2 Chronicles 34:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቅድሚ ገጹ ድማ መሰውኢታት በዓል ኣፍረስዎ። ነቲ ኣብ ላዕሊ ዝነበረ ኣሳእል ድማ ቆረጾ፤ ነቲ ቅዱሳት ጅርባታትን ነቲ ዝተቐርጸ ምስልታትን ነቲ ዝተደርበየ ምስልታትን ድማ ሰባቢሩ ሓመድ ገይሩ ኣብ መቓብር ናይቶም ዝሰውኡሎም ፋሕ ኣበሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የበ​ዓ​ሊ​ም​ንም መሠ​ዊ​ያ​ዎች በፊቱ አፈ​ረሰ፤ በላ​ዩም የነ​በ​ሩ​ትን ኮረ​ብ​ታ​ዎ​ችን ዐፀ​ዶ​ቹ​ንም ቈረጠ፤ የተ​ቀ​ረ​ጹ​ት​ንና ቀል​ጠው የተ​ሠ​ሩ​ት​ንም ምስ​ሎች ሰባ​በረ፤ አደ​ቀ​ቃ​ቸ​ውም፤ ይሠ​ዉ​ላ​ቸው በነ​በ​ሩት ሰዎች መቃ​ብ​ርም ላይ በተ​ና​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የበኣሊምንም መሠዊያዎች በፊቱ አፈረሱ፤ በላዩም የነበሩትን የፀሐዩን ምስሎች የማምለኪያ ዐፀዶቹንም ቈረጠ፤ የተቀረጹትንና ቀልጠው የተሠሩትን ምስሎች ሰባበረ፥ አደቀቃቸውም፥ ይሠዉላቸው በነበሩት ሰዎች መቃብርም ላይ በተናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የበኣሊምንም መሠዊያዎች በእርሱ ፊት አፈረሱ፤ በእነርሱም ላይ የነበሩትን የዕጣን መሠዊያዎቹን የማምለኪያ ዐፀዶቹንም ቈረጠ፤ የተቀረፁትንና ቀልጠው የተሠሩትን ምስሎች ሰባበረ፥ አደቀቃቸውም፥ ይሠዉላቸው በነበሩት ሰዎች መቃብርም ላይ በተናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ኤቂደ አዛዝና፥ ባኣላዉ ያርሽያ ሳኣ ላሌድኖ፤ ኡንቱቱፐ ቦላና ደእያ እጻና ጩዋይያዋንታካ ቃንጸሬድኖ። አሼር ምስለቱዋ፥ ማስ ጊግሴዳ ኤቃቱዋነ ሲልሴዳ መዳ ምስለቱዋ ክንቼሬ ሊቅሲደ፥ ለ ከሴድኖ፤ ያቲደ ሄ ልያ ኡንቱንቶ ጎይንያ አሳቱዋ ዱፉዋን ላሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I ek'k'iide azazina, Ba'aalaw yarshshiyaa sa'aa laaleeddino; unttuttuppe bollanna de'iyaa is'aanaa c'uwayiyaawanttakka k'ans's'ereetseeddino. Asheeri misiletuwaa, massi giigisseedda eek'atuwaanne siiliseedda med'd'eedda misiletuwaa kinchchereetsi liik'issiide, d'iile kesseeddino; yaatiide he d'iiliyaa unttunttoo goynniyaa asatuwaa duufuwaan laaleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza azazon asay Ba7aales yarshizasohotanne istta bolla diza exaane cuwasizasotakka laallida; Asheeri misleta, massi giigsida eeqatanne seerisi medhdhida misleta kinchchereththi liiqisidi isttas yarshiza asata duufo bolla laallida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ኣዛዞን ኣሳይ ባኣሌስ ያርሺዛሶሆታኔ ኢስታ ቦላ ዲዛ ኤጻኔ ጩዋሲዛሶታካ ላሊዳ፤ ኣሼሪ ሚስሌታ፥ ማሲ ጊግሲዳ ኤቃታኔ ሴሪሲ ሜዳ ሚስሌታ ኪንቼሬ ሊቂሲዲ ኢስታስ ያርሺዛ ኣሳታ ዱፎ ቦላ ላሊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ኪታን፥ ባኣለ ያርሾ በሳታ ላልዶሶና፤ ኤንታፈ ቦላራ ደእያ እፃነ ጩይስያ ሚሸታ ትንችዶሶና። አሼራ ኤቃ ምስለታ፥ ማስድ ጊግስዳ ኤቃታነ ሴርስድ ኦዳ ምስለታ ጋጭድ ለ ከስዶሶና፤ ሄ ልያ ኤንታ ጎይንያ አሳታ ዱፎን ላልዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya kiitan, Ba7aale yarsho bessata laallidosona; entafe bollara de7iya ixaane cuyisiya miisheta tinchidosona. Asheera eeqa misileta, massidi giigisida eeqatanne seerisidi oothida misileta gaaccidi dhiille kessidosona; he dhiilliya enta goyinniya asata duufon laallidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእርሱም ትእዛዝ የበኣሊም መሠዊያዎችን አፈራረሱ፤ እርሱም ከበላያቸው የነበሩትን የዕጣን መሠዊያዎችን አደቀቀ፤ የአሼራን ምስል ዐምዶችን፣ ጣዖታቱንና ምስሎቹን ሰባብሮ ከፈጫቸው በኋላ፣ ይሠዉላቸው በነበሩት ሰዎች መቃብር ላይ በተነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእርሱም ትእዛዝ የእርሱ ሰዎች ባዓል ተብሎ የሚጠራው ጣዖት ይመለክባቸው የነበሩትን መሠዊያዎችንና በእነርሱም አጠገብ የነበሩትን ዕጣን የሚታጠንባቸውን መሠዊያዎች ሰባበሩ፤ አሼራ ተብላ የምትጠራውን የሴት አምላክ ምስሎችንና ሌሎችንም ጣዖቶች ሁሉ ትቢያ እስኪሆኑ ድረስ አደቀቁአቸው፤ ትቢያውንም ወስደው ለእነዚያ ጣዖቶች መሥዋዕት ያቀርቡ በነበሩ ሰዎች መቃብር ላይ በተኑት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ መሰውኢታት በዓልውን ኣብ ቅድሚኡ ኣፍረስዎ፤ ነቲ ኣብ ልዕሊኡ ዝነበረ ምስሊ ፀሓይን መምለኺ ኣፀዳትን ቈራረፆ፤ ነቲ ዓምዲ ጣዖት ኣስታሮትን ነቲ ዝተፀርበን ዝፈሰሰን ምስልታት ኣድቂቑ ሰባበሮ፤ ኣብ መቓብር እቶም ዝስውኡሎም ዝነበሩ ሰባት ድማ በተኖ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ መሰውኢታት በዓል ድማ ኣብ ቅድሚ ኡ ኣፍረስዎ፡ ነቲ ኣብ ለልዕሊኡ ቘይሙ ዝነበረ ምስልታት ጸሓይ ከኣ ቈረጾ፡ ንኣስታርቴታትን ነቲ እተጸርበን ዝፈሰሰን ምስልታትን ድማ ሰባበሮ፡ ኣድቅቕ ኣቢሉ ኸኣ ኣብ መቓበር እቶም ዝሰውኡሎም በተኖ።