2 Chronicles 4:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ትሕቲኡ ድማ ንዙርያኡ ዚኸብብዎ ብዕራይ፡ ኣብ ዙርያኡ ንባሕሪ ዚኸብብዎ ብዕራይ እመት ነበሮ። ክልተ መስርዕ ብዕራይ ተደርበየ፣ ምስ ተደርበየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በበታችዋም፥ በዙሪያዋ በዐሥሩ ክንድ የበሬዎች ምስሎች ነበሩ። ኵሬዋንም ይከብቡአት ነበር። በሬዎቹም በሁለት ተራ ሁነው ከኵሬው ጋር በአንድነት ቀልጠው የተሠሩ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በበታቹም ለአንድ ክንድ አሥር፥ ለአንድም ክንድ አሥር፥ ጕብጕቦች አዞረበት፤ ኵሬውም በቀለጠ ጊዜ ጕብጕቦቹ በሁለት ተራ ከእርሱ ጋር አብረው ቀልጠው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በበታቹም ለአንድ ክንድ ዐሥር፥ ለአንድም ክንድ ዐሥር፥ እንደ በሬዎች ያሉ ቅርጾች በኩረው ላይ አዞረበት፤ ኩሬውንም በቀለጠ ጊዜ የበሬዎቹም ቅርጾች በሁለት ተራ ከእርሱ ጋር አብረው ቀልጠው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አባ ሳኒያ ዶናን ካረ ባጋና ዝቂ ጊደ፥ አናና ኦይቀቲደ መቴዳ ምስለቱ ደኢኖ፤ ሄ ምስለቱ ላኡ ማራን ደእያ ቦራቱዋ ምስለቱዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abbaa Saaniyaa doonaan kare baggana zik'k'i giide, aanana oyk'ettiide med'etteedda misiletuu de'iino; he misiletuu laa"u maaran de'iyaa booratuwaa misiletuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gita gabate doonan kare baggara ziqqi giidi izara oyketti medhettida misleti deettes; he misleti nam7u maaran de7iza boorata misleta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊታ ጋባቴ ዶናን ካሬ ባጋራ ዚቂ ጊዲ ኢዛራ ኦይኬቲ ሜቲዳ ሚስሌቲ ዴቴስ፤ ሄ ሚስሌቲ ናምኡ ማራን ዴኢዛ ቦራታ ሚስሌታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አባ ሳነ ዶናን ካረ ባጋራ ዩይ አድ፥ እያራ ኦይከትድ መትዳ ምስለት ደኦሶና፤ ሄ ምስለት ናምኡ ማራን ደእያ ቦራታ ምስለታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abba Saane doonan kare baggara yuuyi aadhidi, iyara oyketidi medhetida misileti de7oosona; he misileti nam7u maaran de7iya boorata misileta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከበርሜሉ ከንፈር በታችም በእያንዳንዱ ክንድ ርቀት ላይ ዙሪያውን ዐሥር የኮርማ ቅርጾች ነበሩበት፤ ኮርማዎቹም ከበርሜሉ ጋር አንድ ወጥ ሆነው በሁለት ረድፍ ቀልጠው ተሠርተው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የገንዳው የውጪው ክፈፍ ዙሪያው በሙሉ አንዱ በሌላው ላይ የተነባበረ ሆኖ በሁለት ረድፍ የተሠሩ ጌጦች ነበሩት፤ እነዚህም ጌጦች በሙሉ ከገንዳው ጋር አንድ ወጥ ሆነው በበሬዎች ቅርጽ የተሠሩ ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ትሕቲ ኸንፈሩ ድማ ንዅሉ እቲ መዕቘሪ ማይ ዙርያኡ ዝኸብዎ ምስሊ ኣብዑር ነበርዎ፥ ምስሊ እቶም ኣብዑር ከዓ ኽልተ መስርዕ ኮይኑ ምስቲ መዕቘሪ ማይ ብዝፈሰሰ ነሃስ ብሓደ ዝተሰርሐ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብታሕቲ ኸኣ ብዘሎ ዙርያኡ፡ ነቲ ባሕሪ ብዘሎ ዙርያኡ ዝኸበብዎ ምስሊ ኣብዑር ነበርዎ፡ በብእመት ዓሰርተ። እቶም ኣብዑር ኣብ ክልተ መስርዕ ኰይኖም፡ ምስቲ ባሕሪ ብሓንሳእ ዝፈሰሱ እዮም። |