2 Chronicles 34:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መበል ዓሰርተው ሸሞንተ ዓመት ንግስነቱ ድማ፡ ነታ ምድርን ነታ ቤትን ምስ ኣጽረየ፡ ንሻፋን ወዲ ኣሳልያን ንማሴያ ኣመሓዳሪ እታ ኸተማንን ንዮኣስ ወዲ ዮኣሓዝ፡ ሓላፊ ኣብ ዙርያ እታ ኸተማን ለኣኸ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በነገሠም በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት ምድሪቱንና የእግዚአብሔርን ቤት ካነጻ በኋላ፥ የሴልያ ልጅ ሳፋን፥ የከተማዪቱም አለቃ መዕሴያ፥ ታሪክ ጸሓፊውም የኢዮአካዝ ልጅ ኢዮአክ የእግዚአብሔርን የአምላኩን ቤት ይጠግኑ ዘንድ ሰደዳቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በነገሠም በአሥራ ስምንተኛው ዓመት ምድሪቱንና የእግዚአብሔርን ቤት ካነጻ በኋላ፥ የኤዜልያስ ልጅ ሳፋን፥ የከተማይቱም አለቃ መዕሤያ፥ ታሪክ ጸሐፊም የኢዮአካዝ ልጅ ኢዮአክ የእግዚአብሔርን የአምላኩን ቤት ይጠግኑ ዘንድ ሰደዳቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በነገሠም በዓሥራ ስምንተኛው ዓመት ምድሪቱንና የጌታን ቤት ካነጻ በኋላ፥ የኤዜልያስ ልጅ ሳፋን፥ የከተማይቱም አለቃ መዕሤያ፥ ታሪክ ጸሐፊም የኢዮአካዝ ልጅ ኢዮአክ የጌታን የአምላኩን ቤት እንዲጠግኑ ላካቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮስያሰ ካተቴዳ ታማነ ሆስፑን ላይን፥ ጋድያነ ጌሻ ጎልያ ጌሼዳዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳ ባረ ጾሳ ጌሻ ጎልያ ኦራጽሳና ማላ፥ አጻልያ ናኣ ሳፋና፥ የሩሳላመ ካታማ ሞድያ ማእሴያነ ዮአካዛ ናኣ፥ ዋና ጻፍያ ዮኣሀ ኪቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoosiyaase kaateteedda tammanne hosppuntsa laytsan, gadiyanne Geeshsha Golliyaa geeshsheeddawaappe guyyiyaan, Med'inaa Godaa bare S'oossaa Geeshsha Golliyaa ooras's'isana mala, As'aaliyaa na'aa Saafaana, Yerusaalame katamaa mooddiyaa Ma'iseeyanne Yo'akaaza na'aa, waanna s'aafiyaa Yo'aaha kiitteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyosiyaasi kawotida tamman osppunththa layththan biittaanne Xoossa Keeththaa geeshshidaappe guye GODAA ba Xoossa keeththaa ooraxissana mala Axaaliya naa Saafaane, Yerusalaame katamaa haariza Ma7isayanne Iyo7akaaze naa, waanna xaafeza Yo7aaha kiittides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮሲያሲ ካዎቲዳ ታማን ኦስፑን ላይን ቢታኔ ጾሳ ኬ ጌሺዳፔ ጉዬ ጎዳ ባ ጾሳ ኬ ኦራጺሳና ማላ ኣጻሊያ ና ሳፋኔ፥ ዬሩሳላሜ ካታማ ሃሪዛ ማኢሳያኔ ኢዮኣካዜ ና፥ ዋና ጻፌዛ ዮኣሃ ኪቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮስያስ ካዎትዳ ታማነ ሆስፑን ላይን ቢታነ ፆሳ ኬ ጌሽዳፐ ጉየ፥ ፆሳ ኬ ኦራና መላ አፃላ ናኣ ሳፋና፥ የሩሳላመ ካታማ ሃርያ ማእሰያነ እዮአካዛ ናኣ ዋና ፃፍያ እዮአክና ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyosyaasi kawotida tammanne hospuntho laythan biittanne Xoossa keethaa geeshidaape guye, Xoossa keethaa oorathana mela Axala na7aa Safaana, Yerusalaame katamaa haariya Ma7iseyanne Iyo7akaaza na7aa waanna xaafiya Iyo7akina kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮስያስ በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት፣ ምድሪቱንና ቤተ መቅደሱን ካነጻ በኋላ፣ የኤዜልያስን ልጅ ሳፋንን፣ የከተማዪቱን ገዥ መዕሤያንና የጸሓፊውን የኢዮአካዝን ልጅ ኢዮአክን የአምላኩን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ይጠግኑ ዘንድ ላካቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮስያስ በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት የአሕዛብን አምልኮ በማጥፋት ምድሪቱንና ቤተ መቅደሱን ካነጻ በኋላ፥ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ያድሱ ዘንድ የአጻልያን ልጅ ሳፋንን፥ የኢየሩሳሌም አስተዳዳሪ የሆነውን ማዕሤያንና የኢዮአሐዝን ልጅ ጸሐፊውን ዮአሕን ላከ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮስያስ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ መበል ዓሰርተ ሸሞንተ ዓመቱ፤ ነታ ሃገርን ነታ ቤተ መቕደስን ካብ ኣምልኾ ጣዖት ምስ ኣፅረየን፥ ንሳፋን ወዲ ኤዜልያስን ንመዕሴያ ሹም እታ ኸተማን ንእዮኣክ ወዲ ኢዮኣካዝ እቲ ፀሓፊ ታሪኽን፥ ነታ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኹ ኽፅግንዋ ለኣኾም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ መበል ኦኣሰርተው ሾሞንተ ዓመት ምንጋሱ ኸኣ ነታ ሃገርን ነታ ቤትን ምስ ኣጽረየ፡ ንሻፋን ወዲ ኣጻልያን ንመዓሰያ ሹም እታ ኸተማን ንዮኣሕ ወዲ ዮኣሓዝ፡ እቲ ጸሓፊ ዛንታን ነታ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኹ ኺጽግንዋ ለኣኾም። |