2 Chronicles 33:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቁ ድማ ብሓዊ ኣቢሉ ኣብ ስንጭሮ ወዲ ሂኖም ኣሕለፎም። ከምኡ ውን ግዜ ይሕሉን ጥንቆላን ይጥቀምን ጥንቆላን ይጥቀምን ምስ ፍሉጥ መንፈስን ምስ ጠንቆልትን ይተሓሓዝን፤ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዙሕ ክፉእ ገበረ፡ ንዕኡ ኬቖጥዖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሄኖምም ልጅ ሸለቆ ውስጥ ልጆቹን በእሳት አቃጠለ፤ ሞራ ገላጭም ሆነ፤ አስማትም አደረገ። መተተኛም ነበረ፤ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም ሰበሰበ፤ ያስቈጣውም ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ክፉ ነገርን አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሄኖምም ልጅ ሸለቆ ውስጥ ልጆቹን በእሳት አሳለፈ፤ ሞራ ገላጭም ሆነ፥ አስማትም አደረገ፥ መተተኛም ነበረ፥ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም ሰበሰበ፤ ያስቈጣውም ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ክፉ ነገር አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሄኖምም ልጅ ሸለቆ ውስጥ ልጆቹን በእሳት በማቃጠል እንደ መሥዋዕት አቀረበ፤ ሞራ ገላጭም ሆነ፥ አስማትም አደረገ፥ መተተኛም ነበረ፥ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም ሰበሰበ፤ ጌታንም ለማስቈጣት በጌታ ፊት እጅግ ክፉ ነገር አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህኖማ ዛንጋራን ባረ አቱማ ናና ታማን ጹጊደ ያርሼዳ። እ ባረ ሁጲያዉካ ብትያዋነ ሙሩንያዋ ግዲደ፥ ሻሬቾቱዋነ ሞይትልያ ሃሳይስያዋንታ ዞርያ ኦቼዳ። መና ጎዳ ስንን እ ዳሮ ኢታባ ኦደ፥ አ ሀንቀዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinnooma Zanggaaraan bare attuma naanaa taman s'uuggiide yarshsheedda. I bare huup'iyawukka bitiyaawaanne muruniyaawaa gidiide, shareechchotuwaanne moyttilliyaa haasayissiyaawantta zoriyaa oochcheedda. Med'inaa Godaa sintsan I daro iitabaa ootsiidde, Aa hank'k'etseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Henoome naa shoobbaan ba attuma nayta taman xuuggidi yarshides; izi ba hu7enkka bitizaade, gojizaadenne maroththizaade gididi moytille xeygizaytanne iita ayanatara haasayettizayta zore oychchides; GODAA sinththan izi daro iita miish ooththidi iza hanqeththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄኖሜ ና ሾባን ባ ኣቱማ ናይታ ታማን ጹጊዲ ያርሺዴስ፤ ኢዚ ባ ሁኤንካ ቢቲዛዴ፥ ጎጂዛዴኔ ማሮዛዴ ጊዲዲ ሞይቲሌ ጼይጊዛይታኔ ኢታ ኣያናታራ ሃሳዬቲዛይታ ዞሬ ኦይቺዴስ፤ ጎዳ ሲንን ኢዚ ዳሮ ኢታ ሚሽ ኦዲ ኢዛ ሃንቄዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህኖማ ዛንጋራን ባ አደ ናይታ ታማን ፁግድ ያርሽስ። እ ብታነ ሙሩኖ ኦስ፤ ማሮስ፤ ሞይትለነ ቱና አያና ዞረ ኦይችስ። ጎዳ ስንን ዳሮ ኢታባ ኦድ ፆሳ ይሎይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinooma Zangaaran ba adde nayta taman xuuggidi yarshis. I bitanne murunno oothis; marothis; moytillenne tuna ayyaana zore oychis. Godaa sinthan daro iitabaa oothidi Xoossaa yiloyis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሄኖም ልጅ ሸለቆ ወንዶች ልጆቹን በእሳት ሠዋ ፤ አስማት፣ መተትና ጥንቈላ አደረገ፤ ሙታን ጠሪዎችንና መናፍስት ሳቢዎችን ጠየቀ። ለቍጣ ያነሣሣው ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ክፉ ነገር አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የገዛ ወንዶች ልጆቹንም በሂኖም ሸለቆ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ፤ እርሱም ራሱ ሟርተኛና አስማተኛ ሆኖ፥ ከጠንቋዮችና ከሙታን ጠሪዎች ምክርን ይጠይቅ ነበር፤ በዚህም ሁሉ አድራጎቱ ታላቅ ኃጢአት ስለ ሠራ፥ እግዚአብሔርን አስቈጣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ለሰ ወዲ ሂኖም ንደቁ ብሓዊ ኣሕለፎም። ብስብሒ ድማ ይጥንቍል ነበረ። መናፍስቲ ምዉታት ዝፅውዑን ጠንቈልትን ኣከበ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ብምግባር ንእግዚኣብሄር ኣቘጥዖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኣብ ወዲ ሂኖም ንደቁ ብሓዊ ኣሕለፎም፡ ብደበና ብተመን ገይሩ ድማ ይፈልጥ ነበረ፡ ኣስማት ይገብርን ይጥንቊልን ነበረ፡ መንፈስ ጠንቈላ ዘለዎምን መውደቕቲ ዛዕጐልን ድማ ኣከበ፡ ምእንቲ ኬዀርዮ ኸኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዙሕ ክፉእ ገበረ። |