2 Chronicles 33:8 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደጊም ድማ እግሪ እስራኤል ካብታ ንኣቦታትኩም ዝወሰንኩላ ምድሪ ኣይክኣልን እየ። ስለዚ፡ ከምቲ ብኢድ ሙሴ ብዘሎ ሕግን ሕግን ስርዓታትን ስርዓታትን እቲ ኣነ ዝኣዘዝክዎም ዅሉ ኺገብሩ ይጥንቀቑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዘዝኋቸውንም ሁሉ፥ በሙሴ የተሰጠውን ሕግና ሥርዐት ፍርድንም ሁሉ ቢያደርጉ ቢጠብቁም፥ ለአባቶቻችሁ ከሰጠኋት ምድር የእስራኤልን እግር እንደ ገና አላርቅም” ባለበት በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ የሠራውን ጣዖትና የተቀረጸውን ምስል አቆመ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም ጌታ ለዳዊትና ለልጁ ለሰለሞን፦ “እኔ ያዘዝኋቸውን ሁሉ፥ በሙሴም በኩል የተሰጠውን ሕግና ሥርዓት ፍርድንም ሁሉ ቢያደርጉ ቢጠብቁም፥ ለአባቶቻችሁ ከሰጠኋት ምድር እስራኤል እንደገና እንዲሰደዱ አላደርግም” ብሎ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን እስራኤልያ አሳ አዛዜዳ አዛዙዋ ኡባነ ሙሴ ባጋና እመቴዳ ህግያ፥ ዎጋነ ፕርዳ ኡባ ኡንቱንቱ ናጊደ ኦፐ፥ ታን ኡንቱንቱ ማይዛ አዋቶ እሜዳ ጋድያፐ ኡንቱንቱ ቃታማ ሾድስከ” ያግ ዎዳ ጌሻ ጎልያ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Israa'eeliyaa asaa azazeedda azazuwaa ubbaanne Muse baggana imetteedda higgiyaa, wogaanne pirddaa ubbaa unttunttu naagiide ootsooppe, taani unttunttu mayza aawaatoo immeedda gadiyaappe unttunttu k'atamaa shodissikke» yaagi wotseedda Geeshsha Golliyaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani Isra7eele asaa Muse baggara azazida azazo, woganne maara ubbaa istti naagi polikko tani istta aawatas immida biittafe istta toho shodissikke» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢስራኤሌ ኣሳ ሙሴ ባጋራ ኣዛዚዳ ኣዛዞ፥ ዎጋኔ ማራ ኡባ ኢስቲ ናጊ ፖሊኮ ታኒ ኢስታ ኣዋታስ ኢሚዳ ቢታፌ ኢስታ ቶሆ ሾዲሲኬ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰ ባጋራ ታ እስራኤለ አሳ ኪትዳ ኪታ፥ ህግያነ ዎጋ ኡባ ኤንቲ ናግኮ፥ ታኒ ኤንታ ማይዛታስ እምዳ ቢታፈ ኤንታ ሾድከ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Muse baggara ta Isra7eele asaa kiitida kiita, higgiyanne woga ubbaa enti naagiko, taani enta mayzatas immida biittafe enta shoddike” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሙሴ አማካይነት ያዘዝኋቸውን ሕግጋቴን፣ ደንቦቼንና ሥርዐቶቼን ሁሉ በጥንቃቄ ይፈጽሙ እንጂ፣ ለቀድሞ አባቶቻችሁ ከሰጠኋቸው ምድር የእስራኤላውያን እግር ከእንግዲህ ለቅቆ እንዲወጣ አላደርግም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን በሙሴ አማካይነት ያዘዝኳቸውን ሕጌን፥ ሥርዓቴንና ድንጋጌዬን ሁሉ በጥንቃቄ ቢጠብቁ ለቀድሞ አባቶቻቸው ከሰጠኋቸው ምድር እንደገና እንዲፈናቀሉ አላደርግም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንተ ኾነ ኸምቲ ዅሉ ዝኣዘዝክዎም፥ ከምቲ ብባርያይ ሙሴ ገይረ ዝሃብክዎም ኵሉ ሕግን ስርዓታትን ትእዛዛትን ንምግባር ደኣ ይጠንቀቑ እምበር፥ ንደቂ እስራኤል ካብታ ነቦታቶም ዝሃብክዎም ምድሪ መሊሰ ኣይነቕሎምን እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓንትስ ነቲ ዝኣዘዝክዎም ኲሉ፡ ከምቲ ብሙሴ እተዋህበ ዂሉ ሕግን ስርዓታትን ፍርድታትን ደኣ ንምግባሩ ተጠንቀቑሉ እምበር፡ ንእግሪ እስራኤል ካብዛ ነቦታትኩም ዝመደብኩሎም ምድሪ መሊሰ ኣየግልሶን እየ። |