2 Chronicles 35:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮስያስ ግና ገጹ ካብኡ ከርሕቕ ኣይደለየን፡ ኪዋጋእ ተመሲሉ ደኣ እምበር፡ ንቓላት ነጎ ካብ ኣፍ ኣምላኽ ኣይሰምዐን፡ ኣብ ጎልጎል መጊዶ ኪዋጋእ ድማ መጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮስያስ ግን ይዋጋው ዘንድ ተጽናና እንጂ ፊቱን ከእርሱ አልመለሰም፤ በእግዚአብሔርም አፍ የተነገረውን የኒካዑን ቃል አልሰማም፤ በመጊዶንም ሸለቆ ይዋጋ ዘንድ መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮስያስ ግን ይዋጋው ዘንድ ተጸናና እንጂ ፊቱን ከእርሱ አልመለሰም፤ በእግዚአብሔርም አፍ የተነገረውን የኒካዑን ቃል አልሰማም፥ በመጊዶም ሸለቆ ይዋጋ ዘንድ መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮስያስ ግን ማንነቱን ሸሽጎ ለመዋጋት ወጣ እንጂ ፊቱን ከእርሱ አልመለሰም፤ በጌታም አፍ የተነገረውን የኒካዑን ቃል አልሰማም፥ በመጊዶም ሸለቆ ለመዋጋት መጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ ዮስያሰ ጾሳይ ናኮ ባጋና ኦዴዳዋ ስሰናንነ ጉየ ስመናን እጼዳ። ሞርከቱ ባረና ኤረና ማላ፥ ባረ ካዉተ ማዩዋ ላሜዳ፤ ማግዶ ደምባ ኦለታናዉ ገሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, Yoosiyaase S'oossay Nako baggana odeeddawaa sisennaaninne guyye simmennaan is's'eedda. Morkketuu barena erenna mala, bare kawutetsaa mayuwaa laammeedda; Magido dembbaa olettanaw geleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Iyosiyaasi Xoossi Nika baggara izas yootidayssa siyonttanne guye simmontta ixxidi olas kezides; ba kawoteththa may7o laammidi Magiddo demban olettanaas kezides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢዮሲያሲ ጾሲ ኒካ ባጋራ ኢዛስ ዮቲዳይሳ ሲዮንታኔ ጉዬ ሲሞንታ ኢጺዲ ኦላስ ኬዚዴስ፤ ባ ካዎቴ ማይኦ ላሚዲ ማጊዶ ዴምባን ኦሌታናስ ኬዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ እዮስያስ ጎዳይ ናኮ ባጋራ ኦድዳይሳ ስኦናነ ጉየ ስሞና እፅስ። ባ ካዎ ማኡዋ ላምድ ማግዶ ደንባን ኦለታናዉ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, Iyosyaasi Goday Nako baggara odidaysa si7onnanne guye simmonna ixis. Ba kawo ma7uwa laammidi Magido denban oletanaw bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮስያስ ግን ሌላ ሰው መስሎ በጦርነት ሊገጥመው ወጣ እንጂ ወደ ኋላ አልተመለሰም፤ በመጊዶ ሜዳ ላይ ሊዋጋው ሄደ እንጂ፣ ኒካዑ ከእግዚአብሔር ታዝዞ የነገረውን ሊሰማ አልፈለገም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮስያስ ግን ጦርነት ለመግጠም ቊርጥ ውሳኔ አደረገ፤ እግዚአብሔር በንጉሥ ኒካዑ አማካይነት የተናገረውንም ሊሰማ አልፈለገም፤ ልብሰ መንግሥቱን ለውጦ ሌላ ሰው በመምሰል በመጊዶ ወደሚገኘው ሜዳ ሊዋጋ ሄደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮስያስ ግና ኽዋጋእ ተበረታተዐ እምበር፥ ገፁ ኻብኡ ኣይመለሰን፤ ካልእ ሰብ ምእንቲ ኽመስል ኢሉ ኸዓ ኽዳውንቱ ለወጠ። ነቲ ብኣፍ እግዚኣብሄር ዝተነግረ ቓል ኒካዑ ኣይሰምዖን፤ ስለዙይ ኣብ ለሰ መጊዶ ኽዋጋእ ከደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮስያስ ግና ገጹ ኻብኡ ኣይመለሰን፡ ኤረ ምስኡ ኺዋጋእ ደኣ ኽድውንቱ ለወጠ፡ ነቲ ኻብ ኣፍ ኣምላኽ ዝመጾ ዘረባ ኔኮ ኸኣ ኣይሰምዖን። ኣብ ለሰ መጊዶ ድማ ኪዋጋእ መጸ። |