2 Chronicles 34:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዛዕባ እቲ ንእግዚኣብሄር ኪመኻኸር ዝለኣኽካዮ ንጉስ ይሁዳ ግና፡ ብዛዕባ እቲ ዝሰማዕካዮ ቓላት፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ለመ​ጠ​የቅ ለላ​ካ​ችሁ ለይ​ሁዳ ንጉሥ እን​ዲህ በሉት፦ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ስለ ሰማ​ኸው ቃል ልብህ ደን​ግ​ጦ​አ​ልና፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ለላካችሁ ለይሁዳ ንጉሥ እንዲህ በሉት። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ስለ ሰማኸው ቃል ልብህ ገር ሆኖአልና፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታን ለመጠየቅ ለላካችሁ ለይሁዳ ንጉሥ እንዲህ በሉት፦ የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ስለ ሰማኸው ቃላት፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳ ኦቻናዉ ህንተንታ ኪቴዳ ይሁዳ ካትያ ሀዋዳን ያግተ፤ ‘መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ኔን ስሴዳ ቃላዋ ሀዋዳን ያጌ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Godaa oochchanaw hinttentta kiitteedda Yihudaa kaatiyaa hawaadan yaagite; ‹Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay neeni siseedda k'aalaawaa hawaadan yaagee;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «GODAA oychchanaas inttena kiittida Yuhuda kawo, ‹Ne siyida qaala gishshas GODAA Isra7eele Xoossay,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጎዳ ኦይቻናስ ኢንቴና ኪቲዳ ዩሁዳ ካዎ፥ ‹ኔ ሲዪዳ ቃላ ጊሻስ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ኦይቻናዉ ህንተና ኪትዳ ይሁዳ ካዋኮ፥ ‘ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ኔኒ ስእዳ ቃላባ ሀይሳዳ ያጌስ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa oychanaw hintena kiitida Yihuda kawako, ‘Goday Isra7eele Xoossay neeni si7ida qaalaba haysada yaagees;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርን ለመጠየቅ የላካችሁን የይሁዳን ንጉሥ እንዲህ በሉት፤ ‘ስለ ሰማኸው ቃል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ ንጉሡ የሆነ እንደ ሆነ፥ እኔ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የምለው ይህ ነው፤ ‘አንተ በዚያ መጽሐፍ የተነገረውን ቃል ሰምተሃል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ንእግዚኣብሄር ክትሓቱ ኢሉ ዝለኣኸኩም ንጉስ ይሁዳ ግና ኸምዙይ በልዎ፦ ብዛዕባ እቲ ዝሰማዕኻዮ ነገር፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ኣሎ፦
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ንእግዚኣብሄር ክትሐቱ ኢሉ ዝለኣኸኩም ንጉስ ይሁዳ ከምዚ በልዎ፡ ብዛዕባ እቲ ዝሰማዕካዮ ነገር እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡