2 Chronicles 33:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጸሎቱን ኣምላኽ ብኸመይ ከም እተሰምዖን ኵሉ ሓጢኣቱን በደሉን ቅድሚ ትሕትናኡ በረኽቲ ዝሰርሓሉን ቅዱሳት ኣእዋም እተቐርጸሎምን ምስልታት እተቐርጸሎም ቦታታትን እውን። እንሆ፡ ኣብ መንጎ ፍርዲ ረኣይቲ ተጻሒፉ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም አቤቱ፥ የጻድቃን አምላካቸው አንተ ነህ። ንስሓን የፈጠርህ ለጻድቅ ሰው አይደለምና፥ አንተን ላልበደሉ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም አይደለምና፤ ነገር ግን የእኔን የኃጥኡን ንስሓ ወደ ማየት ተመለስ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም ጸሎቱ፥ እግዚአብሔርም እንደ ተለመነው፥ ኃጢያቱና መተላለፉ ሁሉ፥ ራሱንም ሳያዋርድ የኮረብታው መስገጃዎችን የሠራበት የማምለኪያ ዐፀዱንና የተቀረጹትንም ምስሎች የተከለበት ስፍራ፥ እነሆ፥ በባለ ራእዩ ታሪክ መጽሐፍ ተጽፎአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞም ጸሎቱ፥ ጌታም እንደ ተለመነው፥ ኃጢአቱና መተላለፉ ሁሉ፥ ራሱንም ሳያዋርድ የኮረብታው መስገጃዎችን የሠራበት የማምለኪያ ዐፀዱንና የተቀረጹትንም ምስሎች የተከለበት ስፍራ፥ እነሆ፥ በባለ ራእዮቹ ታሪክ መጽሐፍ ተጽፎአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ አ ዎሳይነ ጾሳይ አዉ ዎሰቴዳባይ፥ እ ኦዳ ናጋራይነ ናቁ ኡባይ፥ ምናሰ ባረና ካዉሻናፐ ካሰ ኦዳ ጎይንያ ቃ ሳአቱነ አሼር ምስለቱዋነ ባረ ጎይንያ ኤቃቱዋ እ ኤሴዳ ሳአቱ ኡባይ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ታርክያ ማጻፋን ጻፈት ኡቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Aa woosaynne S'oossay aw woosetteeddabay, I ootseedda nagaraynne naak'uu ubbay, Minaase barena kawushshanaappe kase ootseedda goynniyaa d'ok'k'a sa'atuunne Asheeri misiletuwaanne bare goynniyaa eek'atuwaa I esseedda sa'atuu ubbay Timbbitiyaa odiyaawanttu Taarikiyaa mas'aafan s'aafetti utteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse iza woosaynne Xoossay izas woosettidayssi, izi ooththida nagaraynne naaqoy ubbay Minaasey bana kawushshanaappe kase ooththida zumbullata bolla goynnizasoti, izi essida Asheeri misletinne eeqa xoossati ubbay nabeta Taarike Maxaafan xaafetti uttida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኢዛ ዎሳይኔ ጾሳይ ኢዛስ ዎሴቲዳይሲ፥ ኢዚ ኦዳ ናጋራይኔ ናቆይ ኡባይ ሚናሴይ ባና ካዉሻናፔ ካሴ ኦዳ ዙምቡላታ ቦላ ጎይኒዛሶቲ፥ ኢዚ ኤሲዳ ኣሼሪ ሚስሌቲኔ ኤቃ ጾሳቲ ኡባይ ናቤታ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄኮ፥ ምናሰ ዎሳይነ ፆሳይ እያዉ ዛርዳ ዛሮይ፥ እ ኦዳ ናጋራይነ ምናሰይ ባና ካዉሻናፐ ስን ኦዳ ቃ ጎይኖ በሳታባይ፥ አሼር ኤቃ ምስለታባይነ ኤቃታባ ኡባይ ናበታ ታርከ ማፃፋን ፃፈትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heko, Minaase woosaynne Xoossay iyaw zaarida zaaroy, I oothida nagaraynne Minaasey bana kawushanaape sinthe oothida dhoqa goyinno bessatabay, Asheeri eeqa misiletabaynne eeqataba ubbay nabeta taarike maxaafan xaafetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጸሎቱና እግዚአብሔር ራርቶ ልመናውን እንዴት እንደ ተቀበለው፣ ኀጢአቱ ሁሉና ታማኝነቱን ማጕደሉ፣ እንደዚሁም ራሱን ከማዋረዱ በፊት ያሠራቸው የኰረብታ መስገጃ ስፍራዎች፣ ያቆማቸው የአሼራ ምስል ዐምዶችና ጣዖታት ሁሉ በባለ ራእዮች መዛግብት ተጽፈዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ምናሴ ወደ እግዚአብሔር ያቀረበው ጸሎትና፥ እግዚአብሔርም ለጸሎቱ የሰጠው መልስ፥ ተጸጽቶ ንስሓ ከመግባቱ በፊት ያደረገው ኃጢአት ሁሉ፥ ማለትም የፈጸመው ልዩ ልዩ ክፋት፥ እርሱ ራሱ የሠራቸው የአሕዛብ ማምለኪያ ስፍራዎችና አሼራ ተብላ የምትጠራው ሴት አምላክ ምስሎች፥ ያመልካቸው የነበሩ ጣዖቶች ሁሉ፥ በነቢያት የታሪክ መጻሕፍት ውስጥ ተመዝግበው ይገኛሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባ ፀሎቱን እግዚኣብሄር ዝሃቦ መልስን፥ ብዛዕባ ቅድሚ ምንሳሑ ዝገበሮ ዅሉ ሓጢኣቱን ክሕደቱን፥ ብዛዕባ እቲ ንጣዖት ከምልኹሉ ኢሉ ዝሰርሖ በረኽትን፥ ብዛዕባ እቲ ዘቖሞ ሓወልቲ ጣዖት ኣስታሮትን፥ ብዛዕባ እቶም ዘምልኾም ዝነበረ ኣማልኽትን፥ እንሆ፥ ኣብ ታሪኽ ነቢያት ተፅሒፉ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድማ ብዛዕባ ጸሎቱን ከመይ ከም እተሰምዔን፡ ብዛዕባ ዂሉ ሓጢኣቱን ክሕደቱን፡ ብዛዕባ እተን፡ ርእሱ ኸየዋረደ ኸሎ፡ በረኽቲ ዝሰርሓለንን ኣስታርቴታትን ምስልታትን ዘቘመለንን ቦታታት፡ እንሆ፡ ንሱ ኣብ ዛንታ ሖዛይ ተጽሒፉ ኣሎ። |