2 Chronicles 36:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮያኪን ኪነግስ ከሎ ወዲ ሸሞንተ ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ሰለስተ ወርሕን ዓሰርተ መዓልትን ነገሰ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ክፉእ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢኮ​ን​ያ​ንም መን​ገሥ በጀ​መረ ጊዜ የዐ​ሥራ ስም​ንት ዓመት ጐል​ማሳ ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሦስት ወር ከዐ​ሥር ቀን ነገሠ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ክፉ አደ​ረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮአኪንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአሥራ ስምንት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወርና አሥር ቀን ነገሠ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮአኪንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የስምንት ዓመት ልጅ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወርና ዐሥር ቀን ነገሠ፤ በጌታም ፊት ክፉ አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮኣኪነ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ሆስፑና፤ እ የሩሳላመን ሄዙ አግናነ ታሙ ጋላሳ ካተቴዳ። መና ጎዳ ስንን እ ኢታባ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yo'aakiine kaatetiyaa wode, laytsay aw hosppuna; I Yerusaalamen heezzu aginanne tammu gallassaa kaateteedda. Med'inaa Godaa sintsan I iitabaa ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aakiney kawotiza wode izas layththay tammanne osppuna; Izi Yerusalaamen heedzdzu aginanne tammu gallas kawotides. Izi GODAA sinththan iita miish ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮኣኪኔይ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ ታማኔ ኦስፑና፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ሄ ኣጊናኔ ታሙ ጋላስ ካዎቲዴስ። ኢዚ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮአክን ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ሆስፑና፤ እ የሩሳላመን ሄ አጌናነ ታሙ ጋላስ ካዎትስ። እ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yo7akini kawotiya wode iyaw laythi hospuna; I Yerusalaamen heedzu ageenanne tammu gallas kawotis. I Godaa sinthan iitabaa oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዮአኪን በነገሠ ጊዜ፣ ዕድሜው ዐሥራ ስምንት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ሦስት ወር ከዐሥር ቀን ገዛ፤ እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ድርጊት ፈጸመ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢኮንያን በይሁዳ ላይ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ዐሥራ ስምንት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሦስት ወር ከዐሥር ቀን ገዛ፤ እርሱም ኃጢአት በመሥራቱ እግዚአብሔርን አሳዘነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢኮንያን ክነግስ እንተሎ ወዲ ዓሰርተ ሸሞንተ ዓመት ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ሰለስተ ወርሕን ዓሰርተ መዓልትን ገዝአ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ኽፉእ ገበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮያኪን ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ሾሞንተ ዓመት ነበረ እሞ፡ ኣብ የሩሳሌም ሰለስተ ወርሕን ዓሰርተ መዓልትን ገዝኤ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከኣ ክፉእ ገበረ።