2 Chronicles 34:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ከኣ ኣብ ልዕሊ እቶም ተሸከምቲ ጾር፡ ሓለውቲ ዅሎም ኣብ ዝዀነ ይኹን ኣገልግሎት ዕዮ ዚፍጽሙ ነበሩ። ካብ ሌዋውያን ድማ ጸሓፍትን ሓለፍትን ሓለውቲ ደገን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በተ​ሸ​ካ​ሚ​ዎ​ችና ልዩ ልዩ ሥራ በሚ​ሠሩ ላይ ተሾ​መው ነበር፤ ጸሓ​ፊ​ዎ​ቹና አለ​ቆ​ቹም በረ​ኞ​ቹም ከሌ​ዋ​ው​ያን ወገን ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በተሸካሚዎችና ልዩ ልዩ ሥራ በሚሠሩ ላይ ተሾመው ነበር፤ ጸሐፊዎቹና አለቆቹም በረኞቹም ከሌዋውያን ወገን ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በተሸካሚዎችና ልዩ ልዩ ሥራ በሚሠሩ ላይ ተሾመው ነበር፤ ጸሐፊዎቹና አለቆቹም የደጁም ጠባቂዎች ከሌዋውያን ወገን ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቶክያ አሳቱዋ ቦላነ ዱማ ዱማ ኪታ ኦያዋንቱ ቦላ ሱንቴድኖ። ቃይ ሀራ ሌዋቱ ጻፈቱዋ፥ ካፓቱዋነ ፐንግያ ናግያዋንታ ግዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) tookkiyaa asatuwaa bollanne dumma dumma kiitaa ootsiyaawanttu bolla suntsetteeddino. K'ay hara Leewatuu s'aafetuwaa, kaappatuwaanne penggiyaa naagiyaawantta gideeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) wolqqa ooso ooththizaytas alaafe gididi dumma dumma oosos summidayta oosiseettes; qasse amarda Leweti xaafeta, halaqatanne penge naagizayta gidida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎልቃ ኦሶ ኦዛይታስ ኣላፌ ጊዲዲ ዱማ ዱማ ኦሶስ ሱሚዳይታ ኦሲሴቴስ፤ ቃሴ ኣማርዳ ሌዌቲ ጻፌታ፥ ሃላቃታኔ ፔንጌ ናጊዛይታ ጊዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎልቃ ኦሶ ኦያ አሳታ ቦላነ ዱማ ዱማ ኦሶ ኦይሳታ ቦላ ሹመትዶሶና። ቃስ ሀራ ሌወት ፃፈ፥ ሀላቃነ ፐንገ ናገይሳታ ግድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) wolqa ooso oothiya asata bollanne dumma dumma ooso ootheyisata bolla shuumetidosona. Qassi hara Leeweti xaafe, halaqanne penge naageysata gididosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጕልበት ሠራተኞች ኀላፊ በመሆን፣ በየሥራው ላይ የተመደቡትን ሠራተኞች ይቈጣጠሩ ነበር። ጥቂቶቹ ሌዋውያን ደግሞ ኀላፊዎች፣ ጸሓፊዎችና በር ጠባቂዎች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሌሎቹ ሌዋውያን ዕቃዎችን ለሚያጓጒዙና በልዩ ልዩ ሥራ ለተመደቡ ሠራተኞች የበላይ ኀላፊዎችና ተቈጣጣሪዎች ሲሆኑ፥ የቀሩት ሌዋውያን ደግሞ ጸሐፊዎች ወይም ዘብ ጠባቂዎች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ገሊኣቶም ሌዋውያን ኣብ ልዕሊ እቶም ሸኽሚ ዝፆሩ ሓለፍቲ ነበሩ፤ ገሊኣቶም ነቶም ንዅሉ ዓይነት ስራሕ ኣገልግሎት ዝሰርሑን፥ ዝሕልዉን ነበሩ። ገሊኣቶም ድማ ፀሓፍትን ኣሕሉቕን ሓለውቲ በርታትን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ልዕሊ እቶም ጾር ዚጾሩ ዋናታት ነበሩ፡ ነቶም ንዂሉ ዓይነት ዕዮ ኣገልግሎት ዚዐዩ ኸኣ ሓለውቲ ነበሩ፡ ጸሓፍትን ሓለቓታትን ሓለውቲ ደጌታትን ድማ ካብ ሌዋውያን ነበሩ።