2 Chronicles 36:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ኵሎም ሊቃውንቲ ኻህናትን ህዝብን ከም ኵሉ ፍንፉን ነገራት ኣህዛብ ኣዝዮም በደሉ። ነታ ኣብ የሩሳሌም ዝቐደሳ ቤት እግዚኣብሄር ከኣ ኣርከሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም ታላላቅ ሰዎች ካህናቱና የሀገሩም ሕዝብ በአሕዛብ ርኵሰት ሁሉ መተላለፍን አበዙ፤ በኢየሩሳሌምም ያለውን የእግዚአብሔርን ቤት አረከሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም የካህናቱ አለቆች ሁሉ ሕዝቡም እንደ አሕዛብ ያለ ርኵሰት ሁሉ መተላለፍን አበዙ፤ በኢየሩሳሌምም የቀደሰውን የእግዚአብሔርን ቤት አረከሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞም የካህናቱ አለቆች ሁሉ ሕዝቡም እንደ አሕዛብ ያለ ርኩሰት ሁሉ በመከተል መተላለፍን አበዙ፤ በኢየሩሳሌምም ጌታ ራሱ የቀደሰውን የጌታን ቤት አረከሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ይሁዳ አሳይነ ኡንቱንታ ካለያ ቄሳቱ፥ ኡባካ አማነተናዋንታ ግዴድኖ። ኡንቱንቱ ሀራ ካዉተ አሳይ ኦያ ሸነይያ ኦሳቱዋ ቁሊደ፥ መና ጎዳይ የሩሳላመን ጌሼዳ አ ጌሻ ጎልያካ ቱንሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Yihudaa asaynne unttuntta kaaletsiyaa k'eesatuu, ubbakka ammanettennawantta gideeddino. Unttunttu hara kawutetsaa Asay ootsiyaa sheneyiyaa oosatuwaa k'ulliide, Med'inaa Goday Yerusaalamen geeshsheedda Aa Geeshsha Golliyaakka tunisseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe bollarakka qeesetinne deraa kaaleththiza asati mulekka ammanettontta ixxidi gede iiti iiti bida; istti hara kawoteththati ooththiza harassiza loseta kaallishe GODAA Keeththaa Yerusalaamen diza geeshshaa tunisida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ቦላራካ ቄሴቲኔ ዴራ ካሌዛ ኣሳቲ ሙሌካ ኣማኔቶንታ ኢጺዲ ጌዴ ኢቲ ኢቲ ቢዳ፤ ኢስቲ ሃራ ካዎቴቲ ኦዛ ሃራሲዛ ሎሴታ ካሊሼ ጎዳ ኬ ዬሩሳላሜን ዲዛ ጌሻ ቱኒሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ፥ ይሁዳ አሳይነ ኤንታ ካለያ ካህነት፥ አማነቶና እፅዶሶና። ኤንቲ ሀራ ካዎተት ኦያ እፀትዳ ኦሶታ ካልድ፥ ጎዳይ የሩሳላመን ጌሽዳ ፆሳ ኬ ቱንስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi, Yihuda asaynne enta kaalethiya kahineti, ammanetona ixidosona. Enti hara kawotethati oothiya ixetida oosota kaallidi, Goday Yerusalaamen geeshshida Xoossa keethaa tunisidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም ላይ የካህናቱና የሕዝቡ መሪዎች ሁሉ፣ አስጸያፊ የሆኑትን የአሕዛብን ልማዶች በመከተልና በኢየሩሳሌም የተቀደሰውን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ በማርከስ፣ ባለ መታመናቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየባሱ ሄዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተጨማሪም የካህናት መሪዎችና ሕዝቡ ጣዖቶችን በማምለክ በዙሪያቸው የሚገኙትን ሕዝቦች መጥፎ ምሳሌነት ተከተሉ፤ እግዚአብሔር ራሱ የቀደሰውን ቤተ መቅደስም አረከሱ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም መራሕቲ ኻህናትን ህዝብን ድማ ኸምቶም ኣረማውያን ጣዖት ብምምላኽ ብዙሕ በደሉ። ነታ ባዕሉ እግዚኣብሄር ዝቐደሳ ቤተ መቕደስውን ኣርከስዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘለዉ ሊቃነ ኻህናትን ህዝብን ከኣ ብዂሉ ዓይነት ጽያፍ ኣረማውያን ኣዝዮም ብዙሕ ኣበሱ። ነታ ኣብ የሩሳሌም ዝቐደሳ ቤት እግዚኣብሄርውን ኣርከስዋ። |