2 Chronicles 34:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ድማ ናብ ቤት የሆዋ ደየበ፡ ንዅሎም ሰብ ይሁዳን ነበርቲ የሩሳሌምን ካህናትን ሌዋውያንን ብዘሎ ህዝብን ዓበይትን ንኣሽቱን ናብ ቤት የሆዋ ደየበ፣ ንዅሉ ቓላት እታ መጽሓፍ ከኣ ኣብ ኣእዛኖም ኣንበበ ካብቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝተረኽበ ኪዳን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም፥ የይሁዳም ሰዎች ሁሉ፥ በኢየሩሳሌምም የሚኖሩና ካህናቱ፥ ሌዋውያኑም፥ ሕዝቡም ሁሉ ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ወደ እግዚአብሔር ቤት ወጡ፤ በእግዚአብሔርም ቤት የተገኘውን የቃል ኪዳኑን መጽሐፍ ቃል ሁሉ በጆሮአቸው አነበበ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም የይሁዳም ሰዎች ሁሉ፥ በኢየሩሳሌምም የሚኖሩና ካህናቱ፥ ሌዋውያኑም፥ ሕዝቡም ሁሉ ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ወደ እግዚአብሔር ቤት ወጡ፤ በእግዚአብሔርም ቤት የተገኘውን የቃል ኪዳኑን መጽሐፍ ቃል ሁሉ በጆሮአቸው አነበበ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም፥ የይሁዳም ሰዎች ሁሉ፥ በኢየሩሳሌምም የሚኖሩና ካህናቱ፥ ሌዋውያኑም፥ ሕዝቡም ሁሉ ከታናሹ ጀመሮ እስከ ታላቁ ድረስ ወደ ጌታ ቤት ወጡ፤ በጌታም ቤት የተገኘውን የቃል ኪዳኑን መጽሐፍ ቃል ሁሉ እየሰሙት አነበበ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ መና ጎዳዉ ጌሻ ጎልያ ፑደ ከሴዳ፤ ይሁዳ አሳይ ኡባይ፥ የሩሳላመን ደእያ አሳይ፥ ቄሳቱ ነ ሌዋቱ፥ ጉፐ ዳሩዋ ጋካናዉ ደእያ አሳይ ኡባይ አናና እትፐ ፑደ ከሴድኖ። መና ጎዳ ጌሻ ጎልያፐ ቤቴዳ ቃላ ጫቁዋ ማጻፋ ቃላ ኡባ ካቲ ኡንቱንቱ ስስሽን ናባቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Med'inaa Godaw Geeshsha Golliyaa pude kesseedda; Yihudaa Asay ubbay, Yerusaalamen de'iyaa asay, k'eesatuu nne Leewatuu, guutsaappe daruwaa gakkanaw de'iyaa Asay ubbay aanana ittippe pude keseeddino. Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaappe beetteedda k'aalaa c'aak'uwaa mas'aafaa k'aalaa ubbaa kaatii unttunttu sisishshin nabbabeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Xoossa Keeth pude kezides; Yuhuda asay ubbay, Yerusalaamen diza asay, qeesetinne Leweti, guuththafe gita gakkanaasi diza asay ubbay izara issife pude kezida. Xoossa Keeththaafe beettida Caaqo Qaala Maxaafaa kawoy istti siyishin nababides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎይ ጾሳ ኬ ፑዴ ኬዚዴስ፤ ዩሁዳ ኣሳይ ኡባይ፥ ዬሩሳላሜን ዲዛ ኣሳይ፥ ቄሴቲኔ ሌዌቲ፥ ጉፌ ጊታ ጋካናሲ ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ኢዛራ ኢሲፌ ፑዴ ኬዚዳ። ጾሳ ኬፌ ቤቲዳ ጫቆ ቃላ ማጻፋ ካዎይ ኢስቲ ሲዪሺን ናባቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ፆሳ ኬ ከይስ፤ ይሁዳ አሳይ፥ የሩሳላመ አሳይ፥ ካህነትነ ሌወት፥ ጉፈ ግታ ጋካናዉ ኡባይ እያራ እስፈ ከይዶሶና። ፆሳ ኬን በንትዳ ጫቆ ማፃፋ ቃላ ኡባ ካዎይ ኤንታዉ ናባብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Xoossa keethi keyis; Yihuda asay, Yerusalaame asay, kahinetinne Leeweti, guuthafe gita gakanaw ubbay iyara issife keyidosona. Xoossa keethan bentida caaqo maxaafa qaala ubbaa kawoy entaw nabbabis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም ከትንሽ እስከ ትልቅ ካሉት ከይሁዳ ሰዎች፣ ከኢየሩሳሌም ሕዝብ፣ ከካህናትና ከሌዋውያን ጋር ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ወጣ። በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የተገኘውንም የኪዳኑን መጽሐፍ ቃል ሁሉ ለሕዝቡ አነበበላቸው |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ከንጉሡ ጋር ካህናትንና ሌዋውያንን፥ ሌሎችንም ሰዎች ማለትም ባለጸጎችንም ድኾችንም ሁሉ አስከትለው ወደ ቤተ መቅደስ ሄዱ፤ ንጉሡም በዚያ ጠፍቶ በነበረውና በቤተ መቅደስ በተገኘው የቃል ኪዳን መጽሐፍ የሰፈረውን ቃል በሙሉ ለሕዝቡ አነበበ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስን ኵሎም ሰብ ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌም ዝነብሩን እቶም ካህናትን ሌዋውያንን፥ ኵሉ ህዝቢ ኻብ ዓብዪ ኽሳዕ ንእሽተይ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ደየቡ። ነቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝተረኽበ መፅሓፍ ኪዳን ከዓ ንዅሎም ኣብ ኣእዛኖም ኣንበበሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስን ኲሎም ሰብ ይሁዳን ኣብ የሩሳሌም ዘነብሩን እቶም ካህናትን ሌዋውያንን ብዘሎ ህዝቢ ኸኣ ካብ ዓብዪ ኽሳዕ ንእሽቶ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ደየቡ። ንዂሉ ቓላት እቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር እተረኽበ መጽሓፍ ኪዳን ኣንቢቡ ኸኣ ኣስምዖም። |