2 Chronicles 4:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ትሕቲኡ ድማ ንዙርያኡ ዚኸብብዎ ብዕራይ፡ ኣብ ዙርያኡ ንባሕሪ ዚኸብብዎ ብዕራይ እመት ነበሮ። ክልተ መስርዕ ብዕራይ ተደርበየ፣ ምስ ተደርበየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በበ​ታ​ች​ዋም፥ በዙ​ሪ​ያዋ በዐ​ሥሩ ክንድ የበ​ሬ​ዎች ምስ​ሎች ነበሩ። ኵሬ​ዋ​ንም ይከ​ብ​ቡ​አት ነበር። በሬ​ዎ​ቹም በሁ​ለት ተራ ሁነው ከኵ​ሬው ጋር በአ​ን​ድ​ነት ቀል​ጠው የተ​ሠሩ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በበታቹም ለአንድ ክንድ አሥር፥ ለአንድም ክንድ አሥር፥ ጕብጕቦች አዞረበት፤ ኵሬውም በቀለጠ ጊዜ ጕብጕቦቹ በሁለት ተራ ከእርሱ ጋር አብረው ቀልጠው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በበታቹም ለአንድ ክንድ ዐሥር፥ ለአንድም ክንድ ዐሥር፥ እንደ በሬዎች ያሉ ቅርጾች በኩረው ላይ አዞረበት፤ ኩሬውንም በቀለጠ ጊዜ የበሬዎቹም ቅርጾች በሁለት ተራ ከእርሱ ጋር አብረው ቀልጠው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አባ ሳኒያ ዶናን ካረ ባጋና ዝቂ ጊደ፥ አናና ኦይቀቲደ መቴዳ ምስለቱ ደኢኖ፤ ሄ ምስለቱ ላኡ ማራን ደእያ ቦራቱዋ ምስለቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abbaa Saaniyaa doonaan kare baggana zik'k'i giide, aanana oyk'ettiide med'etteedda misiletuu de'iino; he misiletuu laa"u maaran de'iyaa booratuwaa misiletuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gita gabate doonan kare baggara ziqqi giidi izara oyketti medhettida misleti deettes; he misleti nam7u maaran de7iza boorata misleta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊታ ጋባቴ ዶናን ካሬ ባጋራ ዚቂ ጊዲ ኢዛራ ኦይኬቲ ሜቲዳ ሚስሌቲ ዴቴስ፤ ሄ ሚስሌቲ ናምኡ ማራን ዴኢዛ ቦራታ ሚስሌታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አባ ሳነ ዶናን ካረ ባጋራ ዩይ አድ፥ እያራ ኦይከትድ መትዳ ምስለት ደኦሶና፤ ሄ ምስለት ናምኡ ማራን ደእያ ቦራታ ምስለታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abba Saane doonan kare baggara yuuyi aadhidi, iyara oyketidi medhetida misileti de7oosona; he misileti nam7u maaran de7iya boorata misileta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከበርሜሉ ከንፈር በታችም በእያንዳንዱ ክንድ ርቀት ላይ ዙሪያውን ዐሥር የኮርማ ቅርጾች ነበሩበት፤ ኮርማዎቹም ከበርሜሉ ጋር አንድ ወጥ ሆነው በሁለት ረድፍ ቀልጠው ተሠርተው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የገንዳው የውጪው ክፈፍ ዙሪያው በሙሉ አንዱ በሌላው ላይ የተነባበረ ሆኖ በሁለት ረድፍ የተሠሩ ጌጦች ነበሩት፤ እነዚህም ጌጦች በሙሉ ከገንዳው ጋር አንድ ወጥ ሆነው በበሬዎች ቅርጽ የተሠሩ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ትሕቲ ኸንፈሩ ድማ ንዅሉ እቲ መዕቘሪ ማይ ዙርያኡ ዝኸብዎ ምስሊ ኣብዑር ነበርዎ፥ ምስሊ እቶም ኣብዑር ከዓ ኽልተ መስርዕ ኮይኑ ምስቲ መዕቘሪ ማይ ብዝፈሰሰ ነሃስ ብሓደ ዝተሰርሐ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ብታሕቲ ኸኣ ብዘሎ ዙርያኡ፡ ነቲ ባሕሪ ብዘሎ ዙርያኡ ዝኸበብዎ ምስሊ ኣብዑር ነበርዎ፡ በብእመት ዓሰርተ። እቶም ኣብዑር ኣብ ክልተ መስርዕ ኰይኖም፡ ምስቲ ባሕሪ ብሓንሳእ ዝፈሰሱ እዮም።