2 Chronicles 36:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ ዮያቂምን ዝገበሮን ኣብ ውሽጡ ዝተረኽበን ጽዩፋቱን ካልእ ታሪኽ ድማ፡ እንሆ፡ ኣብ መጽሓፍ ነገስታት እስራኤልን ይሁዳን ተጻሒፉ ኣሎ። ዮያኪን ወዱ ድማ ኣብ ክንድኡ ነገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቀሩትም የኢዮአቄም ነገሮች፥ ያደረገውም ርኵሰት፥ በእርሱም የተገኘው ሁሉ፥ እነሆ፥ በእስራኤልና በይሁዳ ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፈዋል፤ ኢዮአቄምም እንደ አባቶቹ አንቀላፋ፤ ከአባቶቹም ጋር በጋኖዛን ከተማ ተቀበረ። ልጁም ኢኮንያን ከእርሱ ቀጥሎ ነገሠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቀረውም የኢዮአቄም ነገር፥ ያደረገውም ርኵሰት፥ በእርሱም የተገኘው ሁሉ፥ እነሆ፥ በእስራኤልና በይሁዳ ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፎአል፤ ልጁም ዮአኪን በእርሱ ፋንታ ነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቀረውም የኢዮአቄም ነገር፥ ያደረገውም ርኩሰት፥ በእርሱም የተገኘው ሁሉ፥ እነሆ፥ በእስራኤልና በይሁዳ ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፎአል፤ ልጁም ዮአኪን በእርሱ ፋንታ ነገሠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮኣቄም ሀኔዳ ሀራባይ፥ እ ኦዳ ቱናባይነ እ ኦዳ ኢታባይ ኡባይ እስራኤልያ ካተቱነ ይሁዳ ካተቱ ታርክያ ማጻፋን ጻፈት ኡቴዳ። እ ሀይቂና፥ አ ኮታን አ ናአይ ዮኣኪነ ካተቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yo'aak'eemi haneedda harabay, I ootseedda tunabaynne I ootseedda iitabay ubbay Israa'eeliyaa Kaatetuunne Yihudaa Kaatetuu Taarikiyaa mas'aafan s'aafetti utteedda. I hayk'k'ina, Aa kotan Aa na'ay Yo'aakiine kaateteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aaqeme kawoteththa layththan oosettida harassiza oosotinne iita oosoti ubbay, Isra7eele kawotanne Yuhuda kawota Taarike Maxaafan xaafetti uttides; iza naa Iyo7aakiney izasohon kawotides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣቄሜ ካዎቴ ላይን ኦሴቲዳ ሃራሲዛ ኦሶቲኔ ኢታ ኦሶቲ ኡባይ፥ ኢስራኤሌ ካዎታኔ ዩሁዳ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዴስ፤ ኢዛ ና ኢዮኣኪኔይ ኢዛሶሆን ካዎቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮአቄም ኦዳ ሀራባይ፥ ኦዳ ቱናባይነ ኦዳ ኢታባ ኡባይ፥ ሄኮ፥ እስራኤለ ካዎታነ ይሁዳ ካዎታ ታርከ ማፃፋን ፃፈትስ። እ ሀይቅን፥ እያ በሳን እያ ናአይ ዮአክን ካዎትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aqeemi oothida harabay, oothida tunabaynne oothida iitaba ubbay, Heko, Isra7eele kawotanne Yihuda kawota taarike maxaafan xaafetis. I hayqin, iya bessan iya na7ay Yo7akini kawotis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኢዮአቄም ዘመነ መንግሥት የተከናወነው ሌላው ተግባሩ የፈጸመው አስጸያፊ ድርጊትና በእርሱ ላይ የተገኘበት ሁሉ በእስራኤልና በይሁዳ ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፏል። ልጁ ዮአኪንም በእርሱ ፈንታ ነገሠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ኢዮአቄም ያደረገው ሁሉ፥ አጸያፊ የሆነው ልማዱና የፈጸመው ክፉ ነገር ጭምር፥ በእስራኤልና በይሁዳ ነገሥታት የታሪክ መጻሕፍት ተመዝግቦ ይገኛል፤ በእርሱም እግር ተተክቶ ልጁ ኢኮንያን ነገሠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝተረፈ ናይ ኢዮኣቄም ነገርን እቲ ዝገበሮ ርኽሰትን መዘዝን፥ እንሆ፥ ኣብ ታሪኽ ነገስታት እስራኤልን ይሁዳን ተፅሒፉ ኣሎ። ክንድኡ ድማ ወዱ ኢኮንያን ነገሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዝተረፈ ናይ ዮያቂም ነገርን እቲ ዝገበሮ ጽያፉን ብእኡ እተረኽበ ዘበለን፡ ንሱ ኣብ መጽሓፍ ነገስታት እስራኤልን ይሁዳን ተጽሒፉ ኣሎ። ኣብ ክንዳኡ ድማ ወዱ የያኪን ነገሰ። |