2 Chronicles 32:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንርእሱ ኣደልደለ፡ ነቲ እተሰብረ መካበብያ ዅሉ ድማ ሃነጸ፡ ክሳዕ ግምብታትን ኣብ ስግር ካልእ መካበብያን ኣደየቦ፡ ኣብ ከተማ ዳዊት ድማ ሚሎ ኣዐረየ፡ ብብዝሒ ፍላጻታትን ዋልታታትን ከኣ ሰረሐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቅያስም ሰውነቱን አጽናና፤ የፈረሰውንም ቅጥር ሁሉ ጠገነ፤ በላዩም ግንብ ሠራበት፤ ከእርሱም በስተውጭ ሌላ ቅጥር ሠራ፤ ወደ ዳዊትም ከተማ የሚያወጣውን በር አጠነከረ፤ ብዙም መሣሪያና ጋሻ አዘጋጀ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውነቱንም አጸናና፥ የፈረሰውንም ቅጥር ሁሉ ጠገነ፥ በላዩም ግንብ ሠራበት፥ ከእርሱም በስተ ውጭ ሌላ ቅጥር ሠራ፤ በዳዊትም ከተማ ያለችውን ሚሎን አጠነከረ፤ ብዙም መሣሪያና ጋሻ ሠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ ሕዝቅያስም ራሱን ለሥራ ጽኑ አደረገ፥ የፈረሰውንም ቅጥር ሁሉ ጠገነ፥ በላዩም ግንብ ሠራበት፥ ከእርሱም በስተ ውጭ ሌላ ቅጥር ሠራ፤ በዳዊትም ከተማ ያለችውን ሚሎን አጠነከረ፤ ብዙም የጦር መሣሪያና ጋሻ ሠራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ህዝቂያሰ ምን ኦደ፥ ላለቴዳ ድርሳ ግምቢያ ኡባ ዛረደ ግምቤዳ፤ ያቲደ አ ቦላ አዱሳ ግምቢያ ግምቤዳ። ሄ ድርሳ ግምቢያፐ ካረ ባጋና ሀራ ድርሳ ግምቢያ ግምቤዳ፤ ቃይ ዳዊታ ካታማን ደእያ ሚሎ ግያ ሳኣ ምንሴዳ። ዳሮ ኦላ ሚሻካ ጎንዳልያካ መዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Hizk'k'iyaase min ootsiide, laaletteedda dirssaa gimbbiyaa ubbaa zaaretsiide gimbbeedda; yaatiide Aa bolla adussa gimbbiyaa gimbbeedda. He dirssaa gimbbiyaappe kare baggana hara dirssaa gimbbiyaa gimbbeedda; k'ay Daawita Kataman de'iyaa Miillo giyaa sa'aa miniseedda. Daro ola miishshaakka gonddalliyaakka med'd'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Hizqiyaasi minni ooththidi laalettida dirsaa gimbeza ubbaa zaareththidi gimbides; histtidi iza bolla shakkota keexxides; he dirsaa gimbezappe kare baggara hara dirsa gimbides; qasse Dawite katama gimbey kundontta mala kare baggara keccides; daro ola massaratanne gondalleta ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሂዝቂያሲ ሚኒ ኦዲ ላሌቲዳ ዲርሳ ጊምቤዛ ኡባ ዛሬዲ ጊምቢዴስ፤ ሂስቲዲ ኢዛ ቦላ ሻኮታ ኬጺዴስ፤ ሄ ዲርሳ ጊምቤዛፔ ካሬ ባጋራ ሃራ ዲርሳ ጊምቢዴስ፤ ቃሴ ዳዊቴ ካታማ ጊምቤይ ኩንዶንታ ማላ ካሬ ባጋራ ኬጪዴስ፤ ዳሮ ኦላ ማሳራታኔ ጎንዳሌታ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ህዝቅያስ ምን ኦድ፥ ላለትዳ ድርሳ ግምበ ኡባ ዛሪድ ግምብስ፤ እያ ቦላ አዱሳ ሻኮ ሻክስ። ሄ ድርሳ ግምብያፈ ካረ ባጋራ ሀራ ድርሳ ግምበ ግምብስ። ዳዊታ ካታማን ደእያ ሚሎ ጌተትያ በሳ ምንስ፤ ዳሮ ኦላ ሚሸነ ጎንዳለ ጊግስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Hizqiyaasi minni oothidi, laaletida dirsa gimbe ubbaa zaaridi gimbis; iya bolla adussa shako shakis. He dirsa gimbiyafe kare baggara hara dirsa gimbe gimbis. Dawita kataman de7iya Miilo geetetiya bessaa minthis; daro ola miishenne gondalle giigisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ በኋላም ንጉሡ ጠንክሮ በመሥራት፣ ከቅጥሩ የፈራረሱትን ሁሉ ጠገነ፤ በላዩም ማማ ሠራበት፤ በውጭ በኩልም ሌላ ቅጥር በመገንባት የዳዊትን ከተማ ድጋፍ እርከን አጠናከረ፤ እንደዚሁም ብዙ የጦር መሣሪያዎችንና ጋሻዎችን ሠራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሕዝቅያስም ቅጽሮችን ጠግኖ በላያቸው ላይ የመቈጣጣሪያ ግንቦችን በመሥራትና ከውጪም በኩል ቅጽሮችን በመገንባት የከተማይቱን መከላከያዎች አጠናከረ፤ በተጨማሪም ከጥንታዊት ኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ በኩል በሚገኘው በተደለደለው ቦታ ላይ የተሠሩትን መከላከያዎች አደሰ፤ ብዙ ጦርና ጋሻም ሠራ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰውነቱ ኣበርቲዑ ብምስራሕ ድማ ነቲ ፈሪሱ ዝነበረ ቕፅሪ ፀገኖ፤ ኣብ ልዕሊኡ ድማ መንደቕ ሰርሐሉ፤ ንመካበብያ ኢየሩሳሌምውን ብወፃኢ ኻልኣይ መንደቕ ሰርሐሉ። ኣብ ከተማ ዳዊት ንዘላ ሚሎን ኣጠናኸረ፤ ብዙሕ ኣፅዋርን ዋላቱን ድማ ኣዳለወ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ተቢዑ ድማ ንብዘሎ እቲ ፈሪሱ ዝነበር መንደቕ ነደቖ፡ ነቲ ግምብታት ከኣ ኣንውሖ፡ ኣብ ወጻኢኡ ድማ ካልኣይ መንደቕ ነደቐ። ንሚሎ ኸተማ ዳዊት ከኣ ኣጽንዓ፡ ብዙሕ መሳርያታትን ዋላቱን ድማ ገበረ። |