2 Chronicles 33:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ኣቦኡ ህዝቅያስ ዝፈረሶ በረኽቲ ደጊሙ ሃነጾ፣ ንበዓል መሰውኢታት ኣንቢሩ ኣእዋም ሰሪሑ ንዅሉ ሰራዊት ሰማይ ሰገደ፣ ኣገልገለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቱም ሕዝቅያስ ያፈረሳቸውን የኮረብታ መስገጃዎች መልሶ ሠራ፤ ለበዓሊምም መሠዊያ ሠራ፤ የማምለኪያ ዐፀዶችንም ተከለ፤ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ ሰገደ፤ አመለካቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባቱም ሕዝቅያስ ያፈረሳቸውን የኮረብታውን መስገጃዎች መልሶ ሠራ፤ ለበኣሊምም መሠዊያ ሠራ፥ የማምለኪያ ዐፀዶችንም ተከለ፥ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ ሰገደ፥ አመለካቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አባቱም ሕዝቅያስ ያፈረሳቸውን የኮረብታውን መስገጃዎች መልሶ ሠራ፤ ለበኣሊምም መሠዊያ ሠራ፥ የማምለኪያ ዐፀዶችንም ተከለ፥ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ ሰገደ፥ አገለገላቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምናሰ ባረ አዉ ህዝቂያሰ ላሌዳ፥ ጎይንያ ቃ ሳኣ ዛረደ ኬጼዳ፤ ባኣላዉ ያርሽያ ሳአቱዋነ አሼሮ ጌተትያ ጾሳት ምስለቱዋ መዳ። ቃይ ሳሉዋ ጾልንተቱዋ ኡባቶካ ጎይኔዳነ ኡንቱንቶ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Minaase bare aawuu Hizk'k'iyaase laaleedda, goynniyaa d'ok'k'a sa'aa zaaretsiide kees's'eedda; Ba'aalaw yarshshiyaa sa'atuwaanne Asheero geetettiyaa s'oossatti misiletuwaa med'd'eedda. K'ay saluwaa s'oolinttetuwaa ubbatookka goynneeddanne unttunttoo ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Minaasey ba aawa Hizqiyaasi laallida goynniza dhoqqasohota zaareththidi keexxides; ba7aales yarshizasohotanne Asheero geetettiza eeqa xoossay misleta medhdhides; qasse salo xoolintteta ubbaasikka hokki goynnides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚናሴይ ባ ኣዋ ሂዝቂያሲ ላሊዳ ጎይኒዛ ቃሶሆታ ዛሬዲ ኬጺዴስ፤ ባኣሌስ ያርሺዛሶሆታኔ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳይ ሚስሌታ ሜዴስ፤ ቃሴ ሳሎ ጾሊንቴታ ኡባሲካ ሆኪ ጎይኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምናሰይ ባ አዋይ ህዝቅያስ ላልዳ፥ ቃ ጎይኖ በሳታ ዛሪድ ኬፅስ። ባኣለ ያርሾ በሳታነ አሼራ ጌተትያ ኤቃ ምስለታ መስ፤ ሳሎ ፆልንቶታ ጎይንስ፤ ኤንታዉ ጉፋንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Minaasey ba aaway Hizqiyaasi laallida, dhoqa goyinno bessata zaaridi keexis. Ba7aale yarsho bessatanne Asheera geetetiya eeqa misileta medhis; salo xoolintota goyinnis; entaw gufannis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባቱ ሕዝቅያስ ያጠፋቸውን የኰረብታ መስገጃ ስፍራዎች መልሶ ሠራ፤ ለበኣሊም መሠዊያዎችን አቆመ፤ የአሼራንም ዐምዶች ሠራ፤ ለሰማይ ከዋክብት ሰራዊትም ሰገደ፤ አመለካቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምናሴ አባቱ ሕዝቅያስ አፈራርሶአቸው የነበሩትን የአሕዛብ የማምለኪያ ስፍራዎች እንደገና ሠራ፤ ባዓል ተብሎ ለሚጠራው ባዕድ አምላክ መሠዊያዎችን፥ አሼራ ተብላ ለምትጠራው ሴት አምላክ ምስሎችን አቆመ፤ የሰማይ ከዋክብትንም አመለከ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ኣቦኡ ሕዝቅያስ ዘፍረሶ ጣዖት ዘምልኹሉ በረኽቲ መሊሱ ሰርሖ፤ ንጣዖታት በዓል ከዓ መሰውኢታት ሰርሐ፤ ሓወልቲ ጣዖት ኣስታሮት ገበረ። መምለኺ ዓፀዳትውን ተኸለ። ንዅሎም ከዋኽብቲ ሰማይ ድማ ሰገደሎምን ኣምለኾምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ ነቲ ኣቦኡ ህዝቅያስ ዘፍረሶ በረኽቲ መሊሱ ሰርሖ፡ ንበዓላት ከኣ መሰውኢታት ኣቘመ፡ ኣስታርቴታትውን ገበረ፡ ንብዘለዉ ሰራውቲ ሰማይ ሰገደሎምን ኣገልገሎምን። |