2 Chronicles 36:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዓመት ምስ ተወድአ ድማ፡ ንጉስ ነቡካድነጻር ልኢኹ ምስ ጽቡቕ ኣቕሑ ቤት እግዚኣብሄር ናብ ባቢሎን ኣምጽኦ፡ ንሓዉ ጼድቅያስ ድማ ኣብ ልዕሊ ይሁዳን የሩሳሌምን ንጉስ ገበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዓመ​ቱም ባለፈ ጊዜ ንጉሡ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ልኮ ወደ ባቢ​ሎን ወሰ​ደው፤ የከ​በ​ረ​ው​ንም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት ዕቃ ከእ​ርሱ ጋር አስ​ወ​ሰደ፤ የአ​ባ​ቱን የኢ​ዮ​አ​ቄ​ምን ወን​ድም ሴዴ​ቅ​ያ​ስን በይ​ሁ​ዳና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ላይ አነ​ገሠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዓመቱ ባለፈ ጊዜ ንጉሡ ናቡከደነፆር ልኮ ወደ ባቢሎን ወሰደው፥ የከበረውንም የእግዚአብሔርን ቤት ዕቃ ከእርሱ ጋር አስወሰደ፤ ወንድሙንም ሴዴቅያስን በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ አነገሠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዓመቱ ባለፈ ጊዜ ንጉሡ ናቡከደናፆር ልኮ ወደ ባቢሎን ወሰደው፥ የከበረውንም የጌታን ቤት ዕቃ ከእርሱ ጋር አስወሰደ፤ ወንድሙንም ሴዴቅያስን በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ አነገሠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላይይ ላመትያ ዎደ ካቲ ናቡካዳናጾረ አሳ ኪቲደ፥ ዮኣኪናነ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ደእያ አልኦ ሚሻቱዋ አናና እትፐ ባብሎነ አህሴዳ። ያቲደ አ አዉዋ እሻ ሰደቅያሳ ይሁዳ ቦላነ የሩሳላመ ቦላ ካተዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laytsay laamettiyaa wode Kaatii Naabukadanas'oore asaa kiittiide, Yo'aakiinanne Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan de'iyaa al"o miishshatuwaa aanana ittippe Baabloone ahiseedda. Yaatiide Aa aawuwaa ishaa Sedek'iyaasa Yihudaa bollanne Yerusaalame bolla kaateyeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ofinththa wode Kawo Nabukadanaxoorey as kiittidi Iyo7aakinenne GODAA Keeththan diza al7o miishshata izara issife Baabiloone efissides; histtidi iza aawaa isha Sedeqiyaasa Yuhuda bollanne Yerusalaame bolla kawoththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦፊን ዎዴ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ኣስ ኪቲዲ ኢዮኣኪኔኔ ጎዳ ኬን ዲዛ ኣልኦ ሚሻታ ኢዛራ ኢሲፌ ባቢሎኔ ኤፊሲዴስ፤ ሂስቲዲ ኢዛ ኣዋ ኢሻ ሴዴቂያሳ ዩሁዳ ቦላኔ ዬሩሳላሜ ቦላ ካዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላይ ላመን፥ ካዎይ ናቡካዳናፆር አሰ ኪትድ፥ ዮአክናነ ፆሳ ኬን ደእያ አልኦ ሚሸታ እያራ እስፈ ባብሎነ ኤህስ። ያትድ እያ አዋ እሻ ሰደቅያሳ ይሁዳነ የሩሳላመ ቦላ ካዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laytha laamen, kawoy Nabukadanaxoori ase kiittidi, Yo7akinanne Xoossa keethan de7iya al7o miisheta iyara issife Babiloone ehis. Yaatidi iya aawa ishaa Sedeqiyaasa Yihudanne Yerusalaame bolla kawothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በጸደይም ወራት ንጉሡ ናቡከደነፆር ልኮ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ ከፍተኛ ዋጋ ካላቸው ዕቃዎች ጋር ወደ ባቢሎን ወሰደው። የዮአኪንንም አጎት ሴዴቅያስን በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ አነገሠው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የጸደይ ወራት በደረሰ ጊዜ ንጉሥ ናቡከደነፆር ኢኮንያንን እስረኛ አድርጎ ወደ ባቢሎን ወሰደው፤ የቤተ መቅደሱንም ሀብት ዘርፎ ወሰደ፤ ከዚህ በኋላ የኢኮንያን አጎት የሆነውን ሴዴቅያስን በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ አነገሠ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እታ ዓመት ምስ ሓለፈት ድማ፥ ንጉስ ናቡከደነፆር ልኢኹ ንእኡ ምስቲ ኽቡር ኣቑሑ ቤት እግዚኣብሄር ናብ ባቢሎን ወሰዶ። ንሴዴቅያስ ሓወቦኡ ኸዓ ኣብ ልዕሊ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ኣንገሶ።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ዓመት ምስ ሐለፈት ድማ፡ ንጉስ ነብካድነጻር ልኢኹ ንእኡ ምስቲ ከክቡራት ኣቓሑ ቤት እግዚኣብሄር ናብ ባቢሎን ወሰዶ። ንጼድቅያስ ሓዉ ኸኣ ኣብ ልዕሊ ይሁዳን የሩሳሌምን ኣንገሶ።