2 Chronicles 35:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ ከምቲ ንጉስ ዮስያስ ዝሃቦ ትእዛዝ፡ ፋስጋ ንምብዓልን ኣብ መሰውኢ እግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ ንምቕራብን በታ መዓልቲ እቲኣ ብዘሎ ኣገልግሎት እግዚኣብሄር ተዳለወ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እንደ ንጉ​ሡም እንደ ኢዮ​ስ​ያስ ትእ​ዛዝ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሠ​ዊያ ላይ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ርቡ ዘንድ፥ ፋሲ​ካ​ው​ንም ያደ​ርጉ ዘንድ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አገ​ል​ግ​ሎት ሁሉ በዚያ ቀን ተዘ​ጋጀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደ ንጉሡም እንደ ኢዮስያስ ትእዛዝ በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ያቀርቡ ዘንድ፥ ፋሲካውንም ያደርጉ ዘንድ የእግዚአብሔር አገልግሎት ሁሉ በዚያ ቀን ተዘጋጀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደ ንጉሡም እንደ ኢዮስያስ ትእዛዝ በጌታ መሠዊያ ላይ የሚቃጠለውን መሥዋዕት እንዲያቀርቡ፥ ፋሲካውንም እንዲያከብሩ የጌታ አገልግሎት ሁሉ በዚያ ቀን ተዘጋጀ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳዉ ኦያ ኪታይ ኡባይ፥ ፓስጋ ባላ ቦንችያዌነ ጹግያ ያርሹዋ መና ጎዳዉ ያርሽያ ሳኣ ቦላ ያርሽያዌ፥ ካቲ ዮስያሰ አዛዜዳዋዳን ሀኒደ፥ ሄ ጋላስ ጊጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaw ootsiyaa kiitay ubbay, Paasigaa Baalaa bonchchiyaawenne s'uuggiyaa yarshshuwaa Med'inaa Godaw yarshshiyaa sa'aa bolla yarshshiyaawe, Kaatii Yoosiyaase azazeeddawaadan haniide, he gallassi giigeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAAS ooththiza ooso ubbay, Paaziga ba7aale bonchchoynne xuugettiza yarsho GODAAS yarshizaso bolla yarshoy, kawo Iyosiyaasi azazida mala hanidi he gallas giigides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳስ ኦዛ ኦሶ ኡባይ፥ ፓዚጋ ባኣሌ ቦንቾይኔ ጹጌቲዛ ያርሾ ጎዳስ ያርሺዛሶ ቦላ ያርሾይ፥ ካዎ ኢዮሲያሲ ኣዛዚዳ ማላ ሃኒዲ ሄ ጋላስ ጊጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳስ ኦያ ኦሶ ኡባይ፥ ፓስካ ባኣለ ቦንቾይነ ፁሳ ያርሾይ፥ ካዎይ እዮስያስ ኪትዳይሳዳ ሀንድ ሄ ጋላስ ጊግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaas oothiya ooso ubbay, Paasika Ba7aale bonchoynne xuussa yarshoy, kawoy Iyosyaasi kiittidaysada hanidi he gallas giigis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ዐይነት የፋሲካን በዓል በማክበርና የሚቃጠል መሥዋዕት በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ በማቅረብ የእግዚአብሔር አገልግሎት ሁሉ ንጉሥ ኢዮስያስ ባዘዘው መሠረት በዚያኑ ቀን ተከናወነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ዐይነት ለእግዚአብሔር የሚቀርበው የአምልኮ ሥነ ሥርዓት፥ የፋሲካ በዓል አከባበርና የሚቃጠለውን መሥዋዕት በመሠዊያው ላይ የማቅረቡ ሥራ ሁሉ ንጉሥ ኢዮስያስ ባዘዘው መሠረት በዚያ ቀን ተከናወነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ ትእዛዝ ንጉስ ኢዮስያስ ድማ ዅሉ እቲ ንኣገልግሎት እግዚኣብሄር ዝኸውን በዓል ፋሲካን ኣብ መሰውኢ ዝቃፀል መስዋእትን በታ መዓልቲ እቲኣ ተዳለወ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ ትእዛዝ ንጉስ ዮስያስ ድማ በዓል ፋስጋ ኺግበር ኣብቲ መሰውኢ እግዚኣብሄርውን ዚሐርር መስዋእቲ ኺዐርግን በታ መዓልቲ እቲኣ ዂሉ እቲ ኣገልግሎት እግዚኣብሄር ተዳለወ።