2 Chronicles 35:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮስያስ ድማ ንህዝቢ፡ ካብ መጓሰ፡ ገንሸላትን ኣጣልን፡ ንዅሎም ንመስዋእቲ ፋሲካ፡ ንዅሎም እቶም ኣብኡ ዝነበሩ፡ ብቝጽሪ ሰላሳ ሽሕን ሰለስተ ሽሕን ብዕራይ ሃቦም። ናይ ንጉስ ንብረት እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​ስ​ያ​ስም ለፋ​ሲ​ካው መሥ​ዋ​ዕት እን​ዲ​ሆን በዚያ ለነ​በ​ሩት ለሕ​ዝቡ ልጆች ከመ​ን​ጋው ሠላሳ ሺህ የበ​ግና የፍ​የል ጠቦ​ቶች፥ ሦስት ሺህም ወይ​ፈ​ኖች ሰጣ​ቸው፤ እነ​ዚ​ህም ከን​ጉሡ ሀብት ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮስያስም ለፋሲካው መሥዋዕት እንዲሆን በዚያ ለነበሩት ለሕዝቡ ልጆች ከመንጋው ሠላሳ ሺህ የበግና የፍየል ጠቦቶች፥ ሦስት ሺህም ወይፈኖች ሰጣቸው፤ እነዚህም ከንጉሡ ሀብት ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዮስያስም ለፋሲካው መሥዋዕት እንዲሆን በዚያ ለነበሩት ለሕዝቡ ልጆች ከመንጋው ሠላሳ ሺህ የበግና የፍየል ጠቦቶች፥ ሦስት ሺህም በሬዎች ሰጣቸው፤ እነዚህም ከንጉሡ ሀብት ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮስያሰ ፓስጋ ያርሾ ሀናናዳን ሄ ሳኣን ደእያ አሳዉ ሀታሙ ሻአ ዶርሳ ማራቱዋነ ዴሻ ማራቱዋ እሜዳ፤ ቃይ ሄዙ ሻአ ኮሩማቱዋካ እሜዳ። ሀዋንታ ኡባ ካቲ ባረ ዉድያፐ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yoosiyaase Paasigaa yarshshoo hananaadan he sa'aan de'iyaa asaw hattamu sha"a dorssaa maratuwaanne deeshsha maratuwaa immeedda; k'ay heezzu sha"a korumatuwaakka immeedda. Hawantta ubbaa kaatii bare wudiyaappe immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyosiyaasi heen diza asaas Paaziga yarshos 30,000 dorsatanne deyshata immides; qasse 3,000 kormata kawoy ba wudeppe immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮሲያሲ ሄን ዲዛ ኣሳስ ፓዚጋ ያርሾስ 30,000 ዶርሳታኔ ዴይሻታ ኢሚዴስ፤ ቃሴ 3,000 ኮርማታ ካዎይ ባ ዉዴፔ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮስያስ ሄ በሳን ደእያ አሳስ፥ ፓስካ ያርሾ ግዳና መላ 30,000 ዶርሰነ ዴሸ እሚስ፤ ቃስ 3,000 ኮርማታ እሚስ። ሄ ኡባ ካዎይ ባ ሻሉዋፐ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyosyaasi he bessan de7iya asaas, Paasika yarsho gidana mela 30,000 dorsenne deeshe immis; qassi 3,000 kormata immis. He ubbaa kawoy ba shaluwape immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮስያስም እዚያ ለነበሩት ሕዝብ ሁሉ ለፋሲካው መሥዋዕት እንዲሆኑ በአጠቃላይ ሠላሳ ሺሕ በግና ፍየል እንዲሁም ሦስት ሺሕ ወይፈን ከራሱ ሀብት ሰጠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ኢዮስያስ በዚያው በፋሲካ በዓል የተገኙ ሰዎች መሥዋዕት አድርገው የሚያቀርቡአቸውን የራሱ ሀብት ከሆኑ የቀንድ ከብቶች፥ እንዲሁም የበግና የፍየል መንጋ፥ ሠላሳ ሺህ የበግና የፍየል ጠቦቶችንና ሦስት ሺህ ወይፈኖችን ሰጠ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ኢዮስያስ ድማ እቶም ደቂ ህዝቢ ንመስዋእቲ ፋሲካ ዝሓርድዎ፥ ካብ መጓሰኡ ሰላሳ ሽሕ ጡበታትን ወጣጡን ሰለስተ ሽሕ ኣብዑርን ሃቦም።
Amharic Tigrinya 2011 ዮስያስ ድማ ንደቂ እቲ ህዝቢ ነቶም ኣብኡ እተረኽቡ ዘበሉ ኸሎም ካብቲ መጓሰ ብቚጽሪ ሰላሳ ሽሕ ገንሸልን ወጠጦን ሰለስተ ሽሕ ብዕራይን፡ ኲሎም ንመስዋእቲ ፋስጋ ዚዀኑ ወፈዮም። እዚ ኻብ ጥሪት ንጉስ እዩ።