2 Chronicles 33:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ተወሳኺ ታሪኽ ምናሴን ናብ ኣምላኹ ዝገበሮ ጸሎትን ቃል እቶም ብስም እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዝተዛረብዎ ራእይትን፡ እንሆ፡ ኣብ መጽሓፍ ነገስታት እስራኤል ተጻሒፉ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በት​እ​ዛ​ዝህ ለሚ​ሆ​ነው ይቅ​ርታ ስፍር ቍጥር የለ​ውም፤ ገናና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አንተ ብቻ ነህና፥ ይቅር ባይ፥ ከቍጣ የራ​ቅህ፥ ይቅ​ር​ታህ የበዛ፥ የሰ​ው​ንም ኀጢ​አት የም​ታ​ስ​ተ​ሰ​ርይ አንተ ነህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የምናሴም የቀረው ነገር፥ ወደ አምላኩም የጸለየው ጸሎት፥ በእስራኤልም አምላክ በእግዚአብሔር ስም የነገሩት የነቢያት ቃል፥ እነሆ፥ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፎአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የምናሴም የቀረው ነገር፥ ወደ አምላኩም የጸለየው ጸሎት፥ በእስራኤልም አምላክ በጌታ ስም የነገሩት የነቢያት ቃላት፥ እነሆ፥ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፎአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ምናሰ ሀኔዳ ሀራባይ፥ እ ባረ ጾሳ ዎሴዳ ዎሳይነ መና ጎዳ እስራኤልያ ጾሳ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንቱ አዉ ኦዴዳባይ እስራኤልያ ካተቱ ታርክያ ማጻፋን ጻፈት ኡቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Minaase haneedda harabay, I bare S'oossaa woosseedda woosaynne Med'inaa Godaa Israa'eeliyaa S'oossaa suntsan timbbitiyaa odiyaawanttu aw odeeddabay Israa'eeliyaa Kaatetuu Taarikiyaa mas'aafan s'aafetti utteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Minaasey ba kawoteththa layththatan ooththida oosoti, izi ba Xoossaa woossida woosaynne GODAA Isra7eele Xoossaa sunththan nabeti izas yootidayssi Isra7eele kawota Taarike Maxaafan xaafetti uttides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚናሴይ ባ ካዎቴ ላይታን ኦዳ ኦሶቲ፥ ኢዚ ባ ጾሳ ዎሲዳ ዎሳይኔ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ሱንን ናቤቲ ኢዛስ ዮቲዳይሲ ኢስራኤሌ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ምናሰ ኦዳ ሀራባይ፥ ባ ፆሳ ዎስዳ ዎሳይነ ጎዳ እስራኤለ ፆሳ ሱንን ናበት እያዉ ኦድዳ ቃላይ እስራኤለ ካዎታ ታርከ ማፃፋን ፃፈትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Minaase oothida harabay, ba Xoossaa woossida woosaynne Godaa Isra7eele Xoossaa sunthan nabeti iyaw odida qaalay Isra7eele kawota taarike maxaafan xaafetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በምናሴ ዘመነ መንግሥት የተከናወነው ሌላው ተግባር፣ ወደ አምላኩ ያቀረበው ጸሎቱና ባለ ራእዮች በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ስም የነገሩት ቃል በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ ተጽፏል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምናሴ ያደረገው ሌላ ነገር ሁሉ፥ ለአምላኩ ለእግዚአብሔር ያቀረበው ጸሎት፥ ነቢያት በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ስም ለምናሴ የተናገሩአቸው ቃላት ጭምር፥ በእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግበው ይገኛሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝተረፈ ናይ ምናሴ ነገርን እቲ ንኣምላኹ ዘቕረቦ ፀሎትን እቶም ነቢያት ብስም እግዚኣብሄር ዝተዛረብዎ ቓልን፥ እንሆ፥ ኣብ ታሪኽ ነገስታት እስራኤል ተፅሒፉ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዝተረፈ ናይ ምናሴ ነገርን እቲ ልማኖኡ ንኣምላኹን እቶም ረኣይቲ ብስም እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል እተዛረብዎ ቓላትን እንሆ፡ ንሱ ኣብ ዛንታ ነገስታት እስራኤል ጽሑፍ ኣሎ።