2 Chronicles 32:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቅልጽም ስጋ ምስኡ ኣሎ። ምሳና ግና እግዚኣብሄር ኣምላኽና እዩ ክረድኣናን ውግኣትና ክዋጋእን። እቲ ህዝቢ ድማ ብቓላት ህዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ዓረፈ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእርሱ ጋር የሥጋ ክንድ ነው፤ ከእኛ ጋር ያለው ግን የሚረዳን የሚዋጋልንም አምላካችን እግዚአብሔር ነው።” ሕዝቡም በይሁዳ ንጉሥ በሕዝቅያስ ቃል ተጽናና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሱ ጋር የሥጋ ክንድ ነው፤ ከእኛ ጋር ያለው ግን የሚረዳንና የሚዋጋልን አምላካችን እግዚአብሔር ነው ብሎ አጸናናቸው። ሕዝቡም በይሁዳ ንጉሥ በሕዝቅያስ ቃል ተጽናና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሱ ጋር ያለው ሥጋዊው ክንድ ነው፤ ከእኛ ጋር ያለው ግን የሚረዳንና የሚዋጋልን ጌታ አምላካችን ነው።” ሕዝቡም በይሁዳ ንጉሥ በሕዝቅያስ ቃላት ተበረታታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አናና አሳ ዎልቃይ ደኤ፤ ሽን ኑናና መና ጎዳይ ኑ ጾሳይ ኑና ማዳናዉነ ኑዉ ኦለታናዉ ደኤ” ያጊደ ኡንቱንታ ምንዳ። ይሁዳ ካቲ ህዝቂያሰ ሃሳዬዳባን አሳይ ምነቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aanana asaa wolk'k'ay de'ee; shin nuunanna Med'inaa Goday nu S'oossay nuuna maaddanawunne nuw olettanaw de'ee» yaagiide unttuntta mintsetseedda. Yihudaa Kaatii Hizk'k'iyaase haasayeeddaban Asay minetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izara dizayti asho may7ida as gidishin nunara dizay gidikko nuna maaddizanne nu morkketa oliza GODAA nu Xoossaa» giidi minththeththides. Yuhuda kawo Hizqiyaasi yootida qaalaan asay minettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛራ ዲዛይቲ ኣሾ ማይኢዳ ኣስ ጊዲሺን ኑናራ ዲዛይ ጊዲኮ ኑና ማዲዛኔ ኑ ሞርኬታ ኦሊዛ ጎዳ ኑ ጾሳ» ጊዲ ሚንዴስ። ዩሁዳ ካዎ ሂዝቂያሲ ዮቲዳ ቃላን ኣሳይ ሚኔቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያራ አሳ ዎልቅ ደኤስ፤ ሽን ኑራ ጎዳይ ኑ ፆሳይ ኑና ማዳናዉነ ኑስ ኦለታናዉ ደኤስ” ያግድ ኤንታ ምንስ። ይሁዳ ካዎይ ህዝቅያስ ኦዳን አሳይ ምነትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyara asa wolqi de7ees; shin nuura Goday nu Xoossay nuna maaddanawunne nuus oletanaw de7ees” yaagidi enta minthethis. Yihuda kawoy Hizqiyaasi odan asay minetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእነርሱ ጋር ያለው የሥጋ ክንድ ሲሆን፣ ከእኛ ጋር ያለው ግን የሚረዳንና ጠላታችንን የሚዋጋልን አምላካችን እግዚአብሔር ነው።” ሕዝቡም የይሁዳ ንጉሥ ሕዝቅያስ በተናገረው ቃል ተበረታታ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእርሱ ጋር ያለው ኀይል ሰብአዊ ኀይል ነው፤ ከእኛ ጋር ሆኖ የሚረዳንና የሚዋጋልን ግን አምላካችን እግዚአብሔር ነው፤” ሕዝቡም ንጉሡ በተናገረው በዚህ ቃል ተበረታታ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ምስኡ ዘሎ፥ ሓይሊ ሰብ እዩ፤ እቲ ምሳና ዘሎ ግና፥ እቲ ዝረድአናን ዝዋግአልናን እግዚኣብሄር ኣምላኽና እዩ።” እቲ ህዝቢ ድማ በቲ ዘረባ ሕዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ተፀናንዐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ምስኡ ዘሎ ቕልጽም ስጋ እዩ፡ እቲ ኺረድኣና ውግእና ኺዋግኣልና ምሳና ዘሎ ግና እግዚኣቢሄር ኣምላኽና እዩ። እቲ ህዝቢ ድማ በቲ ዘረባ ህዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ሀድኤ። |