2 Chronicles 33:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብታ ኣምላኽ ንዳዊትን ንወዱ ሰሎሞንን ዝበሎ ቤት ኣምላኽ ድማ፡ ኣብዛ ካብ ኵሎም ነገዳት እስራኤል ዝሓረኹዋ ቤትን ኣብ የሩሳሌምን፡ እተቐርጸ ምስሊ፡ እቲ ዝገበሮ ጣኦት ኣንበረ ስመይ ንዘለኣለም ከጽንዕ እየ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለዳ​ዊ​ትና ለልጁ ለሰ​ሎ​ሞን፥ “በዚህ ቤትና ከእ​ስ​ራ​ኤል ነገድ ሁሉ በመ​ረ​ጥ​ኋት በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ስሜን ለዘ​ለ​ዓ​ለም አኖ​ራ​ለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ለዳዊትና ለልጁ ለሰሎሞን። በዚህ ቤት ከእስራኤልም ነገድ ሁሉ በመረጥኋት በኢየሩሳሌም ስሜን ለዘላለም አኖራለሁ፤ ያዘዝኋቸውንም ሁሉ፥ በሙሴ የተሰጠውን ሕግና ሥርዓት ፍርድንም ሁሉ ቢያደርጉ ቢጠብቁም፥ ለአባቶቻችሁ ከሰጠኋት ምድር የእስራኤልን እግር እንደ ገና አላርቅም ባለበት በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ የሠራውን የጣዖት የተቀረጸውን ምስል አቆመ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ለዳዊትና ለልጁ ለሰለሞን፦ “በዚህ ቤት ከእስራኤል ነገድ ሁሉ በመረጥኋት በኢየሩሳሌም ስሜን ለዘለዓለም አኖራለሁ፤” ባለበት በጌታ ቤት የሠራውን ጣዖት የቀረጸውን ምስል አቆመ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ባረ መዳ ኤቃ ምስልያ ጾሳ ጌሻ ጎልያ ግዶን ኤሴዳ። ሄ ጌሻ ጎሊ፥ ጾሳይ ዳዊተዉነ አ ናኣ ሶሎሞናዉ፥ “እስራኤልያ ዛርያ ኡባ ግዶፐ ታን ዶሬዳ ሀ ጌሻ ጎልያንነ የሩሳላመን ታን ታ ሱን መናዉ ጼስሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, bare med'd'eedda eek'aa misiliyaa S'oossaa Geeshsha Golliyaa giddon esseedda. He Geeshsha Gollii, S'oossay Daawitewunne Aa na'aa Solomonaw, «Israa'eeliyaa zariyaa ubbaa giddoppe taani dooreedda ha Geeshsha Golliyaaninne Yerusaalamen taani ta suntsaa med'inaw s'eesissana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye ba medhdhida eeqa misleza Xoossa Keeththaa giddon essides; he Xoossa Keeththay Xoossi Dawitesinne iza naa Solomoones, «Ha Xoossa Keeththaninne Isra7eele ubbaa giddofe tani doorida Yerusalaamen tani ta sunththaa mernaas xeygisana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ባ ሜዳ ኤቃ ሚስሌዛ ጾሳ ኬ ጊዶን ኤሲዴስ፤ ሄ ጾሳ ኬይ ጾሲ ዳዊቴሲኔ ኢዛ ና ሶሎሞኔስ፥ «ሃ ጾሳ ኬኒኔ ኢስራኤሌ ኡባ ጊዶፌ ታኒ ዶሪዳ ዬሩሳላሜን ታኒ ታ ሱን ሜርናስ ጼይጊሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባ ኦዳ ኤቃ ምስልያ ኤፍድ ፆሳ ኬን ኤስስ። ሄ ፆሳ ኬይ፥ ፆሳይ ዳዊታስነ እያ ናኣ ሶሎሞነስ፥ “እስራኤለ ዛረ ኡባ ግዶፈ ታኒ ዶርዳ ፆሳ ኬንነ የሩሳላመን ታ ሱን መርናዉ ፄግሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ba oothida eeqa misiliya efidi Xoossa keethan essis. He Xoossa keethay, Xoossay Dawitasinne iya na7aa Solomones, “Isra7eele zare ubbaa giddofe taani doorida Xoossa keethaninne Yerusalaamen ta suntha merinaw xeegisana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያበጀውን የተጠረበ ምስል ወስዶም በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አኖረ፤ ስለዚህም ቤተ መቅደስ እግዚአብሔር ለዳዊትና ለልጁ ለሰሎሞን እንዲህ ብሎ ነበር፤ “በዚህ ቤተ መቅደስና ከእስራኤል ነገድ ሁሉ በመረጥኋት በኢየሩሳሌም ስሜን ለዘላለም አኖራለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በቤተ መቅደስም ውስጥ የጣዖት ምስልን አቆመ፤ ይህም ቤተ መቅደስ እግዚአብሔር ለዳዊትና ለልጁ ለሰሎሞን “ይህ በኢየሩሳሌም የሚገኘው ቤተ መቅደስ ስሜ እንዲጠራበት ከዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ግዛት ሁሉ የመረጥኩት የተቀደሰ ስፍራ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ዝገበሮ ሓወልቲ ጣዖት ኣስታሮት ድማ ኣብቲ ቤት እግዚኣብሄር ኣንበሮ፤ ግና እግዚኣብሄር ብዛዕባ እዛ ቤተ መቕደስ እዚኣ ንዳዊትን ንወዱ ሰሎሞንን ከምዙይ ኢልዎም ነበረ፦ “ኣብዛ ቤት እዚኣን ኣብዛ ኻብ ኵለን ከተማታት ነገዳት እስራኤል ዝሓረኽዋ ኢየሩሳሌምን ስመይ ንዘለኣለም ከንብር እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ዝገበሮ ምስሊ ጣኦትውን ኣብቲ ቤት ኣምላኽ ኣንበሮ፡ ብዛዕባ እታ ቤት ግና ኣምላኽ ንዳዊትን ንወዱ ሰሎሞንን በሎም፡ ኣብዛ ቤት እዚኣን ኣብዛ ኻብ ኲሎም ነገዳት እስራኤል ዝሐሬኽዋ የሩሳሌምን ስመይ ንዘለኣለም ከንብር እየ።