2 Chronicles 34:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ሊቀ ኻህናት ሒልቅያ ምስ በጽሑ ድማ፡ ነቲ እቶም ሓለውቲ ኣፍ ደገ ዚሕልዉ ሌዋውያን ካብ ኢድ ምናሴን ኤፍሬምን ካብ ኢድ ኵሎም ተረፍ እስራኤልን ካብ ኵሎምን ዝኣከብዎ ገንዘብ ናብ ቤት ኣምላኽ ኣረከቡ። ይሁዳን ቢንያምን፤ ናብ የሩሳሌም ድማ ተመልሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ታላ​ቁም ካህን ወደ ኬል​ቅ​ያስ መጡ፤ ሌዋ​ው​ያ​ኑም በረ​ኞች ከም​ና​ሴና ከኤ​ፍ​ሬም፥ ከአ​ለ​ቆ​ችም፥ ከቀ​ረ​ውም ከእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ፥ ከይ​ሁ​ዳና ከብ​ን​ያም ሁሉ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ከሚ​ኖ​ሩት የሰ​በ​ሰ​ቡ​ትን፥ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት የቀ​ረ​በ​ውን ገን​ዘብ ሰጡት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ታላቁም ካህን ወደ ኬልቅያስ መጡ፤ ሌዋውያኑም በረኞች ከምናሴና ከኤፍሬም ከቀረውም ከእስራኤል ሁሉ፥ ከይሁዳና ከብንያም ሁሉ በኢየሩሳሌምም ከሚኖሩት የሰበሰቡትን፥ ወደ እግዚእብሔር ቤት የቀረበውን ገንዘብ ሰጡት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ታላቁም ካህን ወደ ኬልቅያስ መጡ፤ ሌዋውያኑም የደጆቹም ጠባቂዎች ከምናሴና ከኤፍሬም ከቀረውም ከእስራኤል ሁሉ፥ ከይሁዳና ከብንያም ሁሉ በኢየሩሳሌምም ከሚኖሩት የሰበሰቡትን፥ ወደ ጌታ ቤት ያመጡትን ገንዘብ ሰጡት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኪተቴዳዋንቱ ቄሰ ኡባቱዋ ካፑዋ ህልቂያኮ ዬድኖ። ፐንግያ ናግያ ሌዋቱ ምናሰፐ፥ ኤፍሬማፐ፥ አቴዳ እስራኤልያ አሳ ኡባፐ፥ ይሁዳፐ፥ ቢንያመፐነ የሩሳላመን ደእያዋንቱፐ ካሰ ሺሺደ፥ ጾሳ ጌሻ ጎልያ አሄዳ ሚሻ ህልቂያዉ እሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kiitetteeddawanttu k'eese ubbatuwaa kaappuuwaa Hilk'k'iyaakko yeeddino. Penggiyaa naagiyaa Leewatuu Minaaseppe, Efireemappe, atteeda Israa'eeliyaa asaa ubbaappe, Yihudaappe, Biiniyaameppenne Yerusaalamen de'iyaawanttuppe kase shiishshiide, S'oossaa Geeshsha Golliyaa aheedda miishshaa Hilk'k'iyaw immeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kiitettidayti ubbata halaqa qeese Hilqiyaasakko yida; penge naagiza Leweti Minaaseppe, Efreemeppe, attida Isra7eele asaa ubbaafe, Yuhudappe, Biniyaameppenne Yerusalaamen dizaytappe kase shiishshidi Xoossa Keeththaas ehida miishshaa Hilqiyas immida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኪቴቲዳይቲ ኡባታ ሃላቃ ቄሴ ሂልቂያሳኮ ዪዳ፤ ፔንጌ ናጊዛ ሌዌቲ ሚናሴፔ፥ ኤፍሬሜፔ፥ ኣቲዳ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባፌ፥ ዩሁዳፔ፥ ቢኒያሜፔኔ ዬሩሳላሜን ዲዛይታፔ ካሴ ሺሺዲ ጾሳ ኬስ ኤሂዳ ሚሻ ሂልቂያስ ኢሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ካህነ ሀላቃ ካልቅያሳኮ ብዶሶና። ፐንገ ናግያ ሌወት ምናሰፐ፥ ኤፍሬማፐ፥ አትዳ እስራኤለ አሳ ኡባፈ ይሁዳፐ፥ ብንያመፐነ የሩሳላመን ደእያ አሳፐ ካሰ ሺሽድ ፆሳ ኬ ኤህዳ ሚሽያ ካልቀስ እምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti kahine halaqaa Kalqiyaasako bidosona. Penge naagiya Leeweti Minaasepe, Efreemape, attida Isra7eele asaa ubbaafe Yihudape, Biniyaamepenne Yerusalaamen de7iya asaape kase shiishidi Xoossa keethi ehida miishiya Kalqes immidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም ወደ ሊቀ ካህኑ ወደ ኬልቅያስ ሄደው፣ ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የመጣውን ገንዘብ ሰጡት፤ ገንዘቡም በር ጠባቂዎች የነበሩት ሌዋውያን፣ ከምናሴ፣ ከኤፍሬምና ከመላው የእስራኤል ቅሬታዎች እንደዚሁም ከመላው ይሁዳና ከብንያም፣ ከኢየሩሳሌምም ነዋሪዎች የሰበሰቡት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዘብ ጠባቂዎች የሆኑ ሌዋውያን በቤተ መቅደስ ውስጥ የሰበሰቡት ገንዘብ ሁሉ፥ ለሊቀ ካህናቱ ለሒልቂያ ተሰጠ፤ ገንዘቡም የተሰበሰበው ከኤፍሬም፥ ከምናሴና ከቀረውም የእስራኤል ሕዝብ፥ እንዲሁም ከይሁዳ፥ ከብንያምና ከኢየሩሳሌም ሕዝብ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ እቶም ሌዋውያን ሓለውቲ በሪ፥ ካብ ነገድ ምናሴን ኤፍሬምን፥ ካብቶም ኵሎም ካብ ምርኮ ዝተረፉ ደቂ እስራኤልን፥ ካብ ኵሉ ህዝቢ ይሁዳን ብንያምን፥ ካብቶም ኣብ ኢየሩሳሌም ዝቕመጡ ህዝብን ኣኪቦምዎ ዝነበሩ እሞ፥ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ዘእተውዎ ገንዘብ ንሊቀ ካህናት ኬልቅያስ ሃብዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ከኣ ናብ ሊቀ ኻህናት ሒልቂያ ኣተዉ እሞ፡ ነቲ እቶም ሌዋውያን ሓለውቲ ደገ ካብ ኢድ ምናሴን ኤፍሬምን ካብቶም ኲሎም ትርፎፍያ እስራኤልን ካብ ብዘሎ ይሁዳን ብንያምን ኣብ የሩሳሌም ካብ እተቐመጡን ኣኪቦምዎ ዝነበሩ እሞ፡ ናብ ቤት ኣምላኽ ዝኣተወ ኣቕራሽ ኣወፈይዎ።