2 Chronicles 35:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮስያስ ድማ ንህዝቢ፡ ካብ መጓሰ፡ ገንሸላትን ኣጣልን፡ ንዅሎም ንመስዋእቲ ፋሲካ፡ ንዅሎም እቶም ኣብኡ ዝነበሩ፡ ብቝጽሪ ሰላሳ ሽሕን ሰለስተ ሽሕን ብዕራይ ሃቦም። ናይ ንጉስ ንብረት እዩ ነይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮስያስም ለፋሲካው መሥዋዕት እንዲሆን በዚያ ለነበሩት ለሕዝቡ ልጆች ከመንጋው ሠላሳ ሺህ የበግና የፍየል ጠቦቶች፥ ሦስት ሺህም ወይፈኖች ሰጣቸው፤ እነዚህም ከንጉሡ ሀብት ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮስያስም ለፋሲካው መሥዋዕት እንዲሆን በዚያ ለነበሩት ለሕዝቡ ልጆች ከመንጋው ሠላሳ ሺህ የበግና የፍየል ጠቦቶች፥ ሦስት ሺህም ወይፈኖች ሰጣቸው፤ እነዚህም ከንጉሡ ሀብት ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮስያስም ለፋሲካው መሥዋዕት እንዲሆን በዚያ ለነበሩት ለሕዝቡ ልጆች ከመንጋው ሠላሳ ሺህ የበግና የፍየል ጠቦቶች፥ ሦስት ሺህም በሬዎች ሰጣቸው፤ እነዚህም ከንጉሡ ሀብት ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮስያሰ ፓስጋ ያርሾ ሀናናዳን ሄ ሳኣን ደእያ አሳዉ ሀታሙ ሻአ ዶርሳ ማራቱዋነ ዴሻ ማራቱዋ እሜዳ፤ ቃይ ሄዙ ሻአ ኮሩማቱዋካ እሜዳ። ሀዋንታ ኡባ ካቲ ባረ ዉድያፐ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoosiyaase Paasigaa yarshshoo hananaadan he sa'aan de'iyaa asaw hattamu sha"a dorssaa maratuwaanne deeshsha maratuwaa immeedda; k'ay heezzu sha"a korumatuwaakka immeedda. Hawantta ubbaa kaatii bare wudiyaappe immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyosiyaasi heen diza asaas Paaziga yarshos 30,000 dorsatanne deyshata immides; qasse 3,000 kormata kawoy ba wudeppe immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮሲያሲ ሄን ዲዛ ኣሳስ ፓዚጋ ያርሾስ 30,000 ዶርሳታኔ ዴይሻታ ኢሚዴስ፤ ቃሴ 3,000 ኮርማታ ካዎይ ባ ዉዴፔ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮስያስ ሄ በሳን ደእያ አሳስ፥ ፓስካ ያርሾ ግዳና መላ 30,000 ዶርሰነ ዴሸ እሚስ፤ ቃስ 3,000 ኮርማታ እሚስ። ሄ ኡባ ካዎይ ባ ሻሉዋፐ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyosyaasi he bessan de7iya asaas, Paasika yarsho gidana mela 30,000 dorsenne deeshe immis; qassi 3,000 kormata immis. He ubbaa kawoy ba shaluwape immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮስያስም እዚያ ለነበሩት ሕዝብ ሁሉ ለፋሲካው መሥዋዕት እንዲሆኑ በአጠቃላይ ሠላሳ ሺሕ በግና ፍየል እንዲሁም ሦስት ሺሕ ወይፈን ከራሱ ሀብት ሰጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ኢዮስያስ በዚያው በፋሲካ በዓል የተገኙ ሰዎች መሥዋዕት አድርገው የሚያቀርቡአቸውን የራሱ ሀብት ከሆኑ የቀንድ ከብቶች፥ እንዲሁም የበግና የፍየል መንጋ፥ ሠላሳ ሺህ የበግና የፍየል ጠቦቶችንና ሦስት ሺህ ወይፈኖችን ሰጠ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ኢዮስያስ ድማ እቶም ደቂ ህዝቢ ንመስዋእቲ ፋሲካ ዝሓርድዎ፥ ካብ መጓሰኡ ሰላሳ ሽሕ ጡበታትን ወጣጡን ሰለስተ ሽሕ ኣብዑርን ሃቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮስያስ ድማ ንደቂ እቲ ህዝቢ ነቶም ኣብኡ እተረኽቡ ዘበሉ ኸሎም ካብቲ መጓሰ ብቚጽሪ ሰላሳ ሽሕ ገንሸልን ወጠጦን ሰለስተ ሽሕ ብዕራይን፡ ኲሎም ንመስዋእቲ ፋስጋ ዚዀኑ ወፈዮም። እዚ ኻብ ጥሪት ንጉስ እዩ። |