2 Chronicles 36:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮኣሃዝ ኪነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሰለስተን ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ሰለስተ ወርሒ ነገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮአክስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሃያ ሦስት ዓመት ጐልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር ነገሠ። ‘ሀ’ የእናቱም ስም ከሎቤና የኤርምያስ ልጅ አሚጣል ነበረች። ‘ለ’ አባቶቹ እንደ ሠሩት ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሥራን ሠራ። በኢየሩሳሌምም እንዳይነግሥ በኤማት ምድር በዴብላታ ፈርዖን ኒካዑ ማርኮ አሰረው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮአክስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ሦስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር ነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮአክስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ሦስት ዓመት ጎልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር ነገሠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮአካዝ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላታማነ ሄዛ፤ እ የሩሳላመን ሄዙ አግና ካተቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yo'akaazi kaatetiyaa wode, laytsay aw laatamanne heezza; I Yerusaalamen heezzu aginaa kaateteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7akaazi kawotiza wode izas layththay 23; izi Yerusalaamen heedzdzu agina kawotides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣካዚ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 23፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ሄ ኣጊና ካዎቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮአካዝ ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ላታማነ ሄ፤ እ የሩሳላመን ሄ አጌና ካዎትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7akaazi kawotiya wode iyaw laythi laatamanne heedza; I Yerusalaamen heedzu ageena kawotis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮአሐዝ በነገሠ ጊዜ፣ ዕድሜው ሃያ ሦስት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ሦስት ወር ገዛ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮአሐዝ በይሁዳ ላይ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ኻያ ሦስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሦስት ወር ገዛ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣክስ ክነግስ እንተሎ፥ ወዲ ዕስራን ሰለስተን ዓመት ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ሰለስተ ወርሒ ገዝአ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮኣሓዝ ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ዕስራን ሰለስተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ሰለስተ ወርሒ ገዝኤ። |