2 Chronicles 35:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮስያስ ግና ገጹ ካብኡ ከርሕቕ ኣይደለየን፡ ኪዋጋእ ተመሲሉ ደኣ እምበር፡ ንቓላት ነጎ ካብ ኣፍ ኣምላኽ ኣይሰምዐን፡ ኣብ ጎልጎል መጊዶ ኪዋጋእ ድማ መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​ስ​ያስ ግን ይዋ​ጋው ዘንድ ተጽ​ናና እንጂ ፊቱን ከእ​ርሱ አል​መ​ለ​ሰም፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አፍ የተ​ነ​ገ​ረ​ውን የኒ​ካ​ዑን ቃል አል​ሰ​ማም፤ በመ​ጊ​ዶ​ንም ሸለቆ ይዋጋ ዘንድ መጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮስያስ ግን ይዋጋው ዘንድ ተጸናና እንጂ ፊቱን ከእርሱ አልመለሰም፤ በእግዚአብሔርም አፍ የተነገረውን የኒካዑን ቃል አልሰማም፥ በመጊዶም ሸለቆ ይዋጋ ዘንድ መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዮስያስ ግን ማንነቱን ሸሽጎ ለመዋጋት ወጣ እንጂ ፊቱን ከእርሱ አልመለሰም፤ በጌታም አፍ የተነገረውን የኒካዑን ቃል አልሰማም፥ በመጊዶም ሸለቆ ለመዋጋት መጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ፥ ዮስያሰ ጾሳይ ናኮ ባጋና ኦዴዳዋ ስሰናንነ ጉየ ስመናን እጼዳ። ሞርከቱ ባረና ኤረና ማላ፥ ባረ ካዉተ ማዩዋ ላሜዳ፤ ማግዶ ደምባ ኦለታናዉ ገሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne, Yoosiyaase S'oossay Nako baggana odeeddawaa sisennaaninne guyye simmennaan is's'eedda. Morkketuu barena erenna mala, bare kawutetsaa mayuwaa laammeedda; Magido dembbaa olettanaw geleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Iyosiyaasi Xoossi Nika baggara izas yootidayssa siyonttanne guye simmontta ixxidi olas kezides; ba kawoteththa may7o laammidi Magiddo demban olettanaas kezides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢዮሲያሲ ጾሲ ኒካ ባጋራ ኢዛስ ዮቲዳይሳ ሲዮንታኔ ጉዬ ሲሞንታ ኢጺዲ ኦላስ ኬዚዴስ፤ ባ ካዎቴ ማይኦ ላሚዲ ማጊዶ ዴምባን ኦሌታናስ ኬዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ እዮስያስ ጎዳይ ናኮ ባጋራ ኦድዳይሳ ስኦናነ ጉየ ስሞና እፅስ። ባ ካዎ ማኡዋ ላምድ ማግዶ ደንባን ኦለታናዉ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, Iyosyaasi Goday Nako baggara odidaysa si7onnanne guye simmonna ixis. Ba kawo ma7uwa laammidi Magido denban oletanaw bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮስያስ ግን ሌላ ሰው መስሎ በጦርነት ሊገጥመው ወጣ እንጂ ወደ ኋላ አልተመለሰም፤ በመጊዶ ሜዳ ላይ ሊዋጋው ሄደ እንጂ፣ ኒካዑ ከእግዚአብሔር ታዝዞ የነገረውን ሊሰማ አልፈለገም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮስያስ ግን ጦርነት ለመግጠም ቊርጥ ውሳኔ አደረገ፤ እግዚአብሔር በንጉሥ ኒካዑ አማካይነት የተናገረውንም ሊሰማ አልፈለገም፤ ልብሰ መንግሥቱን ለውጦ ሌላ ሰው በመምሰል በመጊዶ ወደሚገኘው ሜዳ ሊዋጋ ሄደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮስያስ ግና ኽዋጋእ ተበረታተዐ እምበር፥ ገፁ ኻብኡ ኣይመለሰን፤ ካልእ ሰብ ምእንቲ ኽመስል ኢሉ ኸዓ ኽዳውንቱ ለወጠ። ነቲ ብኣፍ እግዚኣብሄር ዝተነግረ ቓል ኒካዑ ኣይሰምዖን፤ ስለዙይ ኣብ ለሰ መጊዶ ኽዋጋእ ከደ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮስያስ ግና ገጹ ኻብኡ ኣይመለሰን፡ ኤረ ምስኡ ኺዋጋእ ደኣ ኽድውንቱ ለወጠ፡ ነቲ ኻብ ኣፍ ኣምላኽ ዝመጾ ዘረባ ኔኮ ኸኣ ኣይሰምዖን። ኣብ ለሰ መጊዶ ድማ ኪዋጋእ መጸ።