2 Chronicles 36:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቀዳመይቲ ዓመት ቂሮስ ንጉስ ፋርስ ድማ፡ እቲ ብኣፍ ኤርምያስ እተነግረ ቃል እግዚኣብሄር ምእንቲ ኺፍጸም፡ እግዚኣብሄር ንመንፈስ ቂሮስ ንጉስ ፋርስ ኣልዒሉ፡ ኣ ኣዋጅ ኣብ ብዘላ መንግስቱ፡ ብጽሑፍ እውን ኣስፊርዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኤርምያስም አፍ የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል ከተፈጸመ በኋላ በፋርስ ንጉሥ በቂሮስ በመጀመሪያው ዓመት እግዚአብሔር የፋርስን ንጉሥ የቂሮስን መንፈስ አስነሣ፤ በመንግሥቱም ሁሉ አዋጅ ይነገር ዘንድ በጽሕፈት እንዲህ ሲል አዘዘ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኤርምያስም አፍ የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል ይፈጸም ዘንድ በፋርስ ንጉሥ በቂሮስ በመጀመሪያው ዓመት እግዚአብሔር የፋርስን ንጉሥ የቂሮስን መንፈስ አስነሣ፤ እርሱም። የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ እንዲህ ይላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኤርምያስም አንደበት የተነገረው የጌታ ቃል እንዲፈጸም በፋርስ ንጉሥ በቂሮስ በመጀመሪያው ዓመት ጌታ የፋርስን ንጉሥ የቂሮስን መንፈስ አስነሣ፤ እርሱም በመንግሥቱ ሁሉ አዋጅ ነገረ፥ ደግሞም በጽሑፍ እንዲህ ብሎ አወጀ፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፓርሰ ካቲ ቂሮስ ካተቴዳ ኮይሮ ላይን፥ ትምቢትያ ኦድያ ኤርማሳ ባጋና መና ጎዳይ ሃሳዬዳዋ ፖሌዳ። ፓርሰ ካቲ ቂሮስ ባረ ካዉተ ግዶን ኡባ ሳን ሀዋዳን ያጊደ አዋያናዳንነ ጻፊደ ዎናዳን መና ጎዳይ አ አያና ደንዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Parsse Kaatii K'iiroosi kaateteedda koyro laytsan, timbbitiyaa odiyaa Ermaasa baggana Med'inaa Goday haasayeeddawaa poleedda. Parsse Kaatii K'iiroosi bare kawutetsaa giddon ubba saan hawaadan yaagiide awaayanaadaaninne s'aafiide wotsanaadan Med'inaa Goday Aa ayaanaa dentsetseedda; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Paarise Kawo Qiroosi kawotida koyro layththan nabe Ermaasa baggara GODAY haasaydayssa polides. Paarise kawo Qiroosi ba kawoteththaa giddon ubbason awajjay awajjettidi xaafetti uttana mala GODAY iza ayana denththeththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፓሪሴ ካዎ ቂሮሲ ካዎቲዳ ኮይሮ ላይን ናቤ ኤርማሳ ባጋራ ጎዳይ ሃሳይዳይሳ ፖሊዴስ። ፓሪሴ ካዎ ቂሮሲ ባ ካዎቴ ጊዶን ኡባሶን ኣዋጃይ ኣዋጄቲዲ ጻፌቲ ኡታና ማላ ጎዳይ ኢዛ ኣያና ዴንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፋርሰ ካዎይ ቅሮስ ካዎትዳ ኮይሮ ላይን ናብያ ኤርምያሳ ባጋራ ጎዳይ ኦድዳይሳ ፖልስ። ፋርሰ ካዎይ ቅሮስ ባ ካዎተን ኡባን ሀይሳዳ ያግድ አዋጃና መላነ ፃፍድ ዎና መላ ጎዳይ እያ አያና ደንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Farse kawoy Qiroosi kawotida koyro laythan nabiya Ermiyaasa baggara Goday odidaysa polis. Farse kawoy Qiroosi ba kawotethan ubban haysada yaagidi awaajana melanne xaafidi wothana mela Goday iya ayyaana denthethis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኤርምያስ የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል ይፈጸም ዘንድ፣ በፋርስ ንጉሥ በቂሮስ ዘመነ መንግሥት መጀመሪያ ዓመት፣ በግዛቱ ሁሉ ዐዋጅ እንዲያስነግርና ይህም እንዲጻፍ እግዚአብሔር የፋርስን ንጉሥ የቂሮስን መንፈስ አነሣሣ፤ እርሱም እንዲህ አለ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በነቢዩ ኤርምያስ አማካይነት አስቀድሞ የተናገረው የትንቢት ቃል፥ ቂሮስ የፋርስ ንጉሠ ነገሥት በሆነ በመጀመሪያው ዓመት ተፈጸመ፤ ከዚህ የሚከተለውን ዐዋጅ እንዲያወጣና በንጉሠ ነገሥቱ ግዛት ሁሉ በጽሑፍ በማስተላለፍ ከፍ ባለ ድምፅ ለሕዝቡ በንባብ እንዲገለጥ ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር ቂሮስን አነሣሣው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መጀመርታ ዓመቱ ንቂሮስ ንጉስ ፋርስ ግና፥ እቲ ብኣፍ ነቢይ ኤርሚያስ ተነጊሩ ዝነበረ ቓል እግዚኣብሄር ምእንቲ ኽፍፀም፥ እግዚኣብሄር ንቂሮስ ንጉስ ፋርስ ኣለዓዓሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መጀመርያ ዓመቱ ንቂሮስ ንጉስ ፋርስ ግና እቲ ብኣፍ ኤርምያስ ተነጊሩ ዝነበረ ቓል እግዚኣብሄር ምእንቲ ኺፍጸም፡ እግዚኣብሄር ንመንፈስ ቂሮስ ንጉስ ፋርስ ደረኾ። ኣብ ብዘላ መንግስቱ ድማ ብቓልን ብጽሕፈትን ከምዚ ኢሉ ኣወጀ፡ |