2 Chronicles 33:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ነቶም ሓለቓ ሰራዊት ንጉስ ኣሶር ኣብ ልዕሊኦም ኣምጽአ፡ ንሳቶም ድማ ንማናሴ ኣብ መንጎ እሾኽ ሒዞም ብሰንሰለት ኣሲሮም ናብ ባቢሎን ኣምጽእዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የአ​ሦ​ርን ንጉሥ ሠራ​ዊት አለ​ቆች አመ​ጣ​ባ​ቸው፤ ምና​ሴ​ንም በዛ​ን​ጅር ያዙት፤ በሰ​ን​ሰ​ለ​ትም አስ​ረው ወደ ባቢ​ሎን ወሰ​ዱት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህም እግዚአብሔር የአሦርን ንጉሥ ሠራዊት አለቆች አመጣባቸው፤ ምናሴንም በዛንጅር ያዙት፥ በሰንሰለትም አስረው ወደ ባቢሎን ወሰዱት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም ጌታ የአሦርን ንጉሥ ሠራዊት አለቆች አመጣባቸው፤ ምናሴንም በዛንጅር ያዙት፥ በሰንሰለትም አስረው ወደ ባቢሎን ወሰዱት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ አሶረ ካትያ ኦላ ጋዳዎቱዋ ኡንቱንቱ ቦላ ደንዳ፤ ኡንቱንቱ ምናሰ ሲያን ዳፉዋ አደ ኦይቄድኖ፤ ናሃስያ ሳንሳላታን ቃቺደ፥ ባብሎነ ጋድያ አፌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Med'inaa Goday Asoore kaatiyaa ola gadaawotuwaa unttunttu bolla dentseedda; unttunttu Minaase siid'iyaan dafuwaa aatsiide oyk'k'eeddino; nahaasiyaa sanssalatan k'achchiide, Baabloone gadiyaa afeedino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAY Asoore kawo ola gadawata istta bolla denththides; histtiin istti Minaase siidhen dafo aaththida; xarqimala sansalatan qachchidi Baabiloone biitta efida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ኣሶሬ ካዎ ኦላ ጋዳዋታ ኢስታ ቦላ ዴንዴስ፤ ሂስቲን ኢስቲ ሚናሴ ሲን ዳፎ ኣዳ፤ ጻርቂማላ ሳንሳላታን ቃቺዲ ባቢሎኔ ቢታ ኤፊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ አሶረ ኦላንቾታ ኤንታ ቦላ ደንስ። ኤንቲ ምናሰ ስን ዳፎ አድ ኦይክዶሶና፤ ናሰ ብራታ ሳንላታን ቃችድ፥ ባብሎነ ኤፍዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Goday Asoore olanchota enta bolla denthis. Enti Minaase sidhen dafo aathidi oykidosona; naase birata santhalaatan qachidi, Babiloone efidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ እግዚአብሔር የአሦርን ንጉሥ ሰራዊት አዛዦች አመጣባቸው፤ እነርሱም በምናሴ አፍንጫ መንጠቆ አገቡበት፤ በናስ ሰንሰለት አስረውም ወደ ባቢሎን ወሰዱት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም የአሦር ሠራዊት ይሁዳን እንዲወር እግዚአብሔር ፈቀደ፤ ሠራዊቱም ምናሴን ማርኮ በአፍንጫው ሥናጋ በማግባት በሰንሰለት አስሮ ወደ ባቢሎን ወሰደው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እግዚኣብሄር ናይ ንጉስ ኣሶር ኣሕሉቕ ሰራዊት ሰዲዱ ንይሁዳ ኸም ዝወርዋ ገበረ። ንሳቶም ድማ ንምናሴ ብመቓጥን ሓዝዎ፤ ብኽልተ ሰንሰለት ነሃስ ኣሲሮም ከዓ ናብ ባቢሎን ወሰድዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እግዚኣብሄር ናብቲ ንጉስ ኣሶር ሓላቑ ሰራዊት ናብ ልዕሊኦም ከም ዝመጹ ገበረ፡ ንሳቶም ድማ ንምናሴ ብመቓጥን ሐዝዎ፡ ብኽልተ ሰንሰለት ኣስራዚ ኣሲሮም ከኣ ናብ ባቢሎን ወሰድዎ።