2 Chronicles 34:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪድ ንኣይን ነቶም ኣብ እስራኤልን ይሁዳን ዝተረፉን፡ ብዛዕባ እቲ ዝተረኽበ ቓላት እቲ መጽሓፍ፡ ንእግዚኣብሄር ሕተት። ኣቦታትና ከምቲ ኣብዛ መጽሓፍ እዚኣ እተጻሕፈ ዅሉ ኺገብሩ ንቓል እግዚኣብሄር ስለ ዘይሓለውዎ፡ እቲ ኣብ ልዕሌና ዚፈስስ ዘሎ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ዓብዪ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በዚህ መጽ​ሐፍ የተ​ጻ​ፈ​ውን ሁሉ ያደ​ርጉ ዘንድ አባ​ቶ​ቻ​ችን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስላ​ል​ጠ​በቁ፥ በላ​ያ​ችን የነ​ደደ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቍጣ እጅግ ነውና ሄዳ​ችሁ ስለ ተገ​ኘው የመ​ጽ​ሐፍ ቃል ስለ​እኔ፥ በእ​ስ​ራ​ኤ​ልና በይ​ሁዳ ስለ​ቀ​ሩ​ትም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ጠይቁ” ብሎ አዘ​ዛ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚህ መጽሐፍ የተጻፈውን ሁሉ ያደርጉ ዘንድ አባቶቻችን የእግዚአብሔርን ቃል ስላልጠበቁ፥ በላያችን የነደደ የእግዚአብሔር ቍጣ እጅግ ነውና ሄዳችሁ ስለ ተገኘው የመጽሐፍ ቃል ለእኔ በእስራኤልና በይሁዳም ለቀሩት እግዚአብሔርን ጠይቁ ብሎ አዘዛቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በዚህ መጽሐፍ የተጻፈውን ሁሉ ለማድረግ አባቶቻችን የጌታን ቃል ስላልጠበቁ፥ በእኛ ላይ የነደደው የጌታ ቁጣ እጅግ ታላቅ ነውና ሄዳችሁ ስለ ተገኘው የመጽሐፍ ቃል ለእኔ በእስራኤልና በይሁዳም ለቀሩት ጌታን ጠይቁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ቢተ፤ ቢደ ታ ድራዉነ እስራኤልያንነ ይሁዳን አቴዳዋንቱ ድራዉ፥ ሀ ቤቴዳ ማጻፋ ቃላዋ አነ መና ጎዳ ኦችተ። አያዉ ጎፐ፥ ሀ ማጻፋን ጻፈቴዳ ኡባባ ኦናዉ፥ ኑ ማይዛ አዎቱ መና ጎዳ ቃላ ናግቤና ድራዉ፥ ኑ ቦላ ትገቴዳ መና ጎዳ ሀንቁ ሎይ ዳሮ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Biite; biide ta dirawunne Israa'eeliyaaninne Yihudaan atteedawanttu diraw, ha beetteedda mas'aafaa k'aalaawaa ane Med'inaa Godaa oochchite. Ayaw gooppe, ha mas'aafan s'aafetteedda ubbabaa ootsanaw, nu mayza aawotuu Med'inaa Godaa k'aalaa naagibeenna diraw, nu bolla tigetteedda Med'inaa Godaa hank'k'uu loytsi daro» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi isttas, «Biidi ta gishshas, Isra7eeleninne Yuhudan attida asaa gishshas, ha beettida maxaafa giddon xaafettida qaalaa gishshas GODAA oychchite; kase nu aawati Xoossa wogas azazettontta ixxida gishshassinne ha maxaafan xaafettida wogaa mala simerettontta aggida gishshas nu bolla keehi gita hanqoy Xoossafe yides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ኢስታስ፥ «ቢዲ ታ ጊሻስ፥ ኢስራኤሌኒኔ ዩሁዳን ኣቲዳ ኣሳ ጊሻስ፥ ሃ ቤቲዳ ማጻፋ ጊዶን ጻፌቲዳ ቃላ ጊሻስ ጎዳ ኦይቺቴ፤ ካሴ ኑ ኣዋቲ ጾሳ ዎጋስ ኣዛዜቶንታ ኢጺዳ ጊሻሲኔ ሃ ማጻፋን ጻፌቲዳ ዎጋ ማላ ሲሜሬቶንታ ኣጊዳ ጊሻስ ኑ ቦላ ኬሂ ጊታ ሃንቆይ ጾሳፌ ዪዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ብድ ታ ግሾነ እስራኤለንነ ይሁዳን አትዳ አሳታ ግሾ ሀ በንትዳ ማፃፋን ፃፈትዳባ ጎዳ ኦይችተ። ሀ ማፃፋን ፃፈትዳ ኡባ ኦናዉ ኑ ማይዛት ጎዳ ቃላ ናግቦና ግሾ ጎዳይ ኑ ቦላ ባ ሀንቁዋ ጉስስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Bidi ta gishonne Isra7eeleninne Yihudan attida asata gisho ha bentida maxaafan xaafetidaba Godaa oychite. Ha maxaafan xaafetida ubbaa oothanaw nu mayzati Godaa qaala naagiboonna gisho Goday nu bolla ba hanquwa gussis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሄዳችሁ ስለ እኔ እንደዚሁም በእስራኤልና በይሁዳ ስላሉት ቅሬታዎች በተገኘው መጽሐፍ ውስጥ ስለ ተጻፈው ነገር እግዚአብሔርን ጠይቁ። አባቶቻችን የእግዚአብሔርን ቃል ስላልጠበቁ በላያችን ላይ ታላቅ የእግዚአብሔር ቍጣ ፈስሷል፤ በዚህ መጽሐፍ በተጻፈው መሠረት አልተመላለሱምና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሄዳችሁ ስለ እኔና እንዲሁም በእስራኤልና በይሁዳ ስለ ቀረው ሕዝብ እግዚአብሔርን ጠይቁ፤ በዚህ መጽሐፍ ስላለውም ትምህርት አረጋግጡ፤ የቀድሞ አባቶቻችን ለእግዚአብሔር ቃል ባለመታዘዛቸውና ይህ መጽሐፍ አድርጉ የሚላቸውን ሁሉ ባለመፈጸማቸው፥ እግዚአብሔር ቊጣውን በእኛ ላይ አውርዶአል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣቦታትና ንቓል እግዚኣብሄር ከምቲ ዅሉ ኣብዝ መፅሓፍ እዙይ ተፅሒፉ ዘሎ ስለ ዘይገበሩ፥ እቲ ኣባና ወሪዱ ዘሎ ቝጥዓ እግዚኣብሄር ዓብዪ እዩ። ስለዙይ ኪዱ፥ ብናይ እዝ ኣብዙይ ዝተረኽበ መፅሓፍ ዘሎ ቓል ምእንታይን ምእንቲ እዞም ኣብ እስራኤልን ኣብ ይሁዳን ዝተረፉ ህዝብን ንእግዚኣብሄር ጠይቑ” ኢሉ ኣዘዞም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቦታትና ንቓል እግዚኣብሄር ከምቲ ዂሉ ኣብዚ መጽሓፍ እዚ ተጽሒፉ ዘሎ ኺገብርዎ ኢሎም ስለ ዘይሐለውዎ፡ እቲ ኣባና እተኻዕወ ዂራ እግዚኣብሄር ዓብዪ እዩ እሞ፡ ኪዱ፡ ብናይ እዚ ኣብዚ እተረኽበ መጽሓፍ ዘሎ ቓላት ምእንታይን ምእንቲ እዞም ኣብ እስራኤልን ኣብ ይሁዳን ዝተረፈ ንእግዚኣብሄር ሕተትዎ።