2 Chronicles 35:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ፋስጋ ድማ ከምቲ ትእዛዝ ብሓዊ ጠበስዎ፣ ነቲ ካልእ ቅዱሳን ህያባት ግና ኣብ ድስቲን ኣብ ጣውላን ኣብ ጣውላን ለኺዮም ቀልጢፎም ንዅሉ ህዝቢ ይዕድልዎ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የፋሲካውንም በግ እንደ ሙሴ ሥርዐት በእሳት ጠበሱ፤ የተቀደሰውንም ቍርባን በምንቸትና በሰታቴ፥ በድስትም ቀቀሉ፤ ተከናወነላቸውም፤ ለሕዝቡም ልጆች ሁሉ በፍጥነት አደረሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፋሲካውንም እንደ ሥርዓቱ በእሳት ጠበሱ፤ የተቀደሰውንም ቍርባን በምንቸትና በሰታቴ በድስትም ቀቀሉ፥ ለሕዝቡም ልጆች ሁሉ በፍጥነት አደረሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የፋሲካውንም መሥዋዕት እንደ ሥርዓቱ በእሳት ጠበሱ፤ የተቀደሰውንም ቁርባን በምንቸትና በሰታቴ በድስትም ቀቀሉ፥ ለሕዝቡም ሁሉ በፍጥነት አደረሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሌዋቱ ዎጋይ አዛዝያዋዳን ሹከቴዳ ፓስጋ ዶርሳ ማራቱዋ አሹዋ ታማን ጺጼድኖ፤ ጌሻ ያርሾቱዋ ጻሩዋን፥ ኦቱዋንነ ድስትያን ዶይሴድኖ። ያቲደ ካኤዳዋ እስራኤልያ ዛራቱዋ ያራቱ ኡባዉ ኤለካ ሻክ ሻክ እሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Leewatuu wogay azaziyaawaadan shuketteedda Paasigaa dorssaa maratuwaa ashuwaa taman s'iis's'eeddino; geeshsha yarshshotuwaa s'aaruwaan, otuwaaninne disttiyaan doysseeddino. Yaatiide ka"eeddawaa Israa'eeliyaa zaratuwaa yaratuu ubbaw ellekka shaakki shaakki immeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Leweti wogay giza mala shukettida Paaziga yarshoza taman xiixida; geeshsha yarshota xaaron, otoninne distten doyssida; histtidi kaxxoyssa heerakka Isra7eele zarkketas gishereththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሌዌቲ ዎጋይ ጊዛ ማላ ሹኬቲዳ ፓዚጋ ያርሾዛ ታማን ጺጺዳ፤ ጌሻ ያርሾታ ጻሮን፥ ኦቶኒኔ ዲስቴን ዶይሲዳ፤ ሂስቲዲ ካጾይሳ ሄራካ ኢስራኤሌ ዛርኬታስ ጊሼሬዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሌወት ዎጋይ ኪተይሳዳ ሹከትዳ ፓስካ ዶርሳ አሹዋ ታማን ጫጭዶሶና፤ ጌሻ ያርሾታ ፃሮን፥ ኦቶንነ ድስተን ዶይስድ፥ እስራኤለ አሳ ኡባስ ኤሶን ሻክድ ሻክድ እምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Leeweti wogay kiitteysada shuketida Paasika dorsaa ashuwa taman caacidosona; geeshsha yarshota xaaron, otoninne disten doysidi, Isra7eele asa ubbaas eeson shaakidi shaakidi immidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም የፋሲካውን መሥዋዕት በሥርዐቱ መሠረት ጠበሱ፤ የተቀደሰውንም ቍርባን በምንቸት፣ በሰታቴና በድስት ቀቀሉ፤ ወዲያውኑም ለሕዝቡ አደሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሌዋውያኑም በሕጉ መሠረት የፋሲካውን መሥዋዕት በእሳት ጠበሱት፤ የተቀደሰውንም ቊርባን በምንቸት፥ በሰታቴና በድስት ቀቅለው ሥጋውን በፍጥነት ለሕዝቡ አከፋፈሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ መስዋእቲ ፋሲካ ድማ ኸምቲ ስሩዕ ኣብ ሓዊ ጠበስዎ፤ ነቲ ቕዱስ መስዋእቲ ኸዓ ብቝራዓትን መቕሎታትን ድስትታትን እናብሰሉ፥ ንዅሎም ነቶም ህዝቢ ቐልጢፎም ዓደልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ፋስጋ ድማ ከምቲ ስሩዕ ኣብ ሓዊ ጠበስዎ፡ ነቲ ስጋ መስዋእቲ ምስጋና ኸኣ ብቚራዓትን መቕሎታትን ድስትታትን እናብሰሉ፡ ንዂሎም ደቂ እቲ ህዝቢ ቐልጢፎም ይዕድልዎም ነበሩ፡ |