2 Chronicles 35:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መሳፍንቱ ድማ ብፍታው ንህዝብን ንካህናትን ንሌዋውያንን ሃቡ፦ ሒልቅያን ዘካርያስን ይሂኤልን ገዛእቲ ቤት ኣምላኽ፡ ንካህናት ንመስዋእቲ ፋሲካ ክልተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ኣባጊዕን ሰለስተ ሚእትን ሃቡ። ብዕራይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አለ​ቆ​ቹም ለሕ​ዝ​ቡና ለካ​ህ​ናቱ፥ ለሌ​ዋ​ው​ያ​ኑም በፈ​ቃ​ዳ​ቸው ሰጡ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቤት አለ​ቆች፥ ኬል​ቅ​ያስ፥ ዘካ​ር​ያስ፥ ኢዮ​ሔል፥ ለፋ​ሲ​ካው መሥ​ዋ​ዕት እን​ዲ​ሆን ሁለት ሺህ ስድ​ስት መቶ በጎ​ች​ንና ፍየ​ሎ​ችን፥ ሦስት መቶም በሬ​ዎ​ችን ለካ​ህ​ናቱ ሰጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መሳፍንቱም ለሕዝቡና ለካህናቱ ለሌዋውያኑም በፈቃዳቸው ሰጡ፤ የእግዚአብሔርም ቤት አለቆች፥ ኬልቂያስ፥ ዘካሪያስ፥ ይሒኤል፥ ለፋሲካው መሥዋዕት እንዲሆን ሁለት ሺህ ስድስት መቶ በጎችና ፍየሎች፥ ሦስት መቶም በሬዎች ለካህናቱ ሰጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መሳፍንቱም ለሕዝቡና ለካህናቱ ለሌዋውያኑም በፈቃዳቸው ሰጡ፤ የጌታም ቤት አለቆች፥ ኬልቂያስ፥ ዘካርያስ፥ ይሒኤል፥ ለፋሲካው መሥዋዕት እንዲሆን ሁለት ሺህ ስድስት መቶ በጎችና ፍየሎች፥ ሦስት መቶም በሬዎች ለካህናቱ ሰጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ሱንዳ ካፓቱካ አሳዉ፥ ቄሳቱ ዉነ ሌዋቶ ባረንቱባ ባረንቱ ሸንያን እሜድኖ። ጾሳ ጌሻ ጎልያ ካፓቱ ህልቂ፥ ዛካራስነ ይህኤል ፓስጋ ያርሾ ሀንያ ላኡ ሻአነ ኡሱፑን ጼቱ ዶርሳ ማራቱዋነ ዴሻ ማራቱዋ ቄሳቶ እሜድኖ፤ ቃይ ሄዙ ጼቱ ኮሩማቱዋካ እሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii suntseedda kaappatuukka asaw, k'eesetuwunne Leewatoo barenttubaa barenttu sheniyaan immeeddino. S'oossaa Geeshsha Golliyaa kaappatuu Hilk'k'ii, Zakkaraasinne Yihi'eeli Paasigaa yarshshoo haniyaa laa"u sha"anne usuppun s'eetu dorssaa maratuwaanne deeshsha maratuwaa k'eesatoo immeeddino; k'ay heezzu s'eetu korumatuwaakka immeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo shuumetikka asaas, qeesetassinne Lewetas banttas dizayssafe ba dosan immida; Xoossa Keeththaa halaqati Hilqiyaasi, Zakaraasinne Yihi7eeley Paaziga yarshos 2,600 dorsatanne deyshata qeesetas immida; qasse 300 kormatakka immida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ሹሜቲካ ኣሳስ፥ ቄሴታሲኔ ሌዌታስ ባንታስ ዲዛይሳፌ ባ ዶሳን ኢሚዳ፤ ጾሳ ኬ ሃላቃቲ ሂልቂያሲ፥ ዛካራሲኔ ዪሂኤሌይ ፓዚጋ ያርሾስ 2,600 ዶርሳታኔ ዴይሻታ ቄሴታስ ኢሚዳ፤ ቃሴ 300 ኮርማታካ ኢሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎ ሹማት ባንታ ሸነን አሳስ፥ ካህነታስነ ሌወታስ ያርሾ መሄ እምዶሶና። ፆሳ ኬ ሀላቃት ካልቀይ፥ ዛካርያስነ ይኤል ፓስካ ያርሾስ ግድያ ናምኡ ሙኩሉነ ኡሱፑን ፄቱ ማራዘታ፥ ሄ ፄቱ ኮርማታ እምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawo shuumati banta shenen asaas, kahinetasinne Leewetas yarsho mehe immidosona. Xoossa keetha halaqati Kalqey, Zakariyasinne Yi7eeli Paasika yarshos gidiya nam7u mukulunne usupun xeetu marazeta, heedzu xeetu kormata immidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሹማምቱም ለሕዝቡ፣ ለካህናቱና ለሌዋውያኑ በገዛ ፈቃዳቸው አዋጥተው ሰጡ። የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አለቆች የሆኑት ኬልቅያስ፣ ዘካርያስና ይሒኤልም ለፋሲካ መሥዋዕት የሚቀርቡ ሁለት ሺሕ ስድስት መቶ በግ እንዲሁም ሦስት መቶ ወይፈን ሰጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የንጉሡ ባለሟሎች የሆኑ ባለሥልጣኖችም መሥዋዕት ሆነው የሚቀርቡ እንስሶችን በገዛ ፈቃዳቸው ለምእመናን፥ ለካህናትና ለሌዋውያን ሰጡ፤ የቤተ መቅደሱ አለቆች የሆኑት ሊቃነ ካህናቱ ሒልቂያ፥ ዘካርያስና ይሒኤልም የፋሲካ መሥዋዕት ሆነው የሚቀርቡ ሁለት ሺህ ስድስት መቶ የበግና የፍየል ጠቦቶችንና ሦስት መቶ በሬዎችን ለካህናት ሰጡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ሹመኛታቱውን ብፍቓዶም ንመስዋእቲ ፋሲካ ዝኸውን፥ ነቶም ህዝብን ንኻህናትን ንሌዋውያንን ሃብዎም። እቶም ኣሕሉቕ ቤት እግዚኣብሄር ዝኾኑ ኬልቅያስን ዘካርያስን ይሒኤልን ድማ እቶም ካህናት ንመስዋእቲ ፋሲካ ዝሓርድዎም ክልተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእቲ ጡበታትን ወጣጡን ሰለስተ ሚእቲ ኣብዑርን ሃብዎም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም መሳፍንቱውን ብፍቓዶም መስዋእቲ ዚኸውን ነቶም ህዝብን ንኻህናትን ንሌዋውያንን ሀብዎም፡ ሒልቂያን ዘካርያስን የሒኤልን፡ እቶ ሓልቑ ቤት ኣምላኽ ከኣ፡ ንኻህናት ንመስዋእቲ ፋስጋ ዚዀኑ ኽልተ ሽሕን ሹድሽተ ሚእትን ገንሸልን ወጠጦን ሰለስተ ሚእቲ ብዕራይን ሀብዎም።