2 Chronicles 33:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ኣማልኽቲ ጓኖትን ነቲ ጣኦትን ድማ ካብ ቤት እግዚኣብሄርን ኣብ ከረን ቤት እግዚኣብሄርን ኣብ የሩሳሌምን ዝሃነጾም መሰውኢ ዅሉ ኣልዒሉ፡ ካብታ ኸተማ ደርበዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በቃ​ልህ ትእ​ዛዝ ባሕ​ርን የገ​ሠ​ጽ​ሃት፥ ቀላ​ዮ​ችን የዘ​ጋህ፥ የሚ​ያ​ስ​ፈ​ራ​ው​ንም የወ​ሰ​ንህ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንግዶችንም አማልክትና ጣዖቱንም ከእግዚአብሔር ቤት አራቀ፥ የእግዚአብሔርም ቤት ባለበት ተራራ ላይና በኢየሩሳሌም የሠራቸውን መሠዊያዎች ሁሉ ወስዶ ከከተማይቱ በስተ ውጭ ጣላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንግዶችንም አማልክትና ጣዖቱንም ከጌታ ቤት አራቀ፥ የጌታም ቤት ባለበት ተራራ ላይና በኢየሩሳሌም የሠራቸውን መሠዊያዎች ሁሉ ወስዶ ከከተማይቱ በስተ ውጭ ጣላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አላጋ ጾሳቱዋነ ኤቃ ምስልያ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያፐ ድጌዳ፤ ጌሻ ጎሊ ደእያ ደርያ ቦላነ የሩሳላመን እ ኦዳ ያርሽያ ሳኣ ኡባ ኮሊደ፥ ሄ ካታማፐ ካረ ከሲደ ኦሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Allaga s'oossatuwaanne eek'aa misiliyaa Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaappe diggeedda; Geeshsha Gollii de'iyaa deriyaa bollanne Yerusaalamen I ootseedda yarshshiyaa sa'aa ubbaa koliide, he katamaappe kare kessiide oleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Allaga xoossatanne eeqaa misle Xoossa Keeththaafe diggides; Xoossa Keeththan diza zumbulla bollanne Yerusalaamen izi ooththida yarshosota ubbaa laallides; he katamaappe kare kessi olides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣላጋ ጾሳታኔ ኤቃ ሚስሌ ጾሳ ኬፌ ዲጊዴስ፤ ጾሳ ኬን ዲዛ ዙምቡላ ቦላኔ ዬሩሳላሜን ኢዚ ኦዳ ያርሾሶታ ኡባ ላሊዴስ፤ ሄ ካታማፔ ካሬ ኬሲ ኦሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አላጋ ፆሳታነ ኤቃ ምስለታ ፆሳ ኬፈ ድግስ፤ ፆሳ ኬይ ደእያ ዙማ ቦላነ የሩሳላመን ደእያ ያርሾ በሳታ ላልድ ሄ ካታማፐ ካረ ከስድ የግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Allaga xoossatanne eeqa misileta Xoossa keethaafe diggis; Xoossa keethay de7iya zuma bollanne Yerusalaamen de7iya yarsho bessata laallidi he katamaape kare kessidi yeggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዶች አማልክትንና ጣዖታቱን ከእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አስወገደ፤ በቤተ መቅደሱ ኰረብታና በኢየሩሳሌም የሠራቸውንም መሠዊያዎች ሁሉ አራቀ፤ ከከተማዪቱም ውጭ ጣላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምናሴ ባዕዳን አማልክትንና እርሱ ራሱ በዚያ አቁሞት የነበረውን የጣዖት ምስል ከቤተ መቅደስ አወጣ፤ እንዲሁም በኢየሩሳሌም ቤተ መቅደሱ በቆመበት ኰረብታና በሌሎችም ስፍራዎች ላይ የነበሩትን የጣዖቶች መሠዊያዎች ሁሉ አስወገደ፤ እነዚህንም ሁሉ አንሥቶ፥ ከከተማይቱ ውጪ ጣላቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ባዕዳን ኣማልኽትን ነቲ ምስሊ ጣዖትን ድማ ኻብታ ቤት እግዚኣብሄር ኣውፅኦም፤ ነቲ ኣብቲ ቤት እግዚኣብሄር ዘለዎ ዀረብታን ኣብ ኢየሩሳሌምን፥ ነዲቕዎ ዝነበረ ዅሉ መሰውኢታት ኣርሒቑ ናብ ወፃኢ ኸተማ ደርበዮ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ጓኖት ኣማልኽቲን ነቲ ምስሊ ጣኦትን ድማ ካብታ ቤት እግዚኣብሄር ኣውጽኦ፡ ነቲ ኣብ ከረን ቤት እግዚኣብሄርን ኣብ የሩሳሌምን ነዲቕዎ ዝነበረ ዂሉ መሰውኢታት ከኣ ኣርሒቑ ናብ ወጻኢ ኸተማ ደርበዮ።