2 Chronicles 36:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓመት ምስ ተወድአ ድማ፡ ንጉስ ነቡካድነጻር ልኢኹ ምስ ጽቡቕ ኣቕሑ ቤት እግዚኣብሄር ናብ ባቢሎን ኣምጽኦ፡ ንሓዉ ጼድቅያስ ድማ ኣብ ልዕሊ ይሁዳን የሩሳሌምን ንጉስ ገበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዓመቱም ባለፈ ጊዜ ንጉሡ ናቡከደነፆር ልኮ ወደ ባቢሎን ወሰደው፤ የከበረውንም የእግዚአብሔርን ቤት ዕቃ ከእርሱ ጋር አስወሰደ፤ የአባቱን የኢዮአቄምን ወንድም ሴዴቅያስን በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ አነገሠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓመቱ ባለፈ ጊዜ ንጉሡ ናቡከደነፆር ልኮ ወደ ባቢሎን ወሰደው፥ የከበረውንም የእግዚአብሔርን ቤት ዕቃ ከእርሱ ጋር አስወሰደ፤ ወንድሙንም ሴዴቅያስን በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ አነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዓመቱ ባለፈ ጊዜ ንጉሡ ናቡከደናፆር ልኮ ወደ ባቢሎን ወሰደው፥ የከበረውንም የጌታን ቤት ዕቃ ከእርሱ ጋር አስወሰደ፤ ወንድሙንም ሴዴቅያስን በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ አነገሠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላይይ ላመትያ ዎደ ካቲ ናቡካዳናጾረ አሳ ኪቲደ፥ ዮኣኪናነ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ደእያ አልኦ ሚሻቱዋ አናና እትፐ ባብሎነ አህሴዳ። ያቲደ አ አዉዋ እሻ ሰደቅያሳ ይሁዳ ቦላነ የሩሳላመ ቦላ ካተዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laytsay laamettiyaa wode Kaatii Naabukadanas'oore asaa kiittiide, Yo'aakiinanne Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan de'iyaa al"o miishshatuwaa aanana ittippe Baabloone ahiseedda. Yaatiide Aa aawuwaa ishaa Sedek'iyaasa Yihudaa bollanne Yerusaalame bolla kaateyeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ofinththa wode Kawo Nabukadanaxoorey as kiittidi Iyo7aakinenne GODAA Keeththan diza al7o miishshata izara issife Baabiloone efissides; histtidi iza aawaa isha Sedeqiyaasa Yuhuda bollanne Yerusalaame bolla kawoththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦፊን ዎዴ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ኣስ ኪቲዲ ኢዮኣኪኔኔ ጎዳ ኬን ዲዛ ኣልኦ ሚሻታ ኢዛራ ኢሲፌ ባቢሎኔ ኤፊሲዴስ፤ ሂስቲዲ ኢዛ ኣዋ ኢሻ ሴዴቂያሳ ዩሁዳ ቦላኔ ዬሩሳላሜ ቦላ ካዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላይ ላመን፥ ካዎይ ናቡካዳናፆር አሰ ኪትድ፥ ዮአክናነ ፆሳ ኬን ደእያ አልኦ ሚሸታ እያራ እስፈ ባብሎነ ኤህስ። ያትድ እያ አዋ እሻ ሰደቅያሳ ይሁዳነ የሩሳላመ ቦላ ካዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laytha laamen, kawoy Nabukadanaxoori ase kiittidi, Yo7akinanne Xoossa keethan de7iya al7o miisheta iyara issife Babiloone ehis. Yaatidi iya aawa ishaa Sedeqiyaasa Yihudanne Yerusalaame bolla kawothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በጸደይም ወራት ንጉሡ ናቡከደነፆር ልኮ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ ከፍተኛ ዋጋ ካላቸው ዕቃዎች ጋር ወደ ባቢሎን ወሰደው። የዮአኪንንም አጎት ሴዴቅያስን በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ አነገሠው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጸደይ ወራት በደረሰ ጊዜ ንጉሥ ናቡከደነፆር ኢኮንያንን እስረኛ አድርጎ ወደ ባቢሎን ወሰደው፤ የቤተ መቅደሱንም ሀብት ዘርፎ ወሰደ፤ ከዚህ በኋላ የኢኮንያን አጎት የሆነውን ሴዴቅያስን በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ አነገሠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ዓመት ምስ ሓለፈት ድማ፥ ንጉስ ናቡከደነፆር ልኢኹ ንእኡ ምስቲ ኽቡር ኣቑሑ ቤት እግዚኣብሄር ናብ ባቢሎን ወሰዶ። ንሴዴቅያስ ሓወቦኡ ኸዓ ኣብ ልዕሊ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ኣንገሶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ዓመት ምስ ሐለፈት ድማ፡ ንጉስ ነብካድነጻር ልኢኹ ንእኡ ምስቲ ከክቡራት ኣቓሑ ቤት እግዚኣብሄር ናብ ባቢሎን ወሰዶ። ንጼድቅያስ ሓዉ ኸኣ ኣብ ልዕሊ ይሁዳን የሩሳሌምን ኣንገሶ። |