2 Chronicles 36:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ልዕሊ ንጉስ ነቡካድነጻር እውን ዓለወ፣ ንሱ ድማ ብኣምላኽ ከም ዝመሓል ገበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግ​ሞም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም አም​ሎት በነ​በ​ረው በን​ጉሡ በና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ላይ ዐመፀ፤ ወደ እስ​ራ​ኤ​ልም አም​ላክ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳ​ይ​መ​ለስ አን​ገ​ቱን አደ​ነ​ደነ፤ ልቡ​ንም አጠ​ነ​ከረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞም በእግዚአብሔር አምሎት በነበረው በንጉሡ በናቡከደነፆር ላይ ዐመፀ፤ ወደ እስራኤልም አምላክ ወደ እግዚአብሔር እንዳይመለስ አንገቱን አደነደነ ልቡንም አጠነከረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደግሞም በጌታ አምሎት በነበረው በንጉሡ በናቡከደናፆር ላይ ዓመፀ፤ ወደ እስራኤልም አምላክ ወደ ጌታ እንዳይመለስ አንገቱን አደነደነ ልቡንም አጠነከረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሰደቅያስ አማነታናዳን ባረና ጾሳ ሱንን ጫቀዳ ናቡካዳናጾራ ቦላ ማካሌዳ። መና ጎዳኮ እስራኤልያ ጾሳኮ ስምያዋ አጊደ፥ ባረ ሞርግያ ዞዝሴዳ፤ ባረ ዎዛናካ ሙምሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sedek'iyaasi ammanettanaadan barena S'oossaa suntsan c'aak'k'etseedda Naabukadanas'oora bolla makkaleedda. Med'inaa Godaakko Israa'eeliyaa S'oossaakko simmiyaawaa aggiide, bare morggiyaa zoozisseedda; bare wozanaakka muumisseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse baas ammanettana mala Xoossa sunththan caaqeththida kawo Nabukadanaxoore bolla makkallides; GODAA Isra7eele Xoossaako simmontta ixxidi ba wozina muumisidi ba morge minththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ባስ ኣማኔታና ማላ ጾሳ ሱንን ጫቄዳ ካዎ ናቡካዳናጾሬ ቦላ ማካሊዴስ፤ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳኮ ሲሞንታ ኢጺዲ ባ ዎዚና ሙሚሲዲ ባ ሞርጌ ሚንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሰደቅያስ፥ አማነታና መላ ባና ፆሳ ሱንን ጫቅስዳ ናቡካዳናፆራ ቦላ ማካልስ። ጎዳ፥ እስራኤለ ፆሳኮ ስሞና እፅስ፤ ባ ዎዛና ፆሳ ቦላ ምንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sedeqiyaasi, ammanetana mela bana Xoossa sunthan caaqisida Nabukadanaxoora bolla makallis. Godaa, Isra7eele Xoossaako simmonna ixis; ba wozana Xoossa bolla minthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደዚሁም በእግዚአብሔር ስም አምሎት በነበረው በንጉሥ ናቡከደነፆር ላይ ዐመፀ፤ ዐንገቱን አደነደነ፤ ልቡንም አጠነከረ እንጂ ወደ እስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር አልተመለሰም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሴዴቅያስ፥ ታማኝ እንዲሆንለት በእግዚአብሔር ስም ባስማለው በንጉሥ ናቡከደነፆር ላይ ዐመፀ፤ ተጸጽቶ ንስሓ በመግባት ወደ እስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር ለመመለስ በእልኸኛነት እምቢ አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሴዴቅያስ፥ ካብቲ ብስም እግዚኣብሄር ኣምሒልዎ ዝነበረ ንጉስ ባቢሎን ናቡከደነፆር ዓመፀ። ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከይምለስ ከዓ ኽሳዱ ኣትረረ፤ ልቡውን ኣጠንከረ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብቲ ብኣምላኽ ኣምሒልዎ ዝነበረ ንጉስ ነብካድነጻር ድማ ዐለወ። ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከይምለስሲ ክሳዱ ኣትረረ ልቡውን ኣጽንዔ።