2 Chronicles 36:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጼድቅያስ ክነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓደን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ድማ ዓሰርተ ሓደ ዓመት ነገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሴዴቅያስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሃያ አንድ ዓመት ጐልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ዐሥራ አንድ ዓመት ነገሠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሴዴቅያስ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አንድ ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም አሥራ አንድ ዓመት ነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሴዴቅያስ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አንድ ዓመት ጎልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ዐሥራ አንድ ዓመት ነገሠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሰደቅያስ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላታማነ እታ፤ እ የሩሳላመን ታማነ እት ላይ ካተቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sedek'iyaasi kaatetiyaa wode, laytsay aw laatamanne itta; I Yerusaalamen tammanne itti laytsaa kaateteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sedeqiyaasi kawotiza wode izas layththay 21; izi Yerusalaamen tammanne issi layth kawotides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሴዴቂያሲ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 21፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ታማኔ ኢሲ ላይ ካዎቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሰደቅያስ ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ላታማነ እስኖ፤ እ የሩሳላመን ታማነ እስ ላይ ካዎትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sedeqiyaasi kawotiya wode iyaw laythi laatamanne issino; I Yerusalaamen tammanne issi laythi kawotis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሴዴቅያስ በነገሠ ጊዜ፣ ዕድሜው ሃያ አንድ ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ዐሥራ አንድ ዓመት ገዛ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሴዴቅያስ በይሁዳ ላይ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ኻያ አንድ ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ዐሥራ አንድ ዓመት ገዛ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሴዴቅያስ ክነግስ እንተሎ፥ ወዲ ዕስራን ሓደን ዓመት ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ዓሰርተ ሓደ ዓመት ገዝአ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጼድቅያስ ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ዕስራን ሓደን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ዓሰርተው ሓደ ዓመት ገዝኤ። |