2 Chronicles 32:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ እቶም ኣብታ ሃገር እተፈጸመ ተኣምራት ኪሓቱ ናብኡ ዝለኣኹ ልኡኻት መሳፍንቲ ባቢሎን ግና፡ ኣምላኽ ኣብ ልቡ ዘሎ ዅሉ ምእንቲ ኺፈልጥ፡ ኪፍትኖ ገዲፍዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን የባቢሎን መሳፍንት መልእክተኞች በሀገሩ ላይ ስለ ተደረገው ተአምራት ይጠይቁት ዘንድ ወደ እርሱ በተላኩ ጊዜ እግዚአብሔር ይፈትነውና በልቡ ያለውን ሁሉ ያውቅ ዘንድ ተወው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን የባቢሎን መሳፍንት መልእክተኞች በአገሩ ላይ ስለ ተደረገው ተአምራት ይጠይቁት ዘንድ ወደ እርሱ በተላኩ ጊዜ እግዚአብሔር ይፈትነውና በልቡ ያለውን ሁሉ ያውቅ ዘንድ ተወው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የባቢሎን መሳፍንት መልእክተኞች በአገሩ ላይ ስለተደረገው ተአምራት ለመጠየቅ ወደ እርሱ በተላኩ ጊዜ ጌታ እርሱን ለመፈተንና በልቡ ያለውን ሁሉ ለማወቅ ሲል ተወው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ይሁዳ ቢታን ሀኔዳ ማላልስያ ማላታባ ኦቻናዉ ባብሎነ ሞድያዋንቱ ኪቴዳ አሳቱ ህዝቂያሳኮ ዬዳ ዎደ፥ ጾሳይ አ ፓጫናዉነ አ ዎዛናን ደእያዋ ኡባ ኤራናዉ አ የድ በሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Yihudaa biittan haneedda malalissiyaa malaataabaa oochchanaw Baabloone mooddiyaawanttu kiitteedda asatuu Hizk'k'iyaasakko yeedda wode, S'oossay Aa paac'c'anawunne Aa wozanaan de'iyaawaa ubbaa eranaw Aa yeddi besseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Yuhuda biittan hanida malalisiza malaata gishshas oychchanaas Baabiloone haarizayti kiittida asati Hizqiyaasakko yida wode Xoossi iza paaccanaassinne iza wozinan dizayssa ubbaa eranaas iza yeddi bessides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ዩሁዳ ቢታን ሃኒዳ ማላሊሲዛ ማላታ ጊሻስ ኦይቻናስ ባቢሎኔ ሃሪዛይቲ ኪቲዳ ኣሳቲ ሂዝቂያሳኮ ዪዳ ዎዴ ጾሲ ኢዛ ፓጫናሲኔ ኢዛ ዎዚናን ዲዛይሳ ኡባ ኤራናስ ኢዛ ዬዲ ቤሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ይሁዳ ቢታን ሀንዳ ማላልስያ ኦሶታባ ኦይቻናዉ ባብሎነፐ ኪተትዳ አሳት ህዝቅያሳኮ ይዳ ዎደ ጎዳይ እያ ፓጫናዉነ እያ ዎዛናን ደእያባ ኤራናዉ እያ የድ በስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Yihuda biittan hanida malaalsiya oosotaba oychanaw Babiloonepe kiitetida asati Hizqiyaasako yida wode Goday iya paacanawunne iya wozanan de7iyaba eranaw iya yeddi bessis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን በምድሪቱ ላይ ስለ ተፈጸመው ታምራዊ ምልክት እንዲጠይቁት፣ የባቢሎን ገዦች መልእክተኞችን በላኩ ጊዜ፣ እግዚአብሔር ሊፈትነውና በልቡ ያለውን ሁሉ ሊያውቅ ስለ ፈለገ ተወው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን የባቢሎን መልእክተኞች በአገሪቱ ስለ ተደረገው አስደናቂ ነገር ሊጠይቁት ወደ እርሱ መጥተው በነበረ ጊዜ እግዚአብሔር በሕዝቅያስ ልብ ውስጥ ያለውን ሐሳብ ለማወቅ ይፈትነው ዘንድ ተወው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ብዛዕባ እቲ ኣብታ ሃገር ዝተገብረ ተኣምራት ክጥይቑ ናብኡ ዝተልኣኹ መሳፍንቲ ባቢሎን ምስ መፁ ግና፥ እግዚኣብሄር ምእንቲ ኽፍትኖ፥ ነቲ ኣብ ልቡ ዝነበረ ዅሉ ምእንቲ ኽፈልጥውን ሓደጎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስናይዚ ግና እቶም ብዛዕባ እቲ ኣብታ ሃገር እተገብረ ተኣምራት ኪጥይቑ ናብኡ እተላእኩ ልኡኻት መሳፍንቲ ባቢሎን ምስ መጹ፡ ኣምላኽ ነቲ ኣብ ልቡ ዝነበረ ዘበለ ዂሉ ምእንቲ ኺፈልጦስ፡ ኪፈትኖ ኢሉ ሐደጎ። |