2 Chronicles 35:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኮናንያን ሸማያስን ኔታንኤልን ኣሕዋቱን ሓሻብያን ይያኤልን ዮዛባድን ሹማምንቲ ሌዋውያን፡ ንሌዋውያን ሓሙሽተ ሽሕ ኣባጊዕን ሓሙሽተ ሚእቲ ከብትን ከም መስዋእቲ ፋስጋ ሃብዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሌ​ዋ​ው​ያ​ኑም አለ​ቆች ኮኒ​ን​ያስ በን​ያ​ስም፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም ሰማ​ዕ​ያ​ስና ናት​ና​ኤል፥ ሰብ​ን​ያስ፥ ኢዮ​ሄል፥ ኢዮ​ዛ​ብድ ለፋ​ሲ​ካው መሥ​ዋ​ዕት እን​ዲ​ሆን አም​ስት ሺህ በጎ​ችን፥ አም​ስት መቶም በሬ​ዎ​ችን ለሌ​ዋ​ው​ያን ሰጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሌዋውያኑም አለቆች ኮናንያ፥ ወንድሞቹም ሸማያና ናትናኤል፥ ሐሸቢያ፥ ይዒኤል፥ ዮዛባት ለፋሲካው መሥዋዕት እንዲሆን አምስት ሺህ በጎችና ፍየሎች፥ አምስት መቶም በሬዎች ለሌዋውያን ሰጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሌዋውያኑም አለቆች ኮናንያ፥ ወንድሞቹም ሸማያና ናትናኤል፥ ሐሸቢያ፥ ይዒኤል፥ ዮዛባት ለፋሲካው መሥዋዕት እንዲሆን አምስት ሺህ በጎችና ፍየሎች፥ አምስት መቶም በሬዎች ለሌዋውያን ሰጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሌዋቱ ካፓቱ ኮናኒነ አ እሻቱ ሻማኤነ ናታንኤል፥ ቃይ ሀሻቢ፥ ይእኤልነ ዮዛባድ ፓስጋ ያርሾ ሀንያ እቼሹ ሻአ ዶርሳ ማራቱዋነ ዴሻ ማራቱዋ ሌዋቶ እሜድኖ፤ ቃይ እቼሹ ጼቱ ኮሩማቱዋካ እሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Leewatuu kaappatuu Konaaniinne Aa ishatuu Shamaa'enne Nataani'eeli, k'ay Hashaabii, Yi'i'eelinne Yozabaad Paasigaa yarshshoo haniyaa ichcheshu sha"a dorssaa maratuwaanne deeshsha maratuwaa Leewatoo immeeddino; k'ay ichcheshu s'eetu korumatuwaakka immeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Leweta halaqati Kanaaniyay, iza isha Shama7ey, Natina7eeley, qasse Hashaabiyay, Yi7i7eeleynne Yozabaadey Paaziga yarshos 5,000 dorsatanne deyshata Lewetas immida; qasse 500 kormatakka immida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሌዌታ ሃላቃቲ ካናኒያይ፥ ኢዛ ኢሻ ሻማኤይ፥ ናቲናኤሌይ፥ ቃሴ ሃሻቢያይ፥ ዪኢኤሌይኔ ዮዛባዴይ ፓዚጋ ያርሾስ 5,000 ዶርሳታኔ ዴይሻታ ሌዌታስ ኢሚዳ፤ ቃሴ 500 ኮርማታካ ኢሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሌወታ ሀላቃት ኮናነይነ እያ እሻት፥ ሻማየይነ ናትናኤል፥ ቃስ ሀሻብ፥ ይኤልነ ዮዛባት ፓስካ ያርሾስ ሀንያ እቻሹ ሙኩሉ ማራዘታነ ኮለታ፥ እቻሹ ፄቱ ኮርማታ እምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Leeweta halaqati Konaaneynne iya ishati, Shamayeynne Natina7eeli, qassi Hashabi, Yi7eelinne Yozabaati Paasika yarshos haniya ichashu mukulu marazetanne koleta, ichashu xeetu kormata immidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞም ኮናንያ፣ ወንድሞቹ ሸማያና ናትናኤል እንደዚሁም የሌዋውያኑ መሪዎች ሐሸቢያ፣ ይዔኤልና ዮዛባት ለፋሲካ መሥዋዕት እንዲሆኑ አምስት ሺሕ በግና ፍየል አምስት መቶም በሬ ለሌዋውያኑ ሰጧቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሌዋውያን አለቆች ኮናንያና ወንድሞቹ የሆኑ ሸማዕያና ነታንኤል እንዲሁም ሐሻብያ፥ ይዒኤልና ዮዛባድ ሌዋውያኑ ለፋሲካ በዓል መሥዋዕት አድርገው የሚያቀርቡአቸውን አምስት ሺህ የበግና የፍየል ጠቦቶችን እንዲሁም አምስት መቶ በሬዎችን ሰጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣሕሉቕ ሌዋውያን ዝኾኑ ኮናንያን ሸማያን ናትናኤልን ኣሕዋቱን ሓሸብያን ይዒኤልን ዮዛባትን ድማ፥ ሌዋውያን ንመስዋእቲ ፋሲካ ዝሓርድዎም ሓሙሽተ ሽሕ ጡበታትን ወጣጡን ሓሙሽተ ሚእቲ ኣብዑርን ሃብዎም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሓላቑ ሌዋውያን ድማ፡ ኮናንያን ሸማዕያን ንታንኤልን ኣሕዋቱን ሓሻብያን የዒኤልን ዮዛባድን ንሌዋውያን ንመስዋእቲ ፋስጋ ዚዀኑ ሓሙሽተ ሽህ ገንሸልን ወጠጦን ሓሙሽተ ሚእቲ ብዕራይን ሀብዎም።