2 Chronicles 33:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ተወሳኺ ታሪኽ ምናሴን ናብ ኣምላኹ ዝገበሮ ጸሎትን ቃል እቶም ብስም እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዝተዛረብዎ ራእይትን፡ እንሆ፡ ኣብ መጽሓፍ ነገስታት እስራኤል ተጻሒፉ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በትእዛዝህ ለሚሆነው ይቅርታ ስፍር ቍጥር የለውም፤ ገናና እግዚአብሔር አንተ ብቻ ነህና፥ ይቅር ባይ፥ ከቍጣ የራቅህ፥ ይቅርታህ የበዛ፥ የሰውንም ኀጢአት የምታስተሰርይ አንተ ነህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምናሴም የቀረው ነገር፥ ወደ አምላኩም የጸለየው ጸሎት፥ በእስራኤልም አምላክ በእግዚአብሔር ስም የነገሩት የነቢያት ቃል፥ እነሆ፥ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፎአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምናሴም የቀረው ነገር፥ ወደ አምላኩም የጸለየው ጸሎት፥ በእስራኤልም አምላክ በጌታ ስም የነገሩት የነቢያት ቃላት፥ እነሆ፥ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፎአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምናሰ ሀኔዳ ሀራባይ፥ እ ባረ ጾሳ ዎሴዳ ዎሳይነ መና ጎዳ እስራኤልያ ጾሳ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንቱ አዉ ኦዴዳባይ እስራኤልያ ካተቱ ታርክያ ማጻፋን ጻፈት ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Minaase haneedda harabay, I bare S'oossaa woosseedda woosaynne Med'inaa Godaa Israa'eeliyaa S'oossaa suntsan timbbitiyaa odiyaawanttu aw odeeddabay Israa'eeliyaa Kaatetuu Taarikiyaa mas'aafan s'aafetti utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Minaasey ba kawoteththa layththatan ooththida oosoti, izi ba Xoossaa woossida woosaynne GODAA Isra7eele Xoossaa sunththan nabeti izas yootidayssi Isra7eele kawota Taarike Maxaafan xaafetti uttides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚናሴይ ባ ካዎቴ ላይታን ኦዳ ኦሶቲ፥ ኢዚ ባ ጾሳ ዎሲዳ ዎሳይኔ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ሱንን ናቤቲ ኢዛስ ዮቲዳይሲ ኢስራኤሌ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምናሰ ኦዳ ሀራባይ፥ ባ ፆሳ ዎስዳ ዎሳይነ ጎዳ እስራኤለ ፆሳ ሱንን ናበት እያዉ ኦድዳ ቃላይ እስራኤለ ካዎታ ታርከ ማፃፋን ፃፈትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Minaase oothida harabay, ba Xoossaa woossida woosaynne Godaa Isra7eele Xoossaa sunthan nabeti iyaw odida qaalay Isra7eele kawota taarike maxaafan xaafetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በምናሴ ዘመነ መንግሥት የተከናወነው ሌላው ተግባር፣ ወደ አምላኩ ያቀረበው ጸሎቱና ባለ ራእዮች በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ስም የነገሩት ቃል በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ ተጽፏል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምናሴ ያደረገው ሌላ ነገር ሁሉ፥ ለአምላኩ ለእግዚአብሔር ያቀረበው ጸሎት፥ ነቢያት በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ስም ለምናሴ የተናገሩአቸው ቃላት ጭምር፥ በእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግበው ይገኛሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝተረፈ ናይ ምናሴ ነገርን እቲ ንኣምላኹ ዘቕረቦ ፀሎትን እቶም ነቢያት ብስም እግዚኣብሄር ዝተዛረብዎ ቓልን፥ እንሆ፥ ኣብ ታሪኽ ነገስታት እስራኤል ተፅሒፉ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዝተረፈ ናይ ምናሴ ነገርን እቲ ልማኖኡ ንኣምላኹን እቶም ረኣይቲ ብስም እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል እተዛረብዎ ቓላትን እንሆ፡ ንሱ ኣብ ዛንታ ነገስታት እስራኤል ጽሑፍ ኣሎ። |