2 Chronicles 33:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምናሴ ድማ ንይሁዳን ነበርቲ የሩሳሌምን ጠፊኡ ካብቶም እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዘጥፍኦም ኣህዛብ ዝኸፍአ ከም ዝገብሩ ገበሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምና​ሴም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ፊት ካጠ​ፋ​ቸው ከአ​ሕ​ዛብ ይልቅ ክፉ ይሠሩ ዘንድ በይ​ሁ​ዳና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የሚ​ኖ​ሩ​ትን አሳተ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምናሴም እግዚአብሔር ከእስራኤል ልጆች ፊት ካጠፋቸው ከአሕዛብ ይልቅ ክፉ ይሠሩ ዘንድ በይሁዳና በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን አሳተ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምናሴም ጌታ ከእስራኤል ልጆች ፊት ካጠፋቸው ከአሕዛብ ይልቅ ክፉ እንዲሠሩ በይሁዳና በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን አሳተ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ምናሰ ይሁዳ አሳነ የሩሳላመ አሳ ባለዳ፤ ያትና፥ ኡንቱንቱ መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳ ስንፐ ይሴዳ ደሪ አሳዋፐ አያ ኢታ ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Minaase Yihudaa asaanne Yerusaalame asaa baletseedda; yaatina, unttunttu Med'inaa Goday Israa'eeliyaa asaa sintsaappe d'aysseedda derii asaawaappe aad'd'iyaa iitaa ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Minaasey Yuhuda asaanne Yerusalaame asaa baleththides; histtiin istta GODAY Isra7eele asaa sinththafe dhayssida kawoteththati ooththida iitappe aadhdhida iita ooththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ሚናሴይ ዩሁዳ ኣሳኔ ዬሩሳላሜ ኣሳ ባሌዴስ፤ ሂስቲን ኢስታ ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ሲንፌ ይሲዳ ካዎቴቲ ኦዳ ኢታፔ ኣዳ ኢታ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ምናሰይ ይሁዳ አሳነ የሩሳላመ አሳ ባለድ፥ ጎዳይ እስራኤለ አሳ ስንፈ ይስዳ ሀራ ካዎተታፐ አያ ኢታ ኦና መላ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Minaasey Yihuda asaanne Yerusalaame asaa balethidi, Goday Isra7eele asaa sinthafe dhaysida hara kawotethatape aadhiya iitaa oothana mela oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምናሴ ግን እግዚአብሔር በእስራኤላውያን ፊት ካጠፋቸው አሕዛብ የባሰ ክፉ ድርጊት ይፈጽሙ ዘንድ፣ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ አሳተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምናሴ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ፥ የእስራኤል ልጆች ወደ ተስፋይቱ አገር በሚገቡበት ጊዜ፥ እግዚአብሔር ከፊታቸው እንዲባረሩ ያደረጋቸው ሕዝቦች ካደረጉት ይበልጥ የከፋ ኃጢአት እንዲሠሩ አደረጋቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምናሴ ግና ንህዝቢ ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌም ንዝነብሩን ኣስሓቶም። ንሳቶም ከዓ ኻብቲ ናይቶም እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚኣቶም ዘጥፍኦም ህዝብታት ዝገደደ ሓጢኣት ገበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ምናሴ ድማ ንይሁዳን ኣብ የሩሳሌም ንዚነብሩን ካብ ናይ እቶም እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዘጥፍኦም ኣህዛብ ዝገደደ ኺገብሩ ኣስሐቶም።