2 Chronicles 32:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ልዕሊ እቲ ህዝቢ ተዋጋእቲ መዘዘ፡ ኣብ ጎደና ኣፍ ደገ እታ ኸተማ ድማ ናብኡ ክእከቡ ገበረ እሞ፡ ተዘናጊዑ ተዛረቦም፡ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጦር አለቆቹንም በሕዝቡ ላይ ሾመ፤ ሁሉንም በሸለቆው በኩል ባለው በከተማዪቱ በር አደባባይ ወደ እርሱ ሰበሰበ፤ እንዲህም ብሎ ልባቸውን አጸና፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጦር አለቆቹንም በሕዝቡ ላይ ሾሞ፥ ሁሉንም በከተማይቱ በር ወዳለው አደባባይ ሰብስቦ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጦር አዛዦቹንም በሕዝቡ ላይ ሾሞ፥ ሁሉንም በከተማይቱ በር ወዳለው አደባባይ ሰበሰበ፥ እንዲህም ብሎ አበረታታቸው፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቲደ ኦላንቻቱ ካፓቱዋ አሳ ቦላ ሱንዳ፤ ኡንቱንቱ ኡባ ካታማ ፐንግያ ኤለካ ደእያ ጉታራን ሺሺደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatiide olanchchatuu kaappatuwaa asaa bolla suntseedda; unttunttu ubbaa katamaa penggiyaa ellekka de'iyaa gutaran shiishshiide, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi ola gadawata asaa bolla shuumides; istta ubba katamaa pengeza matan diza dembaan shiishshidi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ኦላ ጋዳዋታ ኣሳ ቦላ ሹሚዴስ፤ ኢስታ ኡባ ካታማ ፔንጌዛ ማታን ዲዛ ዴምባን ሺሺዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦላ ሀላቃታ አሳ ቦላ ሹምስ፤ ኤንታ ኡባ ካታማ ፐንግያ ማታን ደእያ ዳባባን ሺሽድ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ola halaqata asaa bolla shuumis; enta ubbaa katamaa pengiya matan de7iya dabaaban shiishidi, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጦር መኮንኖችንም በሕዝቡ ላይ ሾሞ በከተማዪቱ በር አደባባይ ላይ በፊቱ ከሰበሰበ በኋላ፣ እንዲህ ሲል አበረታታቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የከተማይቱ ነዋሪዎች የሆኑ ወንዶች ሁሉ፥ በጦር መኰንኖች ሥልጣን ሥር እንዲሆኑ አድርጎ፥ በከተማይቱ ቅጽር በር አጠገብ በሚገኘው ገላጣ አደባባይ ላይ ሰበሰባቸው፤ እንዲህም በማለት አበረታታቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ልዕሊ እቲ ህዝቢ ድማ ኣሕሉቕ ውግእ ሸመ፤ ናብታ ኣብ በሪ ኸተማ ዘላ ገፋሕ ስፍራ ኸዓ ኣከቦም እሞ፥ ከምዙይ ኢሉ ኣፀናንዖም፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ልዕሊ እቲ ህዝቢ ድማ ሓላቑ ውግእ ሾመ፡ ናብታ ኣብ ኸተማ ዘላ ገፋሕ ስፍራ ኸኣ ናብኡ ኣከቦም እሞ፡ ከምዚ ኢሉ ንልቦም ተዛረቦ፡ |