2 Chronicles 33:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቁ ድማ ብሓዊ ኣቢሉ ኣብ ስንጭሮ ወዲ ሂኖም ኣሕለፎም። ከምኡ ውን ግዜ ይሕሉን ጥንቆላን ይጥቀምን ጥንቆላን ይጥቀምን ምስ ፍሉጥ መንፈስን ምስ ጠንቆልትን ይተሓሓዝን፤ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዙሕ ክፉእ ገበረ፡ ንዕኡ ኬቖጥዖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሄ​ኖ​ምም ልጅ ሸለቆ ውስጥ ልጆ​ቹን በእ​ሳት አቃ​ጠለ፤ ሞራ ገላ​ጭም ሆነ፤ አስ​ማ​ትም አደ​ረገ። መተ​ተ​ኛም ነበረ፤ መና​ፍ​ስት ጠሪ​ዎ​ች​ንና ጠን​ቋ​ዮ​ች​ንም ሰበ​ሰበ፤ ያስ​ቈ​ጣ​ውም ዘንድ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት እጅግ ክፉ ነገ​ርን አደ​ረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሄኖምም ልጅ ሸለቆ ውስጥ ልጆቹን በእሳት አሳለፈ፤ ሞራ ገላጭም ሆነ፥ አስማትም አደረገ፥ መተተኛም ነበረ፥ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም ሰበሰበ፤ ያስቈጣውም ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ክፉ ነገር አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሄኖምም ልጅ ሸለቆ ውስጥ ልጆቹን በእሳት በማቃጠል እንደ መሥዋዕት አቀረበ፤ ሞራ ገላጭም ሆነ፥ አስማትም አደረገ፥ መተተኛም ነበረ፥ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም ሰበሰበ፤ ጌታንም ለማስቈጣት በጌታ ፊት እጅግ ክፉ ነገር አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህኖማ ዛንጋራን ባረ አቱማ ናና ታማን ጹጊደ ያርሼዳ። እ ባረ ሁጲያዉካ ብትያዋነ ሙሩንያዋ ግዲደ፥ ሻሬቾቱዋነ ሞይትልያ ሃሳይስያዋንታ ዞርያ ኦቼዳ። መና ጎዳ ስንን እ ዳሮ ኢታባ ኦደ፥ አ ሀንቀዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinnooma Zanggaaraan bare attuma naanaa taman s'uuggiide yarshsheedda. I bare huup'iyawukka bitiyaawaanne muruniyaawaa gidiide, shareechchotuwaanne moyttilliyaa haasayissiyaawantta zoriyaa oochcheedda. Med'inaa Godaa sintsan I daro iitabaa ootsiidde, Aa hank'k'etseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Henoome naa shoobbaan ba attuma nayta taman xuuggidi yarshides; izi ba hu7enkka bitizaade, gojizaadenne maroththizaade gididi moytille xeygizaytanne iita ayanatara haasayettizayta zore oychchides; GODAA sinththan izi daro iita miish ooththidi iza hanqeththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄኖሜ ና ሾባን ባ ኣቱማ ናይታ ታማን ጹጊዲ ያርሺዴስ፤ ኢዚ ባ ሁኤንካ ቢቲዛዴ፥ ጎጂዛዴኔ ማሮዛዴ ጊዲዲ ሞይቲሌ ጼይጊዛይታኔ ኢታ ኣያናታራ ሃሳዬቲዛይታ ዞሬ ኦይቺዴስ፤ ጎዳ ሲንን ኢዚ ዳሮ ኢታ ሚሽ ኦዲ ኢዛ ሃንቄዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህኖማ ዛንጋራን ባ አደ ናይታ ታማን ፁግድ ያርሽስ። እ ብታነ ሙሩኖ ኦስ፤ ማሮስ፤ ሞይትለነ ቱና አያና ዞረ ኦይችስ። ጎዳ ስንን ዳሮ ኢታባ ኦድ ፆሳ ይሎይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinooma Zangaaran ba adde nayta taman xuuggidi yarshis. I bitanne murunno oothis; marothis; moytillenne tuna ayyaana zore oychis. Godaa sinthan daro iitabaa oothidi Xoossaa yiloyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሄኖም ልጅ ሸለቆ ወንዶች ልጆቹን በእሳት ሠዋ ፤ አስማት፣ መተትና ጥንቈላ አደረገ፤ ሙታን ጠሪዎችንና መናፍስት ሳቢዎችን ጠየቀ። ለቍጣ ያነሣሣው ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ክፉ ነገር አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የገዛ ወንዶች ልጆቹንም በሂኖም ሸለቆ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ፤ እርሱም ራሱ ሟርተኛና አስማተኛ ሆኖ፥ ከጠንቋዮችና ከሙታን ጠሪዎች ምክርን ይጠይቅ ነበር፤ በዚህም ሁሉ አድራጎቱ ታላቅ ኃጢአት ስለ ሠራ፥ እግዚአብሔርን አስቈጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ለሰ ወዲ ሂኖም ንደቁ ብሓዊ ኣሕለፎም። ብስብሒ ድማ ይጥንቍል ነበረ። መናፍስቲ ምዉታት ዝፅውዑን ጠንቈልትን ኣከበ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ብምግባር ንእግዚኣብሄር ኣቘጥዖ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኣብ ወዲ ሂኖም ንደቁ ብሓዊ ኣሕለፎም፡ ብደበና ብተመን ገይሩ ድማ ይፈልጥ ነበረ፡ ኣስማት ይገብርን ይጥንቊልን ነበረ፡ መንፈስ ጠንቈላ ዘለዎምን መውደቕቲ ዛዕጐልን ድማ ኣከበ፡ ምእንቲ ኬዀርዮ ኸኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዙሕ ክፉእ ገበረ።