2 Chronicles 4:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓሰርተ ሳእኒ እውን ሰሪሑ፡ ሓሙሽተ ብየማን፡ ሓሙሽተ ድማ ኣብ ጸጋም ኣንበረ፡ ኣብኡ ምእንቲ ኺሕጸብ። እቲ ባሕሪ ግና ካህናት ክሕጸቡሉ እዩ ነይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም ዐሥር የመታጠቢያ ሰኖችን ሠራ፤ ለሚቃጠለውም መሥዋዕት የሚቀርበው ነገር ሁሉ ይታጠብባቸው ዘንድ አምስቱን በቀኝ፥ አምስቱንም በግራ አኖራቸው፤ ባሕሩ ግን ካህናት ይታጠቡበት ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም አሥር የመታጠቢያ ሰኖች ሠራ፥ ለሚቃጠለውም መሥዋዕት የሚቀርበው ነገር ሁሉ ይታጠብባቸው ዘንድ አምስቱን በቀኝ፥ አምስቱንም በግራ አኖራቸው፤ ኵሬው ግን ካህናት ይታጠቡበት ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም ንጉሡ ዐሥር የመታጠቢያ ሳሕኖች ሠራ፥ ለሚቃጠለውም መሥዋዕት የሚቀርበውን ነገር ሁሉ እንዲያጥቡበት አምስቱን በቀኝ፥ አምስቱንም በግራ አኖራቸው፤ ኩሬው ግን ካህናት ይታጠቡበት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶሎሞነ ቃይካ ሜጨትያ ታሙ ከረቱዋ መሴዳ፤ መሴዳ እቼሻቱዋ ገድሳ ባጋና፥ ቃይ እቼሻቱዋ ሁጲሳ ባጋና ዎዳ። ኡንቱንቱን ጹግያ ያርሹዋ አሹ ሜጨቴ፤ ሽን አባ ሳኒያ ሃን ቄሳቱ ሜጨትኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Solomone k'aykka meec'ettiyaa tammu keretuwaa med'isseedda; med'isseedda ichcheshatuwaa gedissa baggana, k'ay ichcheshatuwaa huup'issa baggana wotseedda. Unttunttun s'uuggiyaa yarshshuwaa ashuu meec'ettee; shin Abbaa Saaniyaa haatsaan k'eesatuu meec'ettino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Solomooney qasseka isttan meecettiza 10 Saaneta oosisides; histtidi 5 dugeha baggara, qasse 5 pudeha baggara woththides. Isttan xuugettiza yarsho ashoy meecettees; gido attiin gita gabateza haaththan qeeseti meecceettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሶሎሞኔይ ቃሴካ ኢስታን ሜጬቲዛ 10 ሳኔታ ኦሲሲዴስ፤ ሂስቲዲ 5 ዱጌሃ ባጋራ፥ ቃሴ 5 ፑዴሃ ባጋራ ዎዴስ። ኢስታን ጹጌቲዛ ያርሾ ኣሾይ ሜጬቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጊታ ጋባቴዛ ሃን ቄሴቲ ሜጬቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ ሜጨትያ ታሙ ከረታ፤ ኦስስድ፥ እቻሻ ኡሻቻ ጋርሳ ባጋራ፥ እቻሻ ሀድርሳ ባጋራ ዎስ። ኤንታን ፁሳ ያርሾ አሾይ ሜጨቴስ፤ ሽን አባ ሳነ ሃን ካህነት ሜጨቶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney meecetiya tammu kereta; oosisidi, ichashaa ushacha garsa baggara, ichashaa haddirsa baggara wothis. Entan xuussa yarsho ashoy meecetees; shin Abba Saane haathan kahineti meecetoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ዐሥር የመታጠቢያ ገንዳዎች አሠርቶ አምስቱን በደቡብ፣ አምስቱን ደግሞ በሰሜን በኩል አስቀመጠ፤ ገንዳዎቹ ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚቀርቡት ነገሮች የሚታጠቡባቸው ሲሆኑ፣ በርሜሉ ግን ለካህናት መታጠቢያ የሚያገለግል ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞን ዐሥር የመታጠቢያ ገንዳዎችን አሠርቶ፥ አምስቱን በቤተ መቅደሱ ደቡባዊ ጐን የቀሩትን አምስቱን ደግሞ በቤተ መቅደሱ ሰሜናዊ ጐን አኖራቸው፤ እነዚህ ገንዳዎች ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚታረድ እንስሳ ሥጋ ሁሉ የሚታጠብባቸው ነበሩ፤ በትልቁ ገንዳ ያለው ውሃ ደግሞ ለካህናቱ መታጠቢያ የሚውል ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓሰርተ ጋብላታት ሰርሐ፤ ሓሙሽተ ብወገን የማን፥ ሓሙሽተ ብወገን ፀጋም ከዓ ኣንበሮ። ነቲ ዅሉ ዝቃፀል መስዋእቲ ዝኸውን ከዓ ኣብኡ ይሓፅብዎ ነበሩ። በቲ ኣብ መዕቘሪ ማይ ዘሎ ማይ ግና እቶም ካህናት ይሕፀቡ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብእኡ ምእንቲ ኪሐጽቡ ድማ፡ ዓሰርተ ገበራ ሰርሔ፡ ሓሙሽተ ኣብ የማን፡ ሓሙሽተ ኸኣ ኣብ ጸጋም ኣንበረ። ነቲ ንዚሐርር መስዋእቲ ዚኸውን ነገር ኣብኡ ይሐጽቡ ነበሩ። እቲ ባሕሪ ግና እቶም ካህናት ዚሕጸቡሉ ዝነበረ እዩ። |