2 Chronicles 33:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ኣቦኡ ህዝቅያስ ዝፈረሶ በረኽቲ ደጊሙ ሃነጾ፣ ንበዓል መሰውኢታት ኣንቢሩ ኣእዋም ሰሪሑ ንዅሉ ሰራዊት ሰማይ ሰገደ፣ ኣገልገለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አባ​ቱም ሕዝ​ቅ​ያስ ያፈ​ረ​ሳ​ቸ​ውን የኮ​ረ​ብታ መስ​ገ​ጃ​ዎች መልሶ ሠራ፤ ለበ​ዓ​ሊ​ምም መሠ​ዊያ ሠራ፤ የማ​ም​ለ​ኪያ ዐፀ​ዶ​ች​ንም ተከለ፤ ለሰ​ማ​ይም ሠራ​ዊት ሁሉ ሰገደ፤ አመ​ለ​ካ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አባቱም ሕዝቅያስ ያፈረሳቸውን የኮረብታውን መስገጃዎች መልሶ ሠራ፤ ለበኣሊምም መሠዊያ ሠራ፥ የማምለኪያ ዐፀዶችንም ተከለ፥ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ ሰገደ፥ አመለካቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አባቱም ሕዝቅያስ ያፈረሳቸውን የኮረብታውን መስገጃዎች መልሶ ሠራ፤ ለበኣሊምም መሠዊያ ሠራ፥ የማምለኪያ ዐፀዶችንም ተከለ፥ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ ሰገደ፥ አገለገላቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ምናሰ ባረ አዉ ህዝቂያሰ ላሌዳ፥ ጎይንያ ቃ ሳኣ ዛረደ ኬጼዳ፤ ባኣላዉ ያርሽያ ሳአቱዋነ አሼሮ ጌተትያ ጾሳት ምስለቱዋ መዳ። ቃይ ሳሉዋ ጾልንተቱዋ ኡባቶካ ጎይኔዳነ ኡንቱንቶ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Minaase bare aawuu Hizk'k'iyaase laaleedda, goynniyaa d'ok'k'a sa'aa zaaretsiide kees's'eedda; Ba'aalaw yarshshiyaa sa'atuwaanne Asheero geetettiyaa s'oossatti misiletuwaa med'd'eedda. K'ay saluwaa s'oolinttetuwaa ubbatookka goynneeddanne unttunttoo ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Minaasey ba aawa Hizqiyaasi laallida goynniza dhoqqasohota zaareththidi keexxides; ba7aales yarshizasohotanne Asheero geetettiza eeqa xoossay misleta medhdhides; qasse salo xoolintteta ubbaasikka hokki goynnides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚናሴይ ባ ኣዋ ሂዝቂያሲ ላሊዳ ጎይኒዛ ቃሶሆታ ዛሬዲ ኬጺዴስ፤ ባኣሌስ ያርሺዛሶሆታኔ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳይ ሚስሌታ ሜዴስ፤ ቃሴ ሳሎ ጾሊንቴታ ኡባሲካ ሆኪ ጎይኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ምናሰይ ባ አዋይ ህዝቅያስ ላልዳ፥ ቃ ጎይኖ በሳታ ዛሪድ ኬፅስ። ባኣለ ያርሾ በሳታነ አሼራ ጌተትያ ኤቃ ምስለታ መስ፤ ሳሎ ፆልንቶታ ጎይንስ፤ ኤንታዉ ጉፋንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Minaasey ba aaway Hizqiyaasi laallida, dhoqa goyinno bessata zaaridi keexis. Ba7aale yarsho bessatanne Asheera geetetiya eeqa misileta medhis; salo xoolintota goyinnis; entaw gufannis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አባቱ ሕዝቅያስ ያጠፋቸውን የኰረብታ መስገጃ ስፍራዎች መልሶ ሠራ፤ ለበኣሊም መሠዊያዎችን አቆመ፤ የአሼራንም ዐምዶች ሠራ፤ ለሰማይ ከዋክብት ሰራዊትም ሰገደ፤ አመለካቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምናሴ አባቱ ሕዝቅያስ አፈራርሶአቸው የነበሩትን የአሕዛብ የማምለኪያ ስፍራዎች እንደገና ሠራ፤ ባዓል ተብሎ ለሚጠራው ባዕድ አምላክ መሠዊያዎችን፥ አሼራ ተብላ ለምትጠራው ሴት አምላክ ምስሎችን አቆመ፤ የሰማይ ከዋክብትንም አመለከ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ኣቦኡ ሕዝቅያስ ዘፍረሶ ጣዖት ዘምልኹሉ በረኽቲ መሊሱ ሰርሖ፤ ንጣዖታት በዓል ከዓ መሰውኢታት ሰርሐ፤ ሓወልቲ ጣዖት ኣስታሮት ገበረ። መምለኺ ዓፀዳትውን ተኸለ። ንዅሎም ከዋኽብቲ ሰማይ ድማ ሰገደሎምን ኣምለኾምን።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ ነቲ ኣቦኡ ህዝቅያስ ዘፍረሶ በረኽቲ መሊሱ ሰርሖ፡ ንበዓላት ከኣ መሰውኢታት ኣቘመ፡ ኣስታርቴታትውን ገበረ፡ ንብዘለዉ ሰራውቲ ሰማይ ሰገደሎምን ኣገልገሎምን።