2 Chronicles 35:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መቕደስ ድማ፡ ከከም ዓሌታት ኣቦታት ኣሕዋትኩም፡ ህዝብን ከከም ክፍለ ዓሌታት ዓሌታት ሌዋውያንን ኣብ መቕደስ ደው በሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደ ሕዝቡም ልጆች እንደ ወንድሞቻችሁ በየአባቶች ቤቶች አከፋፈል በመቅደሱ ቁሙ፤ እንዲሁም ለሌዋውያን በየአባቶቻቸው ቤት አከፋፈል ይሁን፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ ሕዝቡም ልጆች እንደ ወንድሞቻችሁ በየአባቶች ቤቶች ሆናችሁ በመቅደሱ ቁሙ፤ የሌዋውያንም ነገድ በየወገናቸው እንደ ተከፈሉ እናንተ ተከፈሉ፤ ፋሲካውንም እረዱ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደ ሕዝቡም እንደ ወንድሞቻችሁ በየአባቶቻችሁ ቤቶች ሆናችሁ በመቅደሱ ቁሙ፤ ለእያንዳንዱ ለተከፋፈሉትም ለአባቶች ቤቶች ሌዋውያን ይኑሯቸው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተንቱ ሌዋቱ ህንተንቱ ዳቦቱዋ፥ እስራኤልያ ዛራቱዋ ያራቱዋ ማዳና ማላ፥ ህንተንቱ ያራን ያራን ሻከቲደ፥ ጌሻ ጎልያ ግዱዋን ኤቂተ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hinttenttu Leewatuu hinttenttu dabbotuwaa, Israa'eeliyaa zaratuwaa yaratuwaa maaddana mala, hinttenttu yaran yaran shaakettiide, Geeshsha Golliyaa gidduwaan ek'k'ite; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intte Leweti intte dabbo Isra7eele zarkketa maaddana mala intte keeththa asan asan shaakettidi geeshshasohon eqqite; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴ ሌዌቲ ኢንቴ ዳቦ ኢስራኤሌ ዛርኬታ ማዳና ማላ ኢንቴ ኬ ኣሳን ኣሳን ሻኬቲዲ ጌሻሶሆን ኤቂቴ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሌወት ህንተ ዳቦታ፥ እስራኤለ ኮቻታ ማዳናዉ ህንተ ያራን ያራን ፆሳ ኬን ኤቅተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Leeweti hinte dabbota, Isra7eele kochata maaddanaw hinte yaran yaran Xoossa keethan eqite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሌዋውያን ባልሆኑ ወንድሞቻችሁ አንጻር እንደየቤተ ሰቡ ምድብ በተቀደሰው ስፍራ ቁሙ፤ ለእያንዳንዱም የቤተ ሰብ ምድብ ሌዋውያን ይኑሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ ሌዋውያን፥ እያንዳንዱን የእስራኤል ሕዝብ ቤተሰብ ለመርዳት እንድትችሉ እየተከፋፈላችሁ በተቀደሰው ስፍራ በቦታ በቦታቸው ራሳችሁን አደራጁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንስኻትኩም በብማይ ቤት ተመዲብኩም ነንኽፍሊ ማይ ቤት ህዝቢ እስራኤል ክተገልግሉ ኣብቲ ቤተ መቕደስ ቁሙ፤ መስዋእቲ ፋሲካውን ሕረዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከከም ክፍሊ ማይ ቤት ኣቦታት ኣሕዋትኩም፡ እቶም ደቂ ህዝቢ ኣብቲ መቕደስ ቁሙ። ነንማይ ቤት ኣቦታት ሌዋውያን ድማ ሐሓደ ኽፍሊ ይኹን። |