2 Chronicles 33:8 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደጊም ድማ እግሪ እስራኤል ካብታ ንኣቦታትኩም ዝወሰንኩላ ምድሪ ኣይክኣልን እየ። ስለዚ፡ ከምቲ ብኢድ ሙሴ ብዘሎ ሕግን ሕግን ስርዓታትን ስርዓታትን እቲ ኣነ ዝኣዘዝክዎም ዅሉ ኺገብሩ ይጥንቀቑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዘ​ዝ​ኋ​ቸ​ው​ንም ሁሉ፥ በሙሴ የተ​ሰ​ጠ​ውን ሕግና ሥር​ዐት ፍር​ድ​ንም ሁሉ ቢያ​ደ​ርጉ ቢጠ​ብ​ቁም፥ ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ችሁ ከሰ​ጠ​ኋት ምድር የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን እግር እንደ ገና አላ​ር​ቅም” ባለ​በት በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ውስጥ የሠ​ራ​ውን ጣዖ​ትና የተ​ቀ​ረ​ጸ​ውን ምስል አቆመ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲሁም ጌታ ለዳዊትና ለልጁ ለሰለሞን፦ “እኔ ያዘዝኋቸውን ሁሉ፥ በሙሴም በኩል የተሰጠውን ሕግና ሥርዓት ፍርድንም ሁሉ ቢያደርጉ ቢጠብቁም፥ ለአባቶቻችሁ ከሰጠኋት ምድር እስራኤል እንደገና እንዲሰደዱ አላደርግም” ብሎ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን እስራኤልያ አሳ አዛዜዳ አዛዙዋ ኡባነ ሙሴ ባጋና እመቴዳ ህግያ፥ ዎጋነ ፕርዳ ኡባ ኡንቱንቱ ናጊደ ኦፐ፥ ታን ኡንቱንቱ ማይዛ አዋቶ እሜዳ ጋድያፐ ኡንቱንቱ ቃታማ ሾድስከ” ያግ ዎዳ ጌሻ ጎልያ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani Israa'eeliyaa asaa azazeedda azazuwaa ubbaanne Muse baggana imetteedda higgiyaa, wogaanne pirddaa ubbaa unttunttu naagiide ootsooppe, taani unttunttu mayza aawaatoo immeedda gadiyaappe unttunttu k'atamaa shodissikke» yaagi wotseedda Geeshsha Golliyaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani Isra7eele asaa Muse baggara azazida azazo, woganne maara ubbaa istti naagi polikko tani istta aawatas immida biittafe istta toho shodissikke» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢስራኤሌ ኣሳ ሙሴ ባጋራ ኣዛዚዳ ኣዛዞ፥ ዎጋኔ ማራ ኡባ ኢስቲ ናጊ ፖሊኮ ታኒ ኢስታ ኣዋታስ ኢሚዳ ቢታፌ ኢስታ ቶሆ ሾዲሲኬ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰ ባጋራ ታ እስራኤለ አሳ ኪትዳ ኪታ፥ ህግያነ ዎጋ ኡባ ኤንቲ ናግኮ፥ ታኒ ኤንታ ማይዛታስ እምዳ ቢታፈ ኤንታ ሾድከ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Muse baggara ta Isra7eele asaa kiitida kiita, higgiyanne woga ubbaa enti naagiko, taani enta mayzatas immida biittafe enta shoddike” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሙሴ አማካይነት ያዘዝኋቸውን ሕግጋቴን፣ ደንቦቼንና ሥርዐቶቼን ሁሉ በጥንቃቄ ይፈጽሙ እንጂ፣ ለቀድሞ አባቶቻችሁ ከሰጠኋቸው ምድር የእስራኤላውያን እግር ከእንግዲህ ለቅቆ እንዲወጣ አላደርግም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያን በሙሴ አማካይነት ያዘዝኳቸውን ሕጌን፥ ሥርዓቴንና ድንጋጌዬን ሁሉ በጥንቃቄ ቢጠብቁ ለቀድሞ አባቶቻቸው ከሰጠኋቸው ምድር እንደገና እንዲፈናቀሉ አላደርግም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንተ ኾነ ኸምቲ ዅሉ ዝኣዘዝክዎም፥ ከምቲ ብባርያይ ሙሴ ገይረ ዝሃብክዎም ኵሉ ሕግን ስርዓታትን ትእዛዛትን ንምግባር ደኣ ይጠንቀቑ እምበር፥ ንደቂ እስራኤል ካብታ ነቦታቶም ዝሃብክዎም ምድሪ መሊሰ ኣይነቕሎምን እየ።”
Amharic Tigrinya 2011 ሓንትስ ነቲ ዝኣዘዝክዎም ኲሉ፡ ከምቲ ብሙሴ እተዋህበ ዂሉ ሕግን ስርዓታትን ፍርድታትን ደኣ ንምግባሩ ተጠንቀቑሉ እምበር፡ ንእግሪ እስራኤል ካብዛ ነቦታትኩም ዝመደብኩሎም ምድሪ መሊሰ ኣየግልሶን እየ።