በቀኝ አምስቱን በግራ በመቅደስ ውስጥ አኖራቸው። አንድ መቶም የወርቅ ድስቶች ሠራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ እ ታሙ ጻርጴዛቱዋ ኦደ፥ እቼሻቱዋ ኡሸቻ ባጋና፥ እቼሻቱዋ ሀድርሳ ባጋና ጌሻ ጎልያ ግዶን ዎዳ። ቃይ ጼቱ ኩይጻሮቱዋካ ዎርቃፐ መሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka I tammu s'arp'p'eezatuwaa ootsiide, ichcheshatuwaa ushechcha baggana, ichcheshatuwaa haddirssa baggana Geeshsha Golliyaa giddon wotseedda. K'ay s'eetu kuyis'aarotuwaakka work'k'aappe med'isseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka izi 10 xaraphpheezata oosisidi 5 pudeha baggara, 5 dugeha baggara Xoossa Keeththaa giddon woththides; 100 xaarotakka worqqafe medhissides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኢዚ 10 ጻራጴዛታ ኦሲሲዲ 5 ፑዴሃ ባጋራ፥ 5 ዱጌሃ ባጋራ ጾሳ ኬ ጊዶን ዎዴስ፤ 100 ጻሮታካ ዎርቃፌ ሜሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታሙ ፃርጴዛታ ኦድ፥ እቻሻ ኡሻቻ ባጋራ፥ እቻሻ ሀድርሳ ባጋራ ፆሳ ኬ ግዶን ዎስ። ቃስ ፄቱ ድስተታ ዎርቃፈ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tammu xarpheezata oothidi, ichasha ushacha baggara, ichasha haddirsa baggara Xoossa keetha giddon wothis. Qassi xeetu disteta worqafe oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዐሥር ጠረጴዛ ሠርቶም ወደ ቤተ መቅደሱ በማስገባት አምስቱን በስተ ደቡብ፣ አምስቱን ደግሞ በስተ ሰሜን በኩል አኖራቸው፤ ደግሞም አንድ መቶ ጐድጓዳ የወርቅ ሳሕኖች ሠራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም ዐሥር ጠረጴዛዎችን አሠርቶ በቤተ መቅደሱ ዋና ክፍል ውስጥ አምስቱን በሰሜን፥ አምስቱን በደቡብ በኩል አኖራቸው፤ በተጨማሪም አንድ መቶ ማንቈርቈሪያዎችን ከወርቅ አሠራ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብወርቂ ገይሩ ዓሰርተ ሰደቓ ሰርሐ፤ ኣብ ውሽጢ መቕደስ ከዓ ሓሙሽተ ብየማን፥ ሓሙሽተ ብፀጋም ገይሩ ኣቖሞ፤ ሚእቲ ጭሐሎ ወርቂውን ገበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓሰርተ ሰደቓ ድማ ገበረ፡ ኣብቲ መቕደስ ከኣ ሓሙሽተ ብየማን፡ ሓሙሽተ ብጸጋም ገይሩ ኣቘሞ። ማእቲ ጭሔሎ ወርቂውን ገበረ። |