2 Chronicles 36:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ምድሪ ሰናብታታ ክሳዕ እትጥዕም፡ ቃል እግዚኣብሄር ብኣፍ ኤርምያስ ኪፍጸም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በኤ​ር​ም​ያስ አፍ የተ​ነ​ገ​ረው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል እን​ዲ​ፈ​ጸም፥ ምድ​ሪቱ ሰን​በ​ትን በማ​ድ​ረ​ግዋ እስ​ክ​ታ​ርፍ ድረስ፥ በተ​ፈ​ታ​ች​በ​ትም ዘመን ሁሉ፥ ሰባ ዓመት እስ​ኪ​ፈ​ጸም ድረስ፥ ሰን​በ​ትን አገ​ኘች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በኤርምያስም አፍ የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል እንዲፈጸም፥ ምድሪቱ ሰንበትን በማድረግዋ እስክታርፍ ድረስ፤ በተፈታችበትም ዘመን ሁሉ፥ ሰባ ዓመት እስኪፈጸም ድረስ፥ ሰንበትን አገኘች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በኤርምያስ አንደበት የተናገረው የጌታ ቃል እንዲፈጸም፥ ምድሪቱ ሰንበትን በማድረግዋ እስክታርፍ ድረስ፤ በተፈታችበትም ዘመን ሁሉ፥ ሰባ ዓመት እስኪፈጸም ድረስ፥ ሰንበትን አደረገች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋን መና ጎዳይ ትምቢትያ ኦድያ ኤርማሳ ባጋና ኦዴዳ ቃላይ ፖለቴዳ። ዉርሰን ቢታይ ላፑን ታሙ ላይ ኩመን አሳይ ባይና ሳኣ ግዲደ ሸምፔዳ፤ ሄዌነ፥ ላፑን ላፑን ላይ ሳምባታ ኦደ፥ ጋድያ ሸምፕስያዋ አሳይ አጌዳ ግሻሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewan Med'inaa Goday timbbitiyaa odiyaa Ermaasa baggana odeedda k'aalay poletteedda. Wurssetsan biittay laappun tammu laytsaa kumentsaa Asay baynna sa'aa gidiide shemppeedda; hewenne, laappuntsa laappuntsa laytsaa Sambbata ootsiide, gadiyaa shemppissiyaawaa Asay aggeeda gishshassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessan GODAY nabe Ermaasa baggara yootida qaalay polettana mala biittay 70 layth kumeth asi baynda soho gidida gishshas shempides; histtiin biittay sambata shemppo demmides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳን ጎዳይ ናቤ ኤርማሳ ባጋራ ዮቲዳ ቃላይ ፖሌታና ማላ ቢታይ 70 ላይ ኩሜ ኣሲ ባይንዳ ሶሆ ጊዲዳ ጊሻስ ሼምፒዴስ፤ ሂስቲን ቢታይ ሳምባታ ሼምፖ ዴሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ናብያ ኤርምያሳ ባጋራ ኦድዳ ቃላይ ፖለትስ። ዉርሰን ቢታይ ላፑን ታሙ ላይ አስ ባይና በሲ ግድድ ሸምፕስ። ቢታይ ሳምባታ ሸምፖ ደምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday nabiya Ermiyaasa baggara odida qaalay poletis. Wursethan biittay laapun tammu laythi asi bayna bessi gididi shempis. Biittay Sambaata shempo demmis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድሪቱም የሰንበት ዕረፍት አገኘች፤ በኤርምያስ የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል ይፈጸም ዘንድ፣ ሰባው ዓመት እስኪያበቃ ድረስ፣ ባድማ በነበረችበት ዘመን ሁሉ ዐረፈች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ዐይነት አስቀድሞ እግዚአብሔር በነቢዩ ኤርምያስ አማካይነት፥ “ሕዝቡ ሰንበቶችን ባላከበሩበት ልክ ምድሪቱ ለሰባ ዓመት ባድማ ሆና ስለምትቀር፥ የሰንበት ዕረፍት ታገኛለች” ሲል የተናገረው የትንቢት ቃል ተፈጸመ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ከምቲ እግዚኣብሄር ብኣፍ ነቢይ ኤርሚያስ “እቶም ህዝቢ ነቲ እታ ምድሪ ብሸውዓተ ዓመት ክተዕርፎ ዝግብኣ ዕረፍቲ ሰንበት ስለ ዘይገበሩላ፥ ንሰብዓ ዓመት ክትባድም እያ እሞ ሽዑ ኽንድቲ ዘይሓለውዎ ዕረፍቲ ሰናብቲ ክኾነላ እዩ” ኢሉ ተዛሪብዎ ዝነበረ ትንቢት ተፈፀመ።
Amharic Tigrinya 2011 እተን ሰብዓ ዓመት ክሳዕ ዚመልስ፡ እታ ምድሪ ኣብ ክንዲ እተን ሰናብታ ኽሳዕ እትከሐስ፡ ባዲማ ኸላ ሰናብቲ ኣብዐለት። እዚ ኸኣ እቲ ብኣፍ ነብዪ ኤርምያስ እተነግረ ቓል እግዚኣብሄር ምእንቲ ኺፍጸም ኰነ።