2 Chronicles 33:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ መሰውኢ እግዚኣብሄር ኣዐረዮ፡ ኣብ ልዕሊኡ ድማ መስዋእትን መስዋእቲ ምስጋናን ኣቕረበ፡ ንይሁዳ ድማ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኬገልግል ኣዘዞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይኸ​ውም በተ​መ​ሰ​ገ​ነው ስምህ ነው፤ ኀይ​ልህ ከመ​ገ​ለጡ የተ​ነሣ ሁሉ የሚ​ር​ድና የሚ​ን​ቀ​ጠ​ቀጥ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርንም መሠዊያ ደግሞ አደሰ፥ የደኅንነትና የምስጋናም መሥዋዕት ሠዋበት፤ ይሁዳም የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን እንዲያመልኩ አዘዘ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታንም መሠዊያ ደግሞ አደሰ፥ የአንድነትንና የምስጋናንም መሥዋዕት ሠዋበት፤ ይሁዳም የእስራኤልን አምላክ ጌታን እንዲያገለግሉ አዘዘ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ምናሰ ቃይ መና ጎዳዉ ያርሽያ ሳኣ ኦራጽሲደ፥ እትፐተ ያርሹዋነ ጋላታ ያርሹዋ አን ያርሼዳ። ይሁዳ አሳካ መና ጎዳዉ እስራኤልያ ጾሳዉ ጎይናናዳን አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Minaase k'ay Med'inaa Godaw yarshshiyaa sa'aa ooras's'isiide, ittippetetsaa yarshshuwaanne galataa yarshshuwaa an yarshsheedda. Yihudaa asaakka Med'inaa Godaw Israa'eeliyaa S'oossaw goynnanaadan azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka Minaasey GODAAS yarshizasoza ooraxissides; issifeteththa yarshonne galata yarsho izan yarshides; Yuhuda asaakka GODAAS Isra7eele Xoossaas goynnana mala azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ሚናሴይ ጎዳስ ያርሺዛሶዛ ኦራጺሲዴስ፤ ኢሲፌቴ ያርሾኔ ጋላታ ያርሾ ኢዛን ያርሺዴስ፤ ዩሁዳ ኣሳካ ጎዳስ ኢስራኤሌ ጾሳስ ጎይናና ማላ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ምናሰይ ጎዳ ያርሾ በሲ ኦራድ እስፈተ ያርሾነ ጋላታ ያርሾ ያን ያርሽስ። ይሁዳ አሳይ ጎዳ እስራኤለ ፆሳ ጎይናና መላ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Minaasey Godaa yarsho bessi oorathidi issifetetha yarshonne galata yarsho yan yarshis. Yihuda asay Godaa Isra7eele Xoossaa goyinnana mela kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም የእግዚአብሔርን መሠዊያ ዐደሰ፤ በላዩም የኅብረት መሥዋዕትና የምስጋና መሥዋዕት አቀረበ፤ ይሁዳም የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን እንዲያገለግሉ አዘዘ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔርንም መሠዊያ በማደስ በላዩ ላይ የኅብረት መሥዋዕትና የምስጋና መባን አቀረበ፤ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ያመልኩም ዘንድ መላውን የይሁዳ ሕዝብ አዘዘ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ መሰውኢ እግዚኣብሄር ድማ ሓደሶ እሞ፥ ኣብ ልዕሊኡ መስዋእቲ ድሕነትን መስዋእቲ ምስጋናን ሰውአ። ንህዝቢ ይሁዳውን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከገልግልዎ ኣዘዞም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ መሰውኢ እግዚኣብሄር ድማ ሐደሶ እሞ፡ ኣብ ልዕሊኡ መስዋእቲ ምስጋናን ቡራኬን ሰውኤ። ንይሁዳውን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኬገልግልዎ ኣዘዞም።