2 Chronicles 35:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤርምያስ ድማ ብዛዕባ ዮስያስ ኣልቀሰ፣ ኵሎም ዘመርትን ዘመርትን ድማ ክሳዕ ሎሚ ብዛዕባ ዮስያስ ኣብ መልቀሶም ይዛረቡ ነበሩ፣ ኣብ እስራኤል ከኣ ሕጊ ገበሩ። እንሆ ድማ ኣብ መልቀስ ተገሊጹ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤርምያስም ለንጉሡ ለኢዮስያስ የልቅሶ ግጥም ገጠመለት፤ እስከ ዛሬም ድረስ ወንዶችና ሴቶች መዘምራን ሁሉ በልቅሶ ግጥማቸው ስለ ኢዮስያስ ይናገሩ ነበር፤ ይህም በእስራኤል ሁሉ ዘንድ ወግ ሆኖ በልቅሶ ግጥም ተጽፎአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤርምያስም ለኢዮስያስ የልቅሶ ግጥም ገጠመለት፤ እስከ ዛሬም ድረስ ወንዶችና ሴቶች መዘምራን ሁሉ በልቅሶ ግጥማቸው ስለ ኢዮስያስ ይናገሩ ነበር፤ ይህም በእስራኤል ዘንድ ወግ ሆኖ በልቅሶ ግጥም ተጽፎአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤርምያስም ለኢዮስያስ የልቅሶ ግጥም ገጠመለት፤ እስከ ዛሬም ድረስ ወንዶችና ሴቶች መዘምራን ሁሉ በልቅሶ ግጥማቸው ስለ ኢዮስያስ ይናገሩ ነበር፤ ይህም በእስራኤል ዘንድ ወግ ሆኖ በልቅሶ ግጥም ተጽፎአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤርማስ ዮስያሳዉ ዝላልያ ዝላሳ ከሲደ ጻፌዳ፤ ዬኩዋ ዬክያ ማጫ አሳቱነ አቱማ አሳቱ ዮስያሳ ቆፕ ቆፒደ ዬክያ ዎደ፥ ሀ ኤርማስ ከሴዳ ዝላሳ ዝላልያዌ እስራኤልያ ቢታን ዎጋ ግዴዳ። ሄ ዝላሳይ እስራኤላቱ ዬኩዋ ዝላሳ ማጻፋን ጻፈት ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ermaasi Yoosiyaasaw zilaaliyaa zilaassaa kessiide s'aafeedda; yeekuwaa yeekkiyaa mac'c'a asatuunne attuma asatuu Yoosiyaasa k'oppi k'oppiide yeekkiyaa wode, ha Ermaasi kesseedda zilaassaa zilaaliyaawe Israa'eeliyaa biittan woga gideedda. He zilaassay Israa'eelatuu Yeekuwaa Zilaassaa mas'aafan s'aafetti utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ermaasi Iyosiyaasas zilassa ginxo xaafides; hanno gakkanaas yeeho yeekkiza maccassatinne attumasati Iyosiyaasa qoppi qoppidi yeekkiza wode, ha Ermaasi kessida zilassa ginxoza zilasi Isra7eele biittan lose gidides; he zilassa ginxozi Isra7eeleta Zilassa ginxo Maxaafan xaafetti uttides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤርማሲ ኢዮሲያሳስ ዚላሳ ጊንጾ ጻፊዴስ፤ ሃኖ ጋካናስ ዬሆ ዬኪዛ ማጫሳቲኔ ኣቱማሳቲ ኢዮሲያሳ ቆፒ ቆፒዲ ዬኪዛ ዎዴ፥ ሃ ኤርማሲ ኬሲዳ ዚላሳ ጊንጾዛ ዚላሲ ኢስራኤሌ ቢታን ሎሴ ጊዲዴስ፤ ሄ ዚላሳ ጊንጾዚ ኢስራኤሌታ ዚላሳ ጊንጾ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናበይ ኤርምያስ እዮስያሳስ ዘለልስ ከስድ ፃፍስ። ዘሌልድ ዬክያ ማጫሳይነ አደ ኡባይ ሀች ጋካናዉ እዮስያሳስ ቆፖሶና። ሄ ዘለልሳይ እስራኤለ ዬሆ ዘለልሳ ማፃፋን ፃፈትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabey Ermiyaasi Iyosyaasas zelelsi kessidi xaafis. Zeleelidi yeekiya maccasaynne adde ubbay hachi gakanaw Iyosyaasas qopoosona. He zelelsay Isra7eele Yeeho zelelsa maxaafan xaafetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤርምያስ ለኢዮስያስ የሐዘን እንጕርጕሮ ግጥም ጻፈለት፤ ወንዶችና ሴቶች ሙሾ አውራጆች ሁሉ እስከ ዛሬ ድረስ በዚህ ግጥም ኢዮስያስን ያስታውሱታል፤ ይህም በእስራኤል የተለመደ ሆኖ በልቅሶ ግጥም መጽሐፍ ተጽፏል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነቢዩ ኤርምያስም ለንጉሥ ኢዮስያስ የለቅሶ ሙሾ አወጣለት፤ ሴቶችም ሆኑ ወንዶች አልቃሾች ኢዮስያስን በማስታወስ፥ በሚያለቅሱበት ጊዜ በዚሁ በነቢዩ ኤርምያስ የለቅሶ ሙሾ ማልቀስ በእስራኤል አገር የተለመደ ሆነ፤ ይህም የለቅሶ ሙሾ የእስራኤልን የለቅሶ ሰቆቃ በያዘ መጽሐፍ ውስጥ ተመዝግቦ ይገኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቢይ ኤርሚያስ ንኢዮስያስ ኣልቀሰሉ፤ ኵሎም መዘምራን ሰብኡትን ኣንስትን ድማ ንኢዮስያስ ዘኪሮም ከልቅሱ እንተለዉ ኽሳዕ ሎሚ ነቲ መልቀሱ ይደግምዎ ነበሩ። እዙይ ኣብ እስራኤል ልሙድ ኮይኑ ይነብር ኣሎ። እንሆ ኸዓ፥ ኣብቲ መፅሓፍ መልቀስ ተፅሒፉ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤርምያስ ድማ ንዮስያስ ኣልቀሰሉ፡ ኲሎም መዘምራን ሰብኡትን ኣንስትን ከኣ ክሳዕ ሎሚ ኣብ መልቀሶም ብዛዕባ ዮስያስ ይዛረቡ ኣለዉ። እዚ ድማ ኣብ እስራኤል ንስርዓት ገበርዎ፡ እንሆ ኸኣ፡ ኣብቲ መጽሓፍ ልቕሶ ተጽሒፉ ኣሎ። |