2 Chronicles 36:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮያኪን ኪነግስ ከሎ ወዲ ሸሞንተ ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ሰለስተ ወርሕን ዓሰርተ መዓልትን ነገሰ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ክፉእ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢኮንያንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የዐሥራ ስምንት ዓመት ጐልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር ከዐሥር ቀን ነገሠ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮአኪንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአሥራ ስምንት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወርና አሥር ቀን ነገሠ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮአኪንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የስምንት ዓመት ልጅ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወርና ዐሥር ቀን ነገሠ፤ በጌታም ፊት ክፉ አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮኣኪነ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ሆስፑና፤ እ የሩሳላመን ሄዙ አግናነ ታሙ ጋላሳ ካተቴዳ። መና ጎዳ ስንን እ ኢታባ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yo'aakiine kaatetiyaa wode, laytsay aw hosppuna; I Yerusaalamen heezzu aginanne tammu gallassaa kaateteedda. Med'inaa Godaa sintsan I iitabaa ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aakiney kawotiza wode izas layththay tammanne osppuna; Izi Yerusalaamen heedzdzu aginanne tammu gallas kawotides. Izi GODAA sinththan iita miish ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣኪኔይ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ ታማኔ ኦስፑና፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ሄ ኣጊናኔ ታሙ ጋላስ ካዎቲዴስ። ኢዚ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮአክን ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ሆስፑና፤ እ የሩሳላመን ሄ አጌናነ ታሙ ጋላስ ካዎትስ። እ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yo7akini kawotiya wode iyaw laythi hospuna; I Yerusalaamen heedzu ageenanne tammu gallas kawotis. I Godaa sinthan iitabaa oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮአኪን በነገሠ ጊዜ፣ ዕድሜው ዐሥራ ስምንት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ሦስት ወር ከዐሥር ቀን ገዛ፤ እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ድርጊት ፈጸመ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢኮንያን በይሁዳ ላይ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ዐሥራ ስምንት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሦስት ወር ከዐሥር ቀን ገዛ፤ እርሱም ኃጢአት በመሥራቱ እግዚአብሔርን አሳዘነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢኮንያን ክነግስ እንተሎ ወዲ ዓሰርተ ሸሞንተ ዓመት ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ሰለስተ ወርሕን ዓሰርተ መዓልትን ገዝአ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ኽፉእ ገበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮያኪን ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ሾሞንተ ዓመት ነበረ እሞ፡ ኣብ የሩሳሌም ሰለስተ ወርሕን ዓሰርተ መዓልትን ገዝኤ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከኣ ክፉእ ገበረ። |