2 Chronicles 36:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮኣሃዝ ኪነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሰለስተን ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ሰለስተ ወርሒ ነገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​አ​ክ​ስም መን​ገሥ በጀ​መረ ጊዜ የሃያ ሦስት ዓመት ጐል​ማሳ ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሦስት ወር ነገሠ። ‘ሀ’ የእ​ና​ቱም ስም ከሎ​ቤና የኤ​ር​ም​ያስ ልጅ አሚ​ጣል ነበ​ረች። ‘ለ’ አባ​ቶቹ እንደ ሠሩት ሁሉ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ክፉ ሥራን ሠራ። በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም እን​ዳ​ይ​ነ​ግሥ በኤ​ማት ምድር በዴ​ብ​ላታ ፈር​ዖን ኒካዑ ማርኮ አሰ​ረው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮአክስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ሦስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር ነገሠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዮአክስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ሦስት ዓመት ጎልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር ነገሠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮአካዝ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላታማነ ሄዛ፤ እ የሩሳላመን ሄዙ አግና ካተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yo'akaazi kaatetiyaa wode, laytsay aw laatamanne heezza; I Yerusaalamen heezzu aginaa kaateteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyo7akaazi kawotiza wode izas layththay 23; izi Yerusalaamen heedzdzu agina kawotides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮኣካዚ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 23፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ሄ ኣጊና ካዎቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮአካዝ ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ላታማነ ሄ፤ እ የሩሳላመን ሄ አጌና ካዎትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyo7akaazi kawotiya wode iyaw laythi laatamanne heedza; I Yerusalaamen heedzu ageena kawotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮአሐዝ በነገሠ ጊዜ፣ ዕድሜው ሃያ ሦስት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ሦስት ወር ገዛ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮአሐዝ በይሁዳ ላይ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ኻያ ሦስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሦስት ወር ገዛ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮኣክስ ክነግስ እንተሎ፥ ወዲ ዕስራን ሰለስተን ዓመት ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ሰለስተ ወርሒ ገዝአ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮኣሓዝ ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ዕስራን ሰለስተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ሰለስተ ወርሒ ገዝኤ።