2 Chronicles 36:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ካብ ሰይፊ ዘምለጡ ድማ ናብ ባቢሎን ወሰዶም። ኣብኡ ድማ ክሳዕ መንግስቲ መንግስቲ ፋርስ ኣገልገልቲ ንዕኡን ደቁን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የተ​ረ​ፉ​ት​ንም ወደ ባቢ​ሎን ማረ​ካ​ቸው፤ የሜ​ዶ​ንም ንጉሥ እስ​ኪ​ነ​ግሥ ድረስ ለን​ጉ​ሡና ለል​ጆቹ ባሪ​ያ​ዎች ሆኑ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሰይፍም ያመለጡትን ወደ ባቢሎን ማረካቸው፤ የፋርስ ንጉሥም እስኪነግሥ ድረስ ለንጉሡና ለልጆቹ ባሪያዎች ሆኑ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሰይፍም ያመለጡትን ወደ ባቢሎን ማረካቸው፤ የፋርስ ንጉሥም እስኪነግሥ ድረስ ለንጉሡና ለልጆቹ ባርያዎች ሆኑ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ማሻፐ ፓላሂደ አቴዳዋንታ ኦሞዲደ ባብሎነ አፌዳ። ፓርሰ ካዉተይ ዎልቃማና ጋካናዉ፥ ኡንቱንቱ አዉነ አ ናናዉ ቆማ ግዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii mashshaappe palahiide atteeddawantta omooddiide Baabloone afeedda. Parsse kawutetsay wolk'k'aamana gakkanaw, unttunttu aawunne Aa naanaw k'oomaa gideeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Mashshafe attidayta kawozi di7i ekkidi Baabiloone efides; Paarise kawoteththay minnana gakkanaas istti izassinne iza naytas aylle gidida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማሻፌ ኣቲዳይታ ካዎዚ ዲኢ ኤኪዲ ባቢሎኔ ኤፊዴስ፤ ፓሪሴ ካዎቴይ ሚናና ጋካናስ ኢስቲ ኢዛሲኔ ኢዛ ናይታስ ኣይሌ ጊዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማሻፈ አትዳይሳታ ካዎይ ድእድ ባብሎነ ኤፍስ። ፋርሰ ካዎተይ ደንዳና ጋካናዉ ኤንቲ እያዉነ እያ ናይታስ አይለ ግድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Mashshafe attidaysata kawoy di77idi Babiloone efis. Farse kawotethay dendana gakanaw enti iyawunne iya naytas aylle gididosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከሰይፍ የተረፉትን ቅሬታዎች በምርኮ ወደ ባቢሎን ወሰዳቸው፤ እስከ ፋርስ መንግሥት መነሣትም ድረስ የእርሱና የልጆቹ አገልጋዮች ሆኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሰይፍ ከመገደል የተረፉትንም ሁሉ ማርኮ ወደ ባቢሎን ወሰዳቸው፤ እነርሱም የፋርስ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት እስከ ተነሣበት ጊዜ ድረስ፥ በዚያው በባቢሎን ባሪያዎች ሆነው፥ ንጉሥ ናቡከደነፆርንና የእርሱን ዘሮች ያገለግሉ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ኵሎም ካብ ሰይፊ ዘምለጡ ድማ ናብ ባቢሎን ወሰዶም እሞ፥ ክሳዕ መንግስቲ ፋርስ እትለዓል፥ ንእኡን ንደቁን ባሮቱ ኾይኖም ኣገልገልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ካብ ሴፍ ዘምለጡ ዘበሉ ድማ ናብ ባቢሎን ወሰዶም እሞ፡ መንግስቲ ፋርስ ክሳዕ እትገዝእ፡ ንእኡን ንደቁን ባሮቱ ዀኑ።