2 Chronicles 4:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዓሰርተ ሰደቓታት እውን ሰሪሑ ኣብ ቤተ መቕደስ፡ ሓሙሽተ ብየማን፡ ሓሙሽተ ድማ ብጸጋም ኣቐመጦ። ሚእቲ ሳእኒ ወርቂ ድማ ሰረሐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዐሥ​ሩ​ንም የወ​ርቅ ገበ​ታ​ዎች ሠርቶ አም​ስ​ቱን በቀኝ፥ አም​ስ​ቱ​ንም በግራ በመ​ቅ​ደሱ ውስጥ አኖ​ራ​ቸው። አንድ መቶም የወ​ርቅ ጽዋ​ዎ​ችን ሠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሥሩንም ገበታዎች ሠርቶ አምስቱን በቀኝ፥ አምስቱንም በግራ በመቅደሱ ውስጥ አኖራቸው። አንድ መቶም የወርቅ ድስቶች ሠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሥሩንም ገበታዎች ሠርቶ አምስቱን በቀኝ አምስቱን በግራ በመቅደስ ውስጥ አኖራቸው። አንድ መቶም የወርቅ ድስቶች ሠራ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ እ ታሙ ጻርጴዛቱዋ ኦደ፥ እቼሻቱዋ ኡሸቻ ባጋና፥ እቼሻቱዋ ሀድርሳ ባጋና ጌሻ ጎልያ ግዶን ዎዳ። ቃይ ጼቱ ኩይጻሮቱዋካ ዎርቃፐ መሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka I tammu s'arp'p'eezatuwaa ootsiide, ichcheshatuwaa ushechcha baggana, ichcheshatuwaa haddirssa baggana Geeshsha Golliyaa giddon wotseedda. K'ay s'eetu kuyis'aarotuwaakka work'k'aappe med'isseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka izi 10 xaraphpheezata oosisidi 5 pudeha baggara, 5 dugeha baggara Xoossa Keeththaa giddon woththides; 100 xaarotakka worqqafe medhissides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ኢዚ 10 ጻራጴዛታ ኦሲሲዲ 5 ፑዴሃ ባጋራ፥ 5 ዱጌሃ ባጋራ ጾሳ ኬ ጊዶን ዎዴስ፤ 100 ጻሮታካ ዎርቃፌ ሜሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታሙ ፃርጴዛታ ኦድ፥ እቻሻ ኡሻቻ ባጋራ፥ እቻሻ ሀድርሳ ባጋራ ፆሳ ኬ ግዶን ዎስ። ቃስ ፄቱ ድስተታ ዎርቃፈ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Tammu xarpheezata oothidi, ichasha ushacha baggara, ichasha haddirsa baggara Xoossa keetha giddon wothis. Qassi xeetu disteta worqafe oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዐሥር ጠረጴዛ ሠርቶም ወደ ቤተ መቅደሱ በማስገባት አምስቱን በስተ ደቡብ፣ አምስቱን ደግሞ በስተ ሰሜን በኩል አኖራቸው፤ ደግሞም አንድ መቶ ጐድጓዳ የወርቅ ሳሕኖች ሠራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም ዐሥር ጠረጴዛዎችን አሠርቶ በቤተ መቅደሱ ዋና ክፍል ውስጥ አምስቱን በሰሜን፥ አምስቱን በደቡብ በኩል አኖራቸው፤ በተጨማሪም አንድ መቶ ማንቈርቈሪያዎችን ከወርቅ አሠራ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብወርቂ ገይሩ ዓሰርተ ሰደቓ ሰርሐ፤ ኣብ ውሽጢ መቕደስ ከዓ ሓሙሽተ ብየማን፥ ሓሙሽተ ብፀጋም ገይሩ ኣቖሞ፤ ሚእቲ ጭሐሎ ወርቂውን ገበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ዓሰርተ ሰደቓ ድማ ገበረ፡ ኣብቲ መቕደስ ከኣ ሓሙሽተ ብየማን፡ ሓሙሽተ ብጸጋም ገይሩ ኣቘሞ። ማእቲ ጭሔሎ ወርቂውን ገበረ።