2 Chronicles 36:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ካብ ሰይፊ ዘምለጡ ድማ ናብ ባቢሎን ወሰዶም። ኣብኡ ድማ ክሳዕ መንግስቲ መንግስቲ ፋርስ ኣገልገልቲ ንዕኡን ደቁን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የተረፉትንም ወደ ባቢሎን ማረካቸው፤ የሜዶንም ንጉሥ እስኪነግሥ ድረስ ለንጉሡና ለልጆቹ ባሪያዎች ሆኑ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሰይፍም ያመለጡትን ወደ ባቢሎን ማረካቸው፤ የፋርስ ንጉሥም እስኪነግሥ ድረስ ለንጉሡና ለልጆቹ ባሪያዎች ሆኑ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሰይፍም ያመለጡትን ወደ ባቢሎን ማረካቸው፤ የፋርስ ንጉሥም እስኪነግሥ ድረስ ለንጉሡና ለልጆቹ ባርያዎች ሆኑ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ማሻፐ ፓላሂደ አቴዳዋንታ ኦሞዲደ ባብሎነ አፌዳ። ፓርሰ ካዉተይ ዎልቃማና ጋካናዉ፥ ኡንቱንቱ አዉነ አ ናናዉ ቆማ ግዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii mashshaappe palahiide atteeddawantta omooddiide Baabloone afeedda. Parsse kawutetsay wolk'k'aamana gakkanaw, unttunttu aawunne Aa naanaw k'oomaa gideeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mashshafe attidayta kawozi di7i ekkidi Baabiloone efides; Paarise kawoteththay minnana gakkanaas istti izassinne iza naytas aylle gidida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማሻፌ ኣቲዳይታ ካዎዚ ዲኢ ኤኪዲ ባቢሎኔ ኤፊዴስ፤ ፓሪሴ ካዎቴይ ሚናና ጋካናስ ኢስቲ ኢዛሲኔ ኢዛ ናይታስ ኣይሌ ጊዲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማሻፈ አትዳይሳታ ካዎይ ድእድ ባብሎነ ኤፍስ። ፋርሰ ካዎተይ ደንዳና ጋካናዉ ኤንቲ እያዉነ እያ ናይታስ አይለ ግድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mashshafe attidaysata kawoy di77idi Babiloone efis. Farse kawotethay dendana gakanaw enti iyawunne iya naytas aylle gididosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከሰይፍ የተረፉትን ቅሬታዎች በምርኮ ወደ ባቢሎን ወሰዳቸው፤ እስከ ፋርስ መንግሥት መነሣትም ድረስ የእርሱና የልጆቹ አገልጋዮች ሆኑ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሰይፍ ከመገደል የተረፉትንም ሁሉ ማርኮ ወደ ባቢሎን ወሰዳቸው፤ እነርሱም የፋርስ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት እስከ ተነሣበት ጊዜ ድረስ፥ በዚያው በባቢሎን ባሪያዎች ሆነው፥ ንጉሥ ናቡከደነፆርንና የእርሱን ዘሮች ያገለግሉ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ኵሎም ካብ ሰይፊ ዘምለጡ ድማ ናብ ባቢሎን ወሰዶም እሞ፥ ክሳዕ መንግስቲ ፋርስ እትለዓል፥ ንእኡን ንደቁን ባሮቱ ኾይኖም ኣገልገልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ካብ ሴፍ ዘምለጡ ዘበሉ ድማ ናብ ባቢሎን ወሰዶም እሞ፡ መንግስቲ ፋርስ ክሳዕ እትገዝእ፡ ንእኡን ንደቁን ባሮቱ ዀኑ። |