2 Chronicles 36:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዛዕባ ዮያቂምን ዝገበሮን ኣብ ውሽጡ ዝተረኽበን ጽዩፋቱን ካልእ ታሪኽ ድማ፡ እንሆ፡ ኣብ መጽሓፍ ነገስታት እስራኤልን ይሁዳን ተጻሒፉ ኣሎ። ዮያኪን ወዱ ድማ ኣብ ክንድኡ ነገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቀ​ሩ​ትም የኢ​ዮ​አ​ቄም ነገ​ሮች፥ ያደ​ረ​ገ​ውም ርኵ​ሰት፥ በእ​ር​ሱም የተ​ገ​ኘው ሁሉ፥ እነሆ፥ በእ​ስ​ራ​ኤ​ልና በይ​ሁዳ ነገ​ሥ​ታት መጽ​ሐፍ ተጽ​ፈ​ዋል፤ ኢዮ​አ​ቄ​ምም እንደ አባ​ቶቹ አን​ቀ​ላፋ፤ ከአ​ባ​ቶ​ቹም ጋር በጋ​ኖ​ዛን ከተማ ተቀ​በረ። ልጁም ኢኮ​ን​ያን ከእ​ርሱ ቀጥሎ ነገሠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የቀረውም የኢዮአቄም ነገር፥ ያደረገውም ርኵሰት፥ በእርሱም የተገኘው ሁሉ፥ እነሆ፥ በእስራኤልና በይሁዳ ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፎአል፤ ልጁም ዮአኪን በእርሱ ፋንታ ነገሠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የቀረውም የኢዮአቄም ነገር፥ ያደረገውም ርኩሰት፥ በእርሱም የተገኘው ሁሉ፥ እነሆ፥ በእስራኤልና በይሁዳ ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፎአል፤ ልጁም ዮአኪን በእርሱ ፋንታ ነገሠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮኣቄም ሀኔዳ ሀራባይ፥ እ ኦዳ ቱናባይነ እ ኦዳ ኢታባይ ኡባይ እስራኤልያ ካተቱነ ይሁዳ ካተቱ ታርክያ ማጻፋን ጻፈት ኡቴዳ። እ ሀይቂና፥ አ ኮታን አ ናአይ ዮኣኪነ ካተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yo'aak'eemi haneedda harabay, I ootseedda tunabaynne I ootseedda iitabay ubbay Israa'eeliyaa Kaatetuunne Yihudaa Kaatetuu Taarikiyaa mas'aafan s'aafetti utteedda. I hayk'k'ina, Aa kotan Aa na'ay Yo'aakiine kaateteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aaqeme kawoteththa layththan oosettida harassiza oosotinne iita oosoti ubbay, Isra7eele kawotanne Yuhuda kawota Taarike Maxaafan xaafetti uttides; iza naa Iyo7aakiney izasohon kawotides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮኣቄሜ ካዎቴ ላይን ኦሴቲዳ ሃራሲዛ ኦሶቲኔ ኢታ ኦሶቲ ኡባይ፥ ኢስራኤሌ ካዎታኔ ዩሁዳ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዴስ፤ ኢዛ ና ኢዮኣኪኔይ ኢዛሶሆን ካዎቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮአቄም ኦዳ ሀራባይ፥ ኦዳ ቱናባይነ ኦዳ ኢታባ ኡባይ፥ ሄኮ፥ እስራኤለ ካዎታነ ይሁዳ ካዎታ ታርከ ማፃፋን ፃፈትስ። እ ሀይቅን፥ እያ በሳን እያ ናአይ ዮአክን ካዎትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aqeemi oothida harabay, oothida tunabaynne oothida iitaba ubbay, Heko, Isra7eele kawotanne Yihuda kawota taarike maxaafan xaafetis. I hayqin, iya bessan iya na7ay Yo7akini kawotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በኢዮአቄም ዘመነ መንግሥት የተከናወነው ሌላው ተግባሩ የፈጸመው አስጸያፊ ድርጊትና በእርሱ ላይ የተገኘበት ሁሉ በእስራኤልና በይሁዳ ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፏል። ልጁ ዮአኪንም በእርሱ ፈንታ ነገሠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ኢዮአቄም ያደረገው ሁሉ፥ አጸያፊ የሆነው ልማዱና የፈጸመው ክፉ ነገር ጭምር፥ በእስራኤልና በይሁዳ ነገሥታት የታሪክ መጻሕፍት ተመዝግቦ ይገኛል፤ በእርሱም እግር ተተክቶ ልጁ ኢኮንያን ነገሠ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝተረፈ ናይ ኢዮኣቄም ነገርን እቲ ዝገበሮ ርኽሰትን መዘዝን፥ እንሆ፥ ኣብ ታሪኽ ነገስታት እስራኤልን ይሁዳን ተፅሒፉ ኣሎ። ክንድኡ ድማ ወዱ ኢኮንያን ነገሰ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዝተረፈ ናይ ዮያቂም ነገርን እቲ ዝገበሮ ጽያፉን ብእኡ እተረኽበ ዘበለን፡ ንሱ ኣብ መጽሓፍ ነገስታት እስራኤልን ይሁዳን ተጽሒፉ ኣሎ። ኣብ ክንዳኡ ድማ ወዱ የያኪን ነገሰ።