2 Chronicles 35:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ግና፡ ንጉስ ይሁዳ፡ ምሳኻ እንታይ ርክብ ኣሎኒ፧ ሎሚ ኣንጻርካ ኣይኮንኩን ዝመጻእኩ፡ ምስታ ዝዋጋኣላ ቤት እምበር። እግዚኣብሄር ክጓየ ኣዚዙኒ እዩ እሞ፤ ንሱ ከየጥፍኣኩም፡ ምስቲ ምሳይ ዘሎ ኣምላኽ ካብ ምትእትታው ተቖጠቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “የይ​ሁዳ ንጉሥ ሆይ፥ ከአ​ንተ ጋር ምን አለኝ? በም​ዋ​ጋ​በት በሌላ ቤት ላይ ነው እንጂ በአ​ንተ ላይ ዛሬ አል​መ​ጣ​ሁም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እን​ድ​ቸ​ኩል አዝ​ዞ​ኛል፤ ከእኔ ጋር ያለው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳ​ያ​ጠ​ፋህ ተጠ​ን​ቀቅ” ብሎ መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ላከ​በት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። የይሁዳ ንጉሥ ሆይ፥ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? በምዋጋበት በሌላ ቤት ላይ ነው እንጂ በአንተ ላይ ዛሬ አልመጣሁም፤ እግዚአብሔርም እንድቸኵል አዝዞኛል፤ ከእኔ ጋር ያለው እግዚአብሔር እንዳያጠፋህ ይህን በእርሱ ላይ ከማድረግ ተመለስ ብሎ መልእክተኞችን ላከበት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኒካዑም እንዲህ ብሎ መልእክተኞችን ላከበት፦ “የይሁዳ ንጉሥ ሆይ! እኔ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? ውግያ የማደርገው በሌላ ቤት ላይ ነው እንጂ በአንተ ላይ ዛሬ አልመጣሁም፤ ጌታም እንድቸኩል አዝዞኛል፤ ከእኔ ጋር ያለው ጌታ እንዳያጠፋህ ይህን በእርሱ ላይ ከማድረግ ተመለስ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ናኮይ ዮስያሳኮ አሳ ኪቲደ፥ “ይሁዳ ካትያዉ፥ ታናነ ኔና ዋላስያዌ አዬ? ታን ዬዳዌ ታ ሞርከቱዋ ኦላናሳፐ አትና፥ ኔና ኦላናሳ ግደና። ታ ሞርከቱዋ ታን ኤለካ ኦላናዳን ጾሳይ ታና አዛዜዳ። ጾሳይ ኔና ይሰናዳን፥ ታናና ደእያ ጾሳና ጋዳትያዋ አጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Nakoy Yoosiyaasakko asaa kiittiide, «Yihudaa kaatiyaw, taananne neena walassiyaawe ayee? Taani yeeddawe ta morkkatuwaa olanaassappe attina, neena olanaassa gidenna. Ta morkkatuwaa taani ellekka olanaadan S'oossay taana azazeedda. S'oossay neena d'ayssennaadan, taananna de'iyaa S'oossaanna gaaddatiyaawaa agga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Nikay Iyosiyaasakko as kiittidi, «Yuhuda kawoo! Tananne nena ooshshizay aazee? Tani yiday ta morkketa olanaassafe attiin nena olanaas gidenna. Ta morkketa tani eeson olana mala Xoossi tana azazides. Xoossi nena dhayssontta mala tanara diza Xoossaara eqettizayssa agga» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኒካይ ኢዮሲያሳኮ ኣስ ኪቲዲ፥ «ዩሁዳ ካዎ! ታናኔ ኔና ኦሺዛይ ኣዜ? ታኒ ዪዳይ ታ ሞርኬታ ኦላናሳፌ ኣቲን ኔና ኦላናስ ጊዴና። ታ ሞርኬታ ታኒ ኤሶን ኦላና ማላ ጾሲ ታና ኣዛዚዴስ። ጾሲ ኔና ይሶንታ ማላ ታናራ ዲዛ ጾሳራ ኤቄቲዛይሳ ኣጋ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ናኮይ እዮስያሳኮ አሰ ኪትድ፥ “ይሁዳ ካዋዉ፥ ታናነ ነና ካችያባይ አይቤ? ታኒ ይዳይ ታ ሞርከታ ኦላናሳፈ አትሽን፥ ነና ኦላናሳ ግደና። ታ ሞርከታ ታኒ ኤሶን ኦላናዳ ፆሳይ ታና ኪትስ። ፆሳይ ነና ይሶናዳ ታራ ደእያ ፆሳራ ኤቀተይሳ አጋ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Naakoy Iyosyaasako ase kiittidi, “Yihuda kawaw, tananne nena kachiyabay aybee? Taani yiday ta morketa olanaasafe attishin, nena olanaasa gidenna. Ta morketa taani eeson olanaada Xoossay tana kiittis. Xoossay nena dhaysonaada taara de7iya Xoossara eqeteysa agga” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኒካዑ ግን፣ “የይሁዳ ንጉሥ ሆይ፤ አንተንና እኔን የሚያጣላን ምንድን ነው? ጦርነት ከገጠምሁት ቤት ጋር እንጂ በአሁኑ ጊዜ አንተን የምወጋህ አይደለሁም፤ እግዚአብሔር እንድፈጥን አዝዞኛል፤ ስለዚህ ከእኔ ጋር ያለውን እግዚአብሔርን መቃወምህን ተው፤ አለዚያ ያጠፋሃል” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኒካዑ ግን ለኢዮስያስ “የይሁዳ ንጉሥ ሆይ፥ እኔንና አንተን የሚያጣላን ምንም ነገር የለም፤ እኔ የመጣሁት ጠላቶቼን ለመውጋት እንጂ፥ አንተን ለመውጋት አይደለም፤ ጠላቶቼንም በፍጥነት እንድወጋ እግዚአብሔር አዞኛል፤ እግዚአብሔር ከእኔ ጋር ስለ ሆነ፥ ባትቃወመኝ ይሻልሃል፤ እምቢ ብትል ግን እግዚአብሔር ያጠፋሃል” የሚል መልእክት ላከበት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኒካዑ ግና ልኡኻት ሰዲዱ “ኣታ ንጉስ ይሁዳ፥ ምሳኻ እንታይ ባእሲ ኣለኒ? ኣነስ ናብቲ ዝዋግአኒ ዘሎ ፀላእየይ እየ ዝመፅእ ዘለኹ እምበር ናባኻ ኣይኮንኩን። ኣምላኽ ክቕልጥፍ ኣዚዙኒ ኣሎ፤ ስለዙይ እቲ ምሳይ ዘሎ ኣምላኽ ከየጥፍአካስ ኣይትቃወመኒ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ግና ልኡኻት ሰዲዱ በሎ፡ ኣታ ንጉስ ይሁዳ፡ ምሳኻ እንታይ ኣሎኒ ናብታ እትዋግኣኒ ዘላ ቤት ደኣ እየ እምበር፡ ሎሚ ኣይናባኻን እየ ዝመጽእ ዘሎኹ። ኣምላኽ ድማ ክቕልጥፍ ኣዚዙኒ እዩ፡ ንሱ ኸየጥፍኣካስ፡ ምስቲ ምሳይ ዘሎ ኣምላኽ ምቅዋምካ ግደፎ።