2 Chronicles 4:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምኡ’ውን ድስቲን መንኮርኮርን መንጠልጠሊ ስጋን ኵሉ ኣቕሑኦምን ሁራም ኣቦኡ ንንጉስ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ብድሙቕ ኣስራዚ ገበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግር መታጠቢያዎችን፥ የእጅ መታጠቢያዎችን፥ ጋኖችን፥ የሥጋ ማውጫ ሜንጦዎችንና ኪራም የሠራውን ሥራ ሁሉ ከንጹሕ ናስ ሠርቶ ለንጉሡ ለሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤት አቀረበለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምንቸቶቹንም መጫሪያዎቹንም ሜንጦዎቹንም ዕቃቸውንም ሁሉ ኪራም ለንጉሡ ለሰሎሞን ስለ እግዚአብሔር ቤት ከለስላሳ ናስ ሠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምንቸቶቹንም መጫሪያዎቹንም ሜንጦዎቹንም ዕቃቸውንም ሁሉ ኪራም-አቢ ለንጉሡ ለሰሎሞን ለጌታ ቤት ከተሰነገለ ናስ ሠራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ከረቱዋ፥ አካፋቱዋ፥ ዛምቤልያነ ሀራ ሚሻቱዋ ኡባ። ሁራም ካትያ ሶሎሞናዉ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኦሶ መዳ ሀ ሚሻቱዋ ኡባ ቁጨቴዳ ናሃስያፐ መዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | keretuwaa, akaafatuwaa, zambeeliyaanne hara miishshatuwaa ubbaa. Huraami Kaatiyaa Solomonaw Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa oosoo med'd'eedda ha miishshatuwaa ubbaa k'uc'etteedda nahaasiyaappe med'd'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | kereta, qapheta, xaarotanne hara miishshata ubbaa. Huraam-Abey Kawo Solomoones Xoossa Keeththa oosos medhdhida ha miishshata ubbaa qucettida xarqimalappe medhdhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኬሬታ፥ ቃጴታ፥ ጻሮታኔ ሃራ ሚሻታ ኡባ። ሁራም-ኣቤይ ካዎ ሶሎሞኔስ ጾሳ ኬ ኦሶስ ሜዳ ሃ ሚሻታ ኡባ ቁጬቲዳ ጻርቂማላፔ ሜዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ከረታ፥ አካፋታ፥ ቃጰታነ ሀራ ሚሸታ ኡባ። ክራም-አብ ካዋ ሶሎሞነስ ፆሳ ኬ ኦሱዋስ መዳ ሀ ሚሸታ ኡባ ጌሻ ናሰ ብራታፐ መስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | kereta, akaafata, qaphetanne hara miisheta ubbaa. Kiraam-Abi kawa Solomones Xoossa keethaa oosuwas medhida ha miisheta ubbaa geeshsha naase biratape medhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምንቸቶችና መጫሪያዎች፣ ሜንጦዎችና ከነዚሁም ጋር የተያያዙ ዕቃዎች። ኪራምአቢ ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መገልገያ እንዲሆን ለሰሎሞን የሠራቸው ዕቃዎች በሙሉ ከተወለወለ ናስ የተሠሩ ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአበባ ቅርጽ ያላቸው ጌጦች፥ ቀንዲሎችና መኰስተሪያዎች፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድስትታትን መፅሓሪታትን ሻኳታትን ንእኡ ዝመስል ካልእ ኣቑሑን ሰርሐ። ኪራም እቲ ንቤት እግዚኣብሄር ኢሉ ንንጉስ ሰሎሞን ዝሰርሐሉ ኣቑሑ ብዘንፀባርቕ ነሃስ ሰርሖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ድስትታትን መጽሓሪታትን ሸኳታትን ንዂሉ ኣቓሑኡን ድማ ሑራም ኣቢ ንንጉስ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ካብ ዜንጸባርቕ ኣስራዚ ገበሮ። |